cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ʙᴇɪɴɢ ᴘᴜʀᴇ ᴛᴇɢᴀʀᴜ 💛❤️

ʙᴇʟɪᴇᴠᴇ ɪᴛ ᴏʀ ɴᴏᴛ ᴛᴇɢᴀʀᴜ ᴀʀᴇ ᴘᴜʀᴇ ᴘᴇᴏᴘᴇʟ 💊 #ʜᴏᴍᴇᴏғᴛᴇɢᴀʀᴜ #ʙᴇɪɴɢ ᴘᴜʀᴇ ᴛᴇɢᴀʀᴜ #ት💛ግ❤ራ💛ይ❤ት💛ስ❤ዕ💛ር❤ Tegaru Lives Matter ❤💛

Mostrar más
Etiopía9 081El idioma no está especificadoMúsica56 108
Publicaciones publicitarias
324
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
-330 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Repost from CHANNEL 29
አብ መቐለ ክልተ ደቀን ሓንቲ አዶ ተረዲአን..... ድሕሪ መዓልትታት ክልቲኦም ደበኽ ኢሎም ገዝኦም መፁ... ከምዚታትውን አሎ!
Mostrar todo...
9
Photo unavailableShow in Telegram
❤‍🔥 3
Repost from CHANNEL 29
#ዲጅታል_ማህደር_ጀጋኑ_ስዉኣት_ትግራይ ተበግሶ ብምውሳድ ናይ ስዉኣት መረዳእታ ዝስነደሉ ዌብሳይት ( http://jeganutigrai.org ) ኣዳልዮ ኣሎ። እዚ ቅዱስ ተበግሶ ዝወሰድኩም ኣሕዋት/ኣሓት ክብሪ ይግብኣኩም🙏 ኣብቲ ዌብሳይት መረዳእታ እንትነእቱ 👉ሓቃዊነቱ ዝተረጋገፀ ሙሉእ ሽም (ሽም፣ ኣቦን ኣቦሓጎን) ስዉእ 👉 ጊዜ ልደትን ጊዜ መስዋእትን ብዕለት/ወርሒ/ዓመተ ምሕረት ቅደም ሰዓብ ብምእታው ምምዝጋብ ትኽእሉ ኢኹም
Mostrar todo...
👍 2
Repost from CHANNEL 29
Photo unavailableShow in Telegram
Dear Ethiopians ! ምናልባት ይህ ለእናንተ ጦርነት ሊሆን ይችላል ፡ የፖለቲካ ልዩነት ያመጣው ጦርነትም ሊመስል ይችላል ! ለእኛ ግን እኛ ላይ የታወጀ የዘር ማፅዳት ዘመቻ ነው ! አንድን ህዝብ 360° ከበህ መሰረታዊ አገልግሎቱን ውሀ ፡ መብራት ፡ ኔትዎርክ እና መድሀኒት እንዳይገባ ከልክለህ ጦርነት የለም . . የዘር ማፅዳት ዘመቻ እንጂ ! የጎረቤት ጦር ጋብዘህ ፡ የዘጠኝ ክልል ልዩ ሀይል አዝምተህ ፡ የቱርክ የእስራኤል ድሮኖችን ታጥቀህ ፡ ያገኘኸውን ወንድ ወጣት ረሽነህ ሴቶችን ደፍረህ ፡ ህፃናትን ከነ ህይወታቸው ቀብረህ ጦርነት የለም . . . የዘር ማፅዳት ዘመቻ እንጂ ! በየሚድያው ፖለቲከኛው ፡ የሀይማኖት አባቶች ፡ አርቲስቶች ፡ ባለሀብቶች ፡ ጋዜጠኞች ፡ ፖለቲካ ተንታኝ ፡ ያለ አግባብ ቃል በቃል ስማችንን እየጠራ ከታሪክ እንድንፋቅ ፡ እንደ ፍየል ተጠብሰን እንድንበላ ፡ በካምፕ እንድንታጎር ፡ ከሽንኩርት መክተፍያ ቢላ ውጪ ምንም እንዳንታጠቅ ሲቀሰቅስብን ቀለል ተደርጎ 'ጦርነት' አይባልም . . . የዘር ማፅዳት ዘመቻ እንጂ ! እዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖረ ትግራዋይ በመሆኑ ብቻ አብሮ አደግህን ጠቁሞ ማሳሰር ፡ ደብዛውን ማጥፋት ፡ ከበህ በድንጋይ መውገር ፡ እጅና እግሩን አስረህ ተከዘ ወንዝ መወርወር ፡ በህይወት እያለ በእሳት ማቃጠል ጦርነት አይባልም . . . የዘር ማፅዳት ዘመቻ እንጂ ! አብራችሁን እዘኑ አላልንም ! ሰማእቶቻችንን ዘክሩም አልወጣንም ! እንደ ቀላል ነገር ከፖለቲካ እና ጦርነት ጋር ግን አታያይዙብን . . . የዘር ማፅዳት ዘመቻ ነው ! ክብርን ሞገስን ንጀጋኑ ሰማእታትና ! Haf Leo 🙏
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
💔
Mostrar todo...
😢 5
በትግራይ 9 ሺህ 514 ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ... መልካም ፈተና
Mostrar todo...
🙏 3
የ12ኛ ክፍል ውጤት ነገ ከ 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ 👉 በዌብ ሳይት፡- eaes.et 👉 በአጭር የጽሁፍ መልዕክት፡- 6284 👉 ቴሌግራም አድራሻ፡- @eaesbot
Mostrar todo...
👍 1
Repost from CHANNEL 29
Photo unavailableShow in Telegram
በትግራይ ጦርነት ወቅት የተሰዉ የክልሉ ተዋጊዎች በትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሰማዕትነት ክብር እንዲሰጣቸው መንበረ ሰላማ ውሳኔ አስተላለፈ... በኢትዮጵያና  እና በትግራይ  መካከል ለሁለት አመታት በዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት ወቅት የተሰው የትግራይ ተዋጊዎች የክብር ሰማዕትነት ተሰጥቷቸው፣ “የእግዚአብሔር ሀገር ቅድትስ ትግራይ ሰማዕታት” ተብለው እንዲጠሩ የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ላዕለዋይ ቤተክህነት ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ። ውሳኔው የተላለፈው የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሊቃነ ጳጳሳት፣ ስራ አስፈጻሚ እና የመላ የመንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ላዕለዋይ ቤተ ክህነት መስከረም 22 ቀን 2016 ዓ.ም ባካሄደው አለም አቀፍ መንፈሳዊ ጉባኤ መሆኑን አመላክቷል። “በትግራይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ለሀገራቸው እና ለህዝባቸው ክብር ሲሉ የተሰዉ የትግራይ ጀግኖች የትግራይ መንግስት የሰማዕታቱን ክብር የሚመጥን ሀዘን ማወጁ ይታወቃል” ያለው የክልሉ የቤተ ክህነት ጽህፈት ቤት መግለጫ፣ ይህንንም ተከትሎ በመንበረ ሰላማ ስር በሚተዳደሩ አብያተ ክርስትያናት ሁሉ ክብሩ እንዲሰጣቸው እና እንዲተገበር አሳስቧል። በተጨማሪም ሰማዕታቱ በጦርነቱ ወቅት አንዲት ህይወታቸውን ለትግራይ የሰጡ ስለሆኑ ዜና እረፍታቸው ከተሰማበት ጀምሮ ሁልጊዜ በሚኖር የፍትሓት ስነስርአት ያለምንም ክፍያ ፍትሓተ ጸሎት እንዲደረግላቸው ሲል ውሳኔ መተላለፉን መግለጫው አስታውቋል።  ዘገባው የአዲስ ስታንዳርድ ነው
Mostrar todo...
3👍 1