es
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Ir al canal en Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Mostrar más
3 585
Suscriptores
-124 horas
-57 días
+5330 días
Archivo de publicaciones
የግንባታ ግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏🚧
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የግዥና ንብ/አስ/ዋና ሥራ ሂደት የአንድ ፑል ማዕክል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ቢሮ ግንባታ ቀሪ ሥራ፤ የመሬት ንጣፍ፣ የጥበቃ ቤት እና አጥር ሥራ ግንባታ በዘርፉ የተሰማሩትን ተቋራጮችን በደረጃ GC/BC6 እናከዚያ በላይ ያላቸውን ተቋራጮችን በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፤ ደረጃቸው GC/BC6 እና ከዚያ በላይ የሆነ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ያለውና ማቅረብ የሚችል የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል በሥራና ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተመዘገቡና የታደሰ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤   በኢፌዴሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የተመዘገበና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤ የወርሃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሳወቂያ የሚያቀርብ የ2016 በጀት ዓመት ከግብር ነጻ መሆናቸውን የሚገልጽ ከገቢዎች የተሰጠ ሰርተፍኬት የሚያቀርብ፤   በክልሉ እና በዞናችን ውስጥ በግንባታ ሥራ ላይ ተሰማርተው የመልካም ሥራ አፈጻጸም ያላቸውና ሥራዎችን ያላስተጓጎሉ ውል ያላቋረጡ መሆን ይገባቸዋል  የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ከግዥ ንብረት አስተዳደር ዋና ስራ ሂደት ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ በመቅረብ የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፤     ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ በመውሰድ ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ እንዲሁም ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ እያንዳንዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ አንድ ላይ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አየር ላይ ከዋለበት በ22ኛው ቀን ይሆናል፡፡  ኦርጅናል ሰነድ ላይ ማንኛውም አይነት ስርዝ ድልዝ በሚታይ መልኩ በድጋሚ መጻፍ አለበት፤ በእያንዳንዱ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ላይ የተቋራጩ ማህተምና ፊርማ ማረፍ አለበት ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አየር ላይ ለ21 ተከታታይ ቀን ከዋለበት በኋላ በ22ኛ ቀን ከረፋዱ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ታሽጎ በዚያው ዕለት 4፡30 ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤   ተጫራች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ 100,000 (አንድ መቶ ሺህ) ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና ከታወቀ ባንክ የሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም 90+28 ለ118 ቀን የሚቆይ በባንክ ዋስትና ሆኖ በጥሬ ገንዘብ ብቻ ዋስትና መቅረብ አይቻልም፡፡   የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚገመገመው የደቡ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የፋይናንስ የግዥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እና በዚሁ መመሪያ ላይ ማብራሪያ ማሻሸያ በተደረገው መሠረት ነው፡፡   በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነድ ማቅረብ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ውድድር ውጭ ይደርጋል፤ መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 046 131 0108 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ:: በጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

No17.🔺equation?❓ይሳተፉ!🤚 Allowable crack width in general area of concrete is___?
Anonymous voting

Q21. What is Initial & final setting time of concrete? answers:- Intial Setting time : 30mins, Final setting time : 10hrs Q22. The statement is true about cost versus Span Length? answers:- The span length may be influenced by the cost of superstructure (cost/meter) and substructure (cost/pier)  Q23. What is durability? answers:- Ability to withstand under pressure is called Durability. Q24. what is fatigue limit state relates to__? answers:-  Restrictions o stress rage to prevent crack growth as a result of repetitive load during the  design life of the bridge Q25 . What are the concrete tests? answers:- Slump test, Compressive strength test, water permeability test, Water absorption test

🔺የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏🚧 የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር፡-SSNT-T-500
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ GC/BC-4 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የካርጎ አገልግሎት ግቢ ውስጥ የኮንፈረንስ፣ የመቀየሪያ ክፍል፣ የሴፕቲክ ታንክ እና የስፖርት ሜዳ ግንባታ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች የ ዒም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውጭ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ላ) ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው እንዲሁም የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያወጡት ጨረቃ ላይ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ይህ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር SSNT-T-500 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የበ ደረሰኝ ቅጅ (Deport slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርስን ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ብር 200,000 /ሁለት መቶ/ ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና ከባንክ የሚቀርብ ሁኔታዊ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፤ ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንግድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9፡15 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ⬇️⬇️
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል ወ/ሮ ሰላማዊት አባተ ስሰክ ቁጥር፡- 011-5-17-42-58 ኢ-ሜይል፡- selamawita@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊለም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው!
ቻናሉን አጋሩ! Share🛜ይደረግ!
@Con_site 🏗➡️

የጠቅላላ ሁኔታ ኮንስተራክሽን ውል (General Condition of contract) የኮንስትራክሽን ሳይት ላይ አንድ ህንፃ ተቌራጭ ስራውን ለማከናወን ወደ ኮንስትራክሽን ሳይት የሚያስገባቸው የህንፃ ግብዓቶች ከኮንስትራክሽን ሳይት የማስወጣት መብቱ ምን ያህል ነው ድረስ ነው?❓ አማካሪ/መሐንዲሱ/ ስራው አልቌል ብሎ እስካልተስማማ ድረስ እቃ ወይም ሰራተኛ ለማመላለስ ከሚወጣ መኪና በስተቀር ማንኛውም ለፕሮጀክቱ የተመደበ የህንፃ ግብዓት ከኮንስትራክሽን ሳይት እንዳይወጣ በደብዳቤ መከልከል ይቻላል።
Principle :- 83. Ownership of plant and material 83.1 All equipment, temporary works, plant and materials provided by the Contractor shall, when brought on the Site, be deemed to be exclusively intended for the execution of the works and the Contractor shall not remove the same or any part thereof, except for the purpose of moving it from one part of the site to another, without the consent of the Engineer. Such consent shall, however, not be required for vehicles engaged in transporting any staff, labor, equipment, temporary works, plant or materials to or from the Site.

ጥያቄዎቻችንን? ይቀጥላሉ.. . ሁሌም ማታ ምሽት ላይ 2:30 ይጠብቁ! በቋሚነት አዘጋጅተን እናቀርባለን!
ቻናሉን አጋሩ! Share🛜ይደረግ!
@Con_site 🏗➡️

🔺Unit Weight Of Building Materials:-
Water- 1000 Kg/ m3 Bricks (broken) - 1420 Kg/ m3 Bricks(common) -1600 Kg/ m3 Cement(ordinary)- 1440 Kg/ m3 Cement (rapid hardening)- 1250 Kg/ m3 Cement Mortar - 2000 Kg/ m3 Cement Concrete (Plain) - 2400 Kg/ m3 Cement Concrete (Reinforced) -2500 Kg/ m3 Glass - 2500 Kg/ m3 Lime Concrete - 1900 Kg/ m3 Cement Plaster - 2000 Kg/ m3 Lime Plaster - 1700 Kg/ m3 Stones (Ballast) - 1720 Kg/ m3 Stones (Aggregates)- 1750 Kg/ m3 Stones (Basalt)- 2850 Kg/ m3 Stones (Granite) - 2450 Kg/ m3 Stones (Marble)- 2650 Kg/ m3 Timber (Oak, Sal) - 510 Kg/ m3 Timber (Mango) - 650 Kg/ m3 Timber (Teak)- 625 Kg/ m3 Coal- 600 Kg/ m3 Plastics- 1250 Kg/ m3 Oils- 800 Kg/ m3 Ashes- 650 Kg/ m3 Clinker- 750 Kg/ m3 Rubber- 1300 Kg/ m3 Slag- 1500 Kg/ m3 Clay Soil- 1900 Kg/ m3 Sand (dry) - 1540 to 1600 Kg/ m3 Sand (wet)- 1760 to 2000 Kg/ m3 Steel- 7850 Kg/ m3 Chalk- 2100 Kg/ m3 Bitumen- 1040 Kg/ m3

🤚Con-Site🏗 MAN POWER(LABOUR) WORK IN THE SITE WITH THEIR FUNCTION:- Mason=to work masonry world forman=the right hand than
🤚Con-Site🏗 MAN POWER(LABOUR) WORK IN THE SITE WITH THEIR FUNCTION:-
Mason=to work masonry world forman=the right hand than work the site for the execution. site Engineer=control all activity in the effort Office Engineer=paper payment,take off and report Store keeper = to control the materials in the store chisseler = a person who works chisel work for the electrical installation. carpenter = a person works form works plasterer = work plastering works . data collector = to collect data in the site .

ማስታወቂያ:- NAYHAf Metal Trading- አቅራቢ ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ መገኛ አድራሻው ቦታ:- 📍- ተክለሃይማኖት ስልክ ቁጥር:- 🔺
+3
ማስታወቂያ:-
NAYHAf Metal Trading- አቅራቢ ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-
📍- ተክለሃይማኖት
ስልክ ቁጥር:-
🔺+251- 944454610 🔺+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .

No17.🔺equation?❓ Minimum thickness of interior wall plaster is__,?
Anonymous voting

Q16. What is allowable moisture content in Fine aggregate for the concrete mix? answers:- We won’t use the aggregate if its moisture content is more than 5%. Q17. What do you mean by segregation? answers:- Segregation is a separation of cement, sand from aggregate. This is caused due to Water cement ratio and when concrete is poured about more than 1.5m Q18. What is Seepage? answers:- Slow percolation of water through soil is called Seepage. Q19. What is the Compressive Strength of brick? answers:- Second class brick-70kg/cm2 First class brick-105kg/cm2 Fire brick-125kg/cm2 Q20. How do you check the quality of cement on the site? answers:- 1. Date of Mfg: Cement strength decreases with its age. 2. Color: Colour should be grey with light greenish shade and it should be uniform. Color gives an indication of excess lime or clay. 3. Float test: A good cement won’t float if you throw a cement in water. 4. When you put your hand in cement bag you should feel cool.

ጥያቄዎቻችንን? ይቀጥላሉ.. . ሁሌም ማታ ምሽት ላይ 2:30 ይጠብቁ! በቋሚነት አዘጋጅተን እናቀርባለን! ቻናሉን አጋሩ! Share🛜ይደረግ/join አስደርጉ! @Con_site 🏗⬅