اتبع منهج السلف الصالح
እኔ እውቀት ኖሮኝ አይደለም የማዳምጣቸውን እና የማነባቸውን ሌሎች እንዲጠቀሙበት ሼር አደርግበት አለሁ ኢንሻ አሏህ። አሏህ ተግባሩንም ኢኽላሱንም ይስጠን። በተውሒድና በሱና ላይ ያፅናን።
Mostrar más736
Suscriptores
Sin datos24 horas
-47 días
-1930 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from اتبع منهج السلف الصالح
የነገዋን ቀን ለመፆም ኡዝር ያጋጠማቹህ እህቶቼ አብሽሩ አትዘኑ...ኢነመል አዕማሉ ቢንያት....ኡዝር ባይመጣ ልትፆሚ ነበር... አሏህ ደሞ ረህመቱ ሰፊ ነውና እንደንያሽ ይስጥሻል ኢንሻ አሏህ! ከሶላትና ከፆም ውጪ ያሉትን እንደዱዓ እንደዚክር በለተይ ደሞ ተክቢራ ቁርአን በመቅራት ቀኑን አሳልፉ።
Repost from اتبع منهج السلف الصالح
00:30
Video unavailableShow in Telegram
አንድ ሰው ጤነኛ ሆኖ ሲሰራ የነበሩ ኢባዳዎች ከተሳፈረ ወይም ታሞ ያን ያስለመደውን በደህናው ግዜ ሲሰራ የነበረው ነገር አሏህ ይፅፍለታል።
ጤነኛ በሆነበት ግዜ የሱና ሰላቶችን ሲሰግድ የሱና ፆሞችን ሲፆም ከነበረ በህመም ወይም በመሳፈር ምክናያት ቢተዋቸው ልክ ጤነኛ ሆኖ ሲሰራው እንደነበር አሏህ ይፅፍለታል።
አልሓምዲሊላህ ይሄ የጌታችን እዝነት ነው ሀቂቃ።
ማሳሰቢያ ፀንስ ሀሳቡን እንጂ ሸይኹ የተናገሩትን ቃል በቃል አይደለም የፃፍኩት።
t.me/Tewhid_Sunnah_12
4.56 MB
Repost from دروس وفوائد أبي حزام عبدالرحمن بن سعيد
https://t.me/durusuabihizam?livestream
نور السنة وظلمات البدعة
دروس وفوائد أبي حزام عبدالرحمن بن سعيد
Durusu@abu-hizam
"وَأَنذِرۡ بِهِ ٱلَّذِینَ یَخَافُونَ أَن یُحۡشَرُوۤا۟ إِلَىٰ رَبِّهِمۡ لَیۡسَ لَهُم مِّن دُونِهِۦ وَلِیࣱّ وَلَا شَفِیعࣱ لَّعَلَّهُمۡ یَتَّقُونَ: