cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Think Global Work Local

New Information Not responding is a response!

Mostrar más
Advertising posts
1 720Suscriptores
-124 hours
-47 days
-2030 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የአለም አእምሯዊ ንብረት ቀን WORLD IP DAY አእምሯዊ ንብረት ለዘላቂ ልማት!
Mostrar todo...
POSITION: Sr. Network Technician  EMPLOYMENT TYPE: Fixed Term Contract QUALIFICATION REQUIREMENTS A Minimum of College Diploma /10+3/ Level IV Certificate in Computer Science/Computer Maintenance & Networking/Information Technology or any related field of study from recognized TVET/College/University with a Minimum of four years relevant experience in known organization. NB: CCTV related experience is advantageous. REGISTRATION DATE & PLACE From April 09 - 16, 2024, at Ethiopian Airlines Head Quarter, Ethiopian Airport Enterprise Building (Recruitment Office) Interested applicants must bring/attach all original and copy of their supporting documents, including 8th Grade/Ministry Card, Birth Certificate, 10th/12th grade national examination certificates and one passport size picture
Mostrar todo...
👍 3
EID-MUBARAK እንኩዋን ለ ታላቁ ለ ኢድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ❤️ May this Eid bring you happiness, peace, and prosperity, and may all your prayers be answered
Mostrar todo...
1
#Update ዛሬ ከቀኑ 09:46 ጀምሮ ከባህርዳርና አካባቢው በስተቀር በመላው ኢትዮጵያ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል መልሶ መገናኘት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳውቋል። አብዛኛው የአዲስ አበባ ክፍል እና የተቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች መልሰው ኃይል ማግኘት እንደቻሉ ተገልጿል። የተቀሩትን አካባቢዎች መልሶ ለማገናኘት ጥረቱ መቀጠሉ ተነግሯል። JOIN Telegram 👇👇👇 https://t.me/thinkglobalworklocal 🙏🙏🙏🍓🍓🍓💚💚
Mostrar todo...
👍 6
#ማስታወቂያ በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ በ2016 በጀት አመት የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን አቅም ለማጎልበት የሚያግዝ ልዩ የስልጠና መረሃግብር ለማዘጋጀት እየሰራ ይገኛል። በዚሁ መሰረት ስልጠናው የመምህራንን የስልጠና ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ለማድረግ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ከሚገኙ መምህራን መርጃ ለመሰብስብ የሚያስችል የበይነ መረብ መጠይቅ ተዘጋጅቷል። በመሆኑም በማንኛውም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሒሳብ፣ እንግሊዘኛና የተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዓይነቶችን የምታስተምሩ መምህራን https://forms.office.com/r/B8GAUYUg4H ላይ በመግባት የተዘጋጀውን መጠይቅ እንድትሞሉና ለሚዘጋጀው ስልጠና ጥራት አስተዋፅኦ እንድታደርጉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የትምህርት ሚኒስቴር!
Mostrar todo...
👍 2
❤❤የዚህ ምግብ ስም ማን ይባላል??? 😍😍😍Maaqa nyaataa kana maali jedhamaa???
Mostrar todo...
👍 1👎 1 1
#moe +++++++++/////+++++++++ #ማስታወቂያ ረቂቅ መመሪያዎች ላይ አስተያየት እንድትሰጡ ስለመጋበዝ የትምህርት ሚኒስቴር: - 1. የአጠቃላይ ትምህርት የመምህራን የደረጃ እድገት የአፈጻጸም መመሪያ፣ 2. የር/መምህራን፣ የም/ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የምልመላ መረጣና ምደባ የአፈጻጸም መመሪያ፣ 3. የቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ዕጩ ምምህራን ምልመላና መረጣ የአፈጻጸም መመሪያ፣ የሚሉ 3 መመሪያዎችን አዘጋጅቷል። መመሪያዎቹ በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አስተያየት ሰጥተውባቸው የዳበሩ ሲሆን የፌደራል አስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 ክፍል 2 ንዑስ ክፍል 2 አንቀጽ 10 መሰረት የሚዘጋጁ መመሪያዎች ከመጽደቃቸው በፊት ማንኛውም ሰው የሚሳተፍበት የውይይት መድረክ ማዘጋጀትና ግብዓት መሰብሰብ እንዳለበት ስለሚደነግግ ሚኒስቴሩ የውይይት መድረከ አዘጋጀቷል። በዚህም መሰረት ጥር 30/2016 ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ለባለድርሻ አካላት የገለጻና የውይይት መድረክ ስለተዘጋጀ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በመገኘት አስተያየት እንድትሰጡ ተጋብዛችኋል።
Mostrar todo...
👍 2
የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ተራዘመ። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም። ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል። ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳዉቋል። የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል።
Mostrar todo...