es
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Ir al canal en Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Mostrar más
3 584
Suscriptores
Sin datos24 horas
-57 días
+5330 días
Archivo de publicaciones
Share የ ከተማ ፕላን አማካሪ.pdf

Share የመሀንዲሶች አማካሪ.pdf

Share የ ህንፃ አማካሪ.pdf

#የውጭ_ዝውውር_ሥራ_ማስታወቂያ ዛሬ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጲያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዓርብ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ላይ የውጭ ዝውውር
+1
#የውጭ_ዝውውር_ሥራ_ማስታወቂያ    ዛሬ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ       የኢትዮጲያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዓርብ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ላይ  የውጭ ዝውውር ሥራ ማስታወቂያ አውጥቷል።              ይወዳደሩ ! ይሞክሩ!

NEW VACANCY RC General  Contractor Plc.
1.Office Engineer JOB REQUIREMENT Qualifications: B.Sc.  in Civil Engineering, Construction technology/CoTM/ from recognized institution General  experience (years):  5 years  with which 3 years  on specific  position on building  projects Qty: 4 2.Contract Administration JOB REQUIREMENT Qualifications: B.Sc.  in Civil Engineering, Construction technology/CoTM/ from recognized institution. General experience 6 years and above in building construction, which is at least 3 years on specific positions. Qty.1 3.Office manager JOB REQUIREMENT Qualifications: B.Sc. and M.Sc  in Civil Engineering,Construction technology/CoTM/  from recognized institution General and specific experience (years):  7/5 years and above in building construction, which at least 3 years on the specified same position Qty. 1 4.Quantity serveyor Job requirements Degree or diploma on  civil and construction technology management (CoTM) building engineering with work experience 4 years and 2 years on specific position. Qty. 1 5.Purchaser Job requirement Degree or diploma on purchasing and supply  management,marketing, and related fields, which work experience 4 years and 2 years  working on purchasing building projects. Qty. 2 6.Human resource Job requirements MA/BA degree in management administration and public relations  and other related field Total work experience 7 years and 4 years specific same position. 7.Accontant Job requirement Degree on accounting, management and related fields. Total experience is 5 year which work on building construction
HOW TO APPLY
Place of Work: Head Office, Addis Ababa Deadline date:-30/12/2016 Only short-listed candidates are contacted for writing exams and interviews. Interested applicants who fullfilling the above requirements shall submit documents with CV and job application letters indicating job position
t.me/Abusuhayb0967
Address: bole meskel flower Building 6th Floor office K-203, Addis Ababa, Ethiopia
RC General  Contractor plc.👈👈

ማስታወቂያ- ከተመረጡ ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ ከደንበኞች ማቴሪያል አቅራቢ- NayHaf Metal Trading መገኛ አድራሻ ቦታ:- - ተክለሃይማኖት ስልክ ቁጥር:- +251-944454610 | 0
+3
ማስታወቂያ- ከተመረጡ ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ ከደንበኞች ማቴሪያል አቅራቢ- NayHaf Metal Trading
መገኛ አድራሻ ቦታ:-
- ተክለሃይማኖት
ስልክ ቁጥር:-
+251-944454610 | 0952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ለበለጠ ይደውሉ.. . ቤተሰቦች

የ7ኛውን ዙር የ Construction Health and Safety in Construction ስልጠና በሚገባ ተከታትላችሁ ላጠናቀቀቃችሁ፡-
🚧ስልጠናውን ያጠናቀቃችሁበት ሰርተፍኬት ተዘጋጅቶ ስላለቀ ከነገ ሐሙስ ነሐሴ በ 23/12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት ሰርተፍኬቱን ባንቢስ ኃ/ገብርኤል ሕንጻ 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የማኅበሩ ቢሮ በመምጣት እንድትወስዱ እንስታውቃለን፡፡ 🚧ሰርተፍኬቱን ለመወሰድ ስትመጡ አዲስ የማኀበር ምዝገባችሁን የጀመራችሁ ሂደቱን ለመጨረስ ያልተሟሉ ሰነዶችንን አሟልታችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ነባር የማኅበሩ አባላት እስከ 2016 ዓ/ም ድረስ ያለባችሁን የአባልነት ክፍያ እንድትጨርሱ እንስታውቃለን፡፡ 🚧ደረሰኝ ያልወሰዳችሁ ድርጅቶችም ደረሰኝ ከሰርተፍኬቱ ጋር የሚሰጥ ይሆናል፡፡ 
ለ8ኛው ዙር የ Construction Health and Safety in Construction ስልጠና ተመዝጋቢዎች፡-
🚧የስልጠና ተመዝጋቢ አባላቶቻችንን የምንቀበለው እስከ አርብ ነሐሴ 24፣2016 ዓ/ም 11፡30 ብቻ በመሆኑ አባላት በዚሁ ቻናል ላይ ወይንም በስልክ ቁጥር 0941-80-87-88 መልዕክት በመላክ በቶሎ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን። የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር

የግንባታ ሥራ  ውል አፈጻጸም ውስጥ ተሳታፊ የሚሆኑ ዋና ዋና  ባለድርሻ አካላት፡
የስራው ባለቤት/Client/Employer:- ግለሰብ ወይም ማህበር ወይም ድርጅት ወይም የመንግስት ተቋም ሊሆን የሚችል ሲሆን የሥራው ባለቤት ከመሆኑ አንጻር ሥራውን ለማከናወን የሚችል ሥራ ተቋራጭና አማካሪ መሃንዲስ መቅጠር እና ለግንባታ ሥራው የሚያስፈልገውን የገንዘብ ሀብት የሚያዘጋጅና ዋጋ የመክፈል ሃላፊነት ያለበት አካል ነው፡፡ ሥራ ተቋራጭ:- ይህ ባለድርሻ አካል ከባለቤት ጋር በፈጸመው ውል ስምምነት መሰረት ለሥራው አስፈላጊ የሆኑትን ግብዓቶች በሙሉ በሟሟላት የግንባታ ሥራውን  በተባለው ጊዜና በተቀመጠው የጥራት ደረጃ ለመስራት ተዋውሎ የሚሰራ ነው፡፡ መሃንዲስ(አማካሪ):- ይህ ባለድርሻ አካል ከባለቤት ጋር በፈጸመው ውል ስምምነት መሰረት ውለታውን እንዲያስተዳድር የሚቀጠር ነው፡፡ምንም እንኳን አማካሪ መሃንዲሱን የሚቀጥረውና ክፍያ የሚፈጸምለት በአሰሪው ቢሆንም፤ አማካሪው ውሉን በማስተዳደር ሂደት ውስጥ በቅን ልቡና በፍጹም ፍትሃዊነት ለሁለቱም የሚሰራ ነው፡፡ የመድን ዋስትና ሰጪ ድርጅቶች (Insurance Companies):- አንድ ሥራ ተቋራጭ በጨረታ ለመሳተፍ፣ ወደውል ለመግባት፣ ክፍያዎች ለማግኘትና በሌሎች አሰሪው ድርጅት ለደህንነቱ መጠበቂያ ከስራ ተቋራጩ እንዲቀርብለት የሚጠይቀውን የመተማመኛ የመድን ዋስትናዎች ለሥራ ተቋራጩ የሚያቀርብ አካል ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሥራ ተቋራጩ በአጠቃላይ ለንብረቱ፣ ለገንዘቡ፣ ለስራውና ለሰራተኞቹ ደህንነት የሚጠይቃቸውን የመድን ዋስትናዎችንም (for Contractor’s all risks) የሚያቀርብ ይሆናል፡፡ አንድ የመድን ዋስትና ሰጪ ድርጅት አይነቱ ተለይቶ ለታወቀ ጉዳይ ለሥራ ተቋራጩ የመድን ሽፋን ሰጠ ማለት በአሰሪው ድርጅትና በሥራ ተቋራጩ በኩል ሊኖር የሚችለውን የአደጋ ስጋት ለመሸከም ሃላፊነት የሚቀበል ይሆናል ማለት ነው፡፡ ለወደፊት ስለግንባታ ፕሮጀክቶች የመድን ዋስትናዎች (Construction Insurances) በተብራራ ሁኔታ በምናቀርበው ጽሁፍ የምናየው ይሆናል፡፡ ባንኮች:- ለስራ ተቋራጩም ይሁን ለስራው ባለቤት ለፕሮጀክቱ ማከናወኛ የገንዘብ ፍላጎቶችን በማመቻቸት የሚሰሩ ናቸው፡፡ ባንኮች እንደ የጨረታ ማስከበሪያና የውል ማስከበሪያ የባንክ ዋስትናም በመስጠት የሚሰሩ ናቸው፡፡  አቅራቢዎች (Suppliers):- እነዚህ ባለድርሻ አካላት ለግንባታ ሥራ ከመጀመሪያ እስከ ሥራው ፍጻሜ የሚያስፈልጉ ማናቸውንም ዓይነት የግንባታ ሥራ ግብዓቶችን፣ ማሽነሪዎችን ወይም የግንባታ ሥራ ቁሳቁሶችን በሽያጭና በኪራይ  የሚያቀርቡ ናቸው፡፡ ፈቃድ ሰጪ አካላት (Permitting bodies):- ለግንባታ ሥራው የግንባታ ቦታ በመፍቀድ፣ የግንባታ ፈቃድ በመስጠት፣ የግብዓት ማውጫ ካባዎችን ፣የማምረቻ የማከማቻና የቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ ፈቃድ በመስጠት የሚሰሩ ናቸው፡፡ የመሰረታዊ አገልግሎቶች አቅራቢ ተቋማት (Public):- ለግንባታ ሥራው እንደ ውሃ፣መብራት፣ስልክ የመሳሰሉ ለግንባታ ሥራዎች የመሰረታዊ አገልግሎቶችን የሚያቀርቡ አካላት ናቸው

👆👆በኮንስትራክሽን የውጭ ምንዛሬ በተጀምሩ ፕሮጀክቶች ላይ አስመልክቶ ከባለሞያ የተነሳው ሃሳብ

ኢትዮ ኮን ነሀሴ 20 ፤2016

Affan Oromo | በአማርኛ የቀረበ ፁሑፍ
ዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ፓርትነሮች- መረጃ ለመስጠት የቦት ሊንኩን t.me/UnitySupplydbot ☜|]ይጠቀሙ ሀሳብ፣ ጥያቄ ካላችሁ አድርሱን እናያለን- ምላሽ እንሰጣለን🤚

ዲዛይን ጨረታ ክፍት ቤት.xlsx0.46 KB

ለነባርና አዲስ የኮንስትራክሽን (BC/GC)ፍቃድ ተመዝጋቢዎች ከዚህ በታች በሰፈረው አዲስ የተርን ኦቨር ባለሙያና የኮንስትራክሽን መሳርያዎች መስፈርት መሰረት በማሟላት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ ለእድሳት
ለነባርና አዲስ የኮንስትራክሽን (BC/GC)ፍቃድ ተመዝጋቢዎች
ከዚህ በታች በሰፈረው አዲስ የተርን ኦቨር ባለሙያና  የኮንስትራክሽን  መሳርያዎች መስፈርት መሰረት በማሟላት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ ለእድሳትም ሆነ አዲስ ብቃት ማረጋገጫ ለማውጣት ሲመጡ ለሚፈልጉት ደረጃ ማንኛውም ማስረጃዎች ኦሪጅናላቸውን ከ2 ኮፒ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባችሁ የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ የፕራክቲሲንግ ፕሮፌሽናል የምስክር ወረቀት/ላይሰንስ ሊኖረው ይገባል ካልሆነ ከተቆጣጣሪ ማሃንዲሱ ጋር በድርጅቱ ስራ አስኪያጅነት የተዋዋለበትን ማስረጃ ማቅረብ አለበት ለስራ ዘመኑ ዓመታዊ ተርን ኦቨር የሚያሳይ ማስረጃ፤ የተሸከርካሪ ምርመራ (ዕድሳት)የተደረገለት መኪና ሊብሬ፤ ለስራ ዘመኑ የሚያገለግል (የታደሰ) የባለሙያ ፕሮፌሽናል ላይሰንስ፤ ህጋዊ የስራ ዉል፤ ቲን ነምበር(የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት)፤ የባለሙያው የትምህርት ዶክመንት፤ ባለሙያው ቀድሞ ሲሰራበት ከነበረው ድርጅት ስድስት ወር ያላለፈው የስራ መልቀቂያ፤ የቀበሌ መታወቂያ…) እና ሌሎችም ሊኖሩ ይችላሉ Via~በሱራፌል አሸናፊ በኩል🙏 ጠቃሚና ወቅታዊ የስራ መረጃዎችን ስለምንለቅ ቻናሉን join አድርጉት👇
http://t.me/ConSiteCatalogue1 👈🚧🏗
ለሌሎችም ተያያዥ ስራ ላላቸው ባልደረቦቻችሁ አጋሩ! #Share