es
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

Canal cerrado
1 146
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
-1830 días
Archivo de publicaciones
photo content

photo content
+1

ለአዲስ አበባ #የኮሪደር_ልማት ፕሮጀክት #የእንጦጦ ፖ/ቴ/ኮሌጅ #ግብአቶችን_እያመረተ ነዉ። ነሐሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም የአፍሪቃ መልህቋን '' #አዲስ_አበባ '' እንደ ስሟ አዲስ ለማድረግ በክብርት ከንቲባዋ የሚመራዉ ''የኮሪደር  ልማት ፕሮጀክት'' በአዲስ አበባ እየተከናወነ ይገኛል። አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ዉብ ፣ ፅዱና ማራኪ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ለአብነትም የፒያሳ -ቀበና ፣ የቦሌ መስመር እንዲሁም የመገናኛ -ሲኤምሲ -አያት የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀዉ ለሕዝብ አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸዉ ይታወሳል። ይህ በዚህ እንዳለ የእንጦጦ ፖ/ቴ/ኮሌጅ በዚህ "የኮሪደር  ልማት ፕሮጀክት'' ላይ በዘመናዊ መልክ የተሰሩ #የቆሻሻ_ማጠራቀሚያ_የብረት_ቅርጫቶችን ለመስራት ከአዲስ አበባ ዉበትና ጽዳት ልማት ኤጀንሲ በወሰደዉ ኮንትራት መሰረት በኮሌጁ የጠቅላላ ብረታ ብረት ክፍል የተመረቱ እጅግ ዘመናዊ እና በስታንዳርንዱ መሰረት የተሰሩ  3 ክፍል ያላቸዉ (የሚበሰብሱ/ድብልቅ ቆሻሻ / ፕላስቲክ ፣ጠርሙስ ጣሳዎች እና/ ወረቀቶች ) #አንድ_መቶ_አስራ_ሁለት (112 ) የቆሻሻ ማጠራቀሚያ የብረት ቅርጫቶችን 1 ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ በፍጥነት ሰርቶ በማጠናቀቅ ለኮሌጁ በተሰጠዉ የአያት መስመር ላይ በቅርቡ ለመትከል መዘጋጀቱ ተገልጿል። በተጨማረም  የኮሌጁን #100ኛ_አመት ምክንያት በማድረግ በተመሳሳይ ስታንዳርድ ሰላሳ (30 )የቆሻሻ ማጠራቀሚያ የብረት ቅርጫቶችን ለኮሌጁ አገልግሎት እንደተሰራ ለማወቅ ተችሏል ።ከቆሻሻ ማጠራቀሚያ የብረት ቅርጫቶቹ ሌላም ከአልሙኒየም እና መስታዉት የተሰራ ደረጃዉን የጠበቀ አንድ (1) #የጥበቃ_ቤት በተመረጠ አደባባይ ለማስቀመጥ በብረታ ብረት ት/ክፍል ተሰርቶ  መጠናቀቁ ተገልጿል ። በኮሪደር ልማት ፕሮጀክቱ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ የብረት ቅርጫቶች ዲዛይን ላይ የተሳተፈው የእንጦጦ ፖ/ቴ/ኮሌጅ የብረታ ብረት ት/ክፍል ስራዉን ለሰልጣኞች ከማስተዋወቁ በተጨማሪ በዋነኛነት የቀለም እና የአልሙኒየም ምርቶች ግብአት በስራዉ ላይ እንቅፋት እንደነበሩበት የገለጹልን መረጃዉን የሰጡን አቶ በላይ ከፍአለ የኮሌጁ አቅ/ግ/ም ዲን እና አቶ ታሪኩ የጠቅላላ ብረታ ብረት ማምረት ት/ክፍል ሃላፊ ናቸዉ። የእንጦጦ ፖ/ቴ/ኮ ኮሙኒኬሽን ቡድን

Repost from TMPC 1917
photo content
+1

Repost from TMPC 1917
photo content

Repost from TMPC 1917
photo content
+2

Repost from TMPC 1917
photo content

የ2017 በጀት ዓመት የአላቂ ዕቃዎች የበጀት               ድልድል ዲፌንስ በድጋሚ ቀረበ። ዕለተ ረቡዕ ነሐሴ 08/2016ዓ.ም በአዲሱ አሰራር /የስልጠና ሂደት እሳቤ የበጀት ድልድል በዝርዝር እንዲቀርብ አቅጣጫ መሰጠቱ ይታወሳል። በዕለቱ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የበጀት ድልድሉ - ከሰልጣኝ ቅበላ አንፃር - በልየታ ከተቀመጡ ስልጠና ዘርፎች - በቀጣይ ኮሌጁ ከሚያከናውናቸው ዓበይት ተግባራት - ከቴክኖሎጂ እና የውስጥ ገቢን ከማሳደግ አንጻር     እየተቃኘ በዝርዝር መቅረብ እንዳለበት በተቀመጠው   ዝክረ ሃሳብ መሠረት የስልጠና ዘርፎች ዝርዝር ዕቅድ    አቅርበዋል። በቀረበው ዕቅድ ላይ በም/ዲኖች   ከየዘርፋቸው አንጻር እና ከተሳታፊዎች ለተነሳላቸው ጥያቄና አስተያየት ምላሽ ሰጥተውበታል። በመጨረሻም የነበረው አቀራረብ ባለፈው ሳምንት ከነበረው አንጻር የተሻለ እና በዝርዝር ለማስቀመጥ የተሞከረበት በመሆኑ አድናቆታቸውን ገልጸው 1. ስልጠናው የተቋሙን ሪፎርም የሚያረጋግጥ መሆን      እንዳለበት 2. ስልጠናው በኮሌጁ ከሚሰሩ ስራዎች ጋር ተናቦና    ተንሰላስሎ የሚሄድ መሆን እንዳለበት 3. የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎች ኢንተርፕራይዞች      የሚቀበሉት/የሚገዙት መሆን እንዳለበት 4.ለምዕተ ዓመቱ በዓል አከባበር በየስልጠና ዘርፉ      የተነደፉ ስራዎች መሬት የሚወርዱ መሆን      እንዳለባቸው 5. ኢንተር ፕራይዝ  በተቋም ደረጃ በመፍጠር እና      የተሻለ ተሞክሮ በማምጣት ፕሮጀክት ነድፎ       ስራዎችን መስራት እንደሚያስፈልግ የኮሌጁ ዲን     አቶ ተሾመ ፈይሳ በአፅንኦት አሳስበዋል። በቀጣይ የሚኖሩ ማስተካከያዎችና አንዳንድ ውሳኔዎች በማኔጅመንቱ የሚታይ እንደሆነ ተጠቁሟል።                                 ኮሙኒኬሽን ቡድን

photo content
+1

photo content

photo content
+2

photo content

የ2017 በጀት ዓመት የአላቂ ዕቃዎች የበጀት               ድልድል ዲፌንስ በድጋሚ ቀረበ። ዕለተ ረቡዕ ነሐሴ 08/2016ዓ.ም በአዲሱ አሰራር /የስልጠና ሂደት እሳቤ የበጀት ድልድል በዝርዝር እንዲቀርብ አቅጣጫ መሰጠቱ ይታወሳል። በዕለቱ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የበጀት ድልድሉ - ከሰልጣኝ ቅበላ አንፃር - በልየታ ከተቀመጡ ስልጠና ዘርፎች - በቀጣይ ኮሌጁ ከሚያከናውናቸው ዓበይት ተግባራት - ከቴክኖሎጂ እና የውስጥ ገቢን ከማሳደግ አንጻር     እየተቃኘ በዝርዝር መቅረብ እንዳለበት በተቀመጠው   ዝክረ ሃሳብ መሠረት የስልጠና ዘርፎች ዝርዝር ዕቅድ    አቅርበዋል። በቀረበው ዕቅድ ላይ በም/ዲኖች   ከየዘርፋቸው አንጻር እና ከተሳታፊዎች ለተነሳላቸው ጥያቄና አስተያየት ምላሽ ሰጥተውበታል። በመጨረሻም የነበረው አቀራረብ ባለፈው ሳምንት ከነበረው አንጻር የተሻለ እና በዝርዝር ለማስቀመጥ የተሞከረበት በመሆኑ አድናቆታቸውን ገልጸው 1. ስልጠናው የተቋሙን ሪፎርም የሚያረጋግጥ መሆን      እንዳለበት 2. ስልጠናው በኮሌጁ ከሚሰሩ ስራዎች ጋር ተናቦና    ተንሰላስሎ የሚሄድ መሆን እንዳለበት 3. የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎች ኢንተርፕራይዞች      የሚቀበሉት/የሚገዙት መሆን እንዳለበት 4.ለምዕተ ዓመቱ በዓል አከባበር በየስልጠና ዘርፉ      የተነደፉ ስራዎች መሬት የሚወርዱ መሆን      እንዳለባቸው 5. ኢንተር ፕራይዝ  በተቋም ደረጃ በመፍጠር እና      የተሻለ ተሞክሮ በማምጣት ፕሮጀክት ነድፎ       ስራዎችን መስራት እንደሚያስፈልግ የኮሌጁ ዲን     አቶ ተሾመ ፈይሳ በአፅንኦት አሳስበዋል። በቀጣይ የሚኖሩ ማስተካከያዎችና አንዳንድ ውሳኔዎች በማኔጅመንቱ የሚታይ እንደሆነ ተጠቁሟል።                                 ኮሙኒኬሽን ቡድን

photo content
+1

photo content

የነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን በውበት ስራ ስልጠና የሚሆኑ ወርክሾፖችን በማደራጀትና የተቀበልናቸውን ሠልጣኞች በጥራት በማሰልጠን እና ብቃታቸው እንዲረጋገጥ የተደረጉ ሴቶች በዛ
የነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን በውበት ስራ ስልጠና የሚሆኑ ወርክሾፖችን በማደራጀትና የተቀበልናቸውን ሠልጣኞች በጥራት በማሰልጠን እና ብቃታቸው እንዲረጋገጥ የተደረጉ ሴቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ተመራቂ ሠልጣኞች በከተማ አስተዳደሩ የመስሪያ ቦታ ከግል ባለሃብቶች ደግሞ የማሽን ድጋፍ በማግኘት በቀጥታ ከስራ ጋር እንዲተሳሰሩ ተደርጓል። የምርቃት መረሃ ግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ማዕከሉን ከማደራጀት ጀምሮ ሠልጣኞችን ውጤታማ በማድረግ ለተበረከተው አስተዋጽኦ ለኮሌጃችን የእውቅና ሠርተፍኬት አበርክተዋል።

photo content
+3

እለተ አርብ 3/12/2016ዓ.ም ለተቋሙ የካፍቴሪያ አገልግሎት ሰጪዎችና ሶሻል ኮሚቴ ስልጠና ተሰጠ። ኮሌጃችን በISO 21001 ትግበራ የተቋሙ ሰራተኞችንና የደንበኞችን የአገልግሎት እርካታን ለማሳደግ በያዘው መሰረት፤ ለተቋሙ ካፍቴሪያ አገልግሎት ሰጪዎችና ለሶሻል ኮሚቴዎች ስለደንበኛ አገልግሎት አሰጣጥ(Customer service) እና ስለ ተቋሙ የISO ትግበራ ዋና አላማ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን፤ከዚህም ትግበራ ስለሚጠበቅባቸው ጉዳይ ግንዛቤ ተፈጥሯል።በስልጠናው መሰረት የሚከተሉት ነጥቦች እንደ ባለድርሻ አካል እደሚጠበቅባቸውና ይህንንም በጋራ እየተናበቡ ለማሻሻልና ለማስተካከል የጋራ ውይይት ተደርጓል።ከእነዚህም መካከል 1.የደንበኞችን ፍላጎ መሰረት ያደረገ አገልግሎት መሰረት 2.የደንበኛ እርካታ መለኪያ ማዘጋጀት በዚያ መሰረት አገልግሎት መስጠት እና ሌሎችም ጉዳዮች ትኩረት ተሰቶባቸዋል። የ ISO የትግበራ ክፍል።

‹‹የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ›› በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ተካሄደ፡፡ ዕለተ ሰኞ ነሐሴ 6/2016ዓ.ም የ6ኛው ዙር ሃገራቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካ
+5
‹‹የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ›› በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ተካሄደ፡፡ ዕለተ ሰኞ ነሐሴ 6/2016ዓ.ም የ6ኛው ዙር ሃገራቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካል የሆነውና "የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ›› በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት የከተማ አስተዳደሩ በደለደው ቦታ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 2 ኮንደሚኒየም ልዩ ስሙ ጣፎ ቅ/ገብርኤል አካባቢ በተሰኘው ቦታ ላይ   የኮሌጁ የበላይ አመራሮችና ማህበረሰቡ 1223 ሃገር በቀል ችግኞችን ተከላ አከናውነዋል።                     ኮሙኒኬሽን ቡድን