cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ሐዋርያት ይመልሱ

መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል? መፅሀፍ ቅዱስ የሚል አስተምህሮ መፅሀፍ ቅዱስ ይፈቅዳል? ትክክለኛው የእግዚአብሔርን ቃል የያዘው መፅሀፍ ቅዱስስ ማነው? ሐዋሪያት ምን ይላሉ በውስጥ ማግኘት የምትፈልጉ @metipa @varonka_7

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
562
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
ፈጣሪ ይባርካችሁ ድንግል አለሁ ትበላችሁ🥳🥳😍
Mostrar todo...
❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣     🍟🎂ተጠቃሚ ያጡ መድኃኒቶች🍛🍧🍟 🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር                🌕🌒ጠዋት አንድ                🌒🌙ማታ አንድ 🍢🍡2/ ንስሐ            🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ 🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ         🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ 🍢🍡4/ ጸበል       ⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ 🍢🍡5/ እምነት          ❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ 🍢🍡6/ ፍቅር          💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም 🍢🍡7/ ሰላም       🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም 🍢🍡8/ጸሎት  📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ 🍢🍡9/ ፆም    😒☺️ ከምግብ በፊት 🍬🍢10/ ምፅዋት 💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን 🍢🍡11/ ስግደት 🙇🙇‍♀ ጠዋት 21 🙇‍♀🙇 ማታ 20 ☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል፡፡ ☞☞ማሳሰቢያ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ቢያንስ  ለ 15 የተዋህዶ ልጆች Share በማድረግ ክርስትያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።         1 ሰው ለ 15 ምዕመን እነዚህ 100% መድኃኒት ናቸው ግን ተጠቃሚ አጥተዋል
Mostrar todo...
Mostrar todo...
ሐዋርያዊ መልሶች Chat

የሐዋርያዊ መልሶች[@Apostolic_Answers] ቻናል መነጋገሪያ ግሩፕ @Apostolic_Answers_Chat

Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹እንኳን ደህና መጣችሁ🤗 ሽንኩርት Memes 😂🤣😂🤣 #_ኢትዮጵያ_ለዘላለም_ትሳቅ 😂😍 https://t.me/shnkurt_meme
Mostrar todo...
ሽንኩርት Meme 😂😂
በሳቅ እንባ በእንባ 🤣🤣🤣
ተቀላቀሉን 👍
አርሴማ ነይ ነይ አርሴማ.mp34.02 MB
ሀያል_ነህ_አንተ_ሀያል_ደጉ_መልአክ_ገብርኤል_ይውደ.m4a4.60 MB
_እግዚአብሔር_ከሚወደው_ሰው_ይልቅ_እግዚአብሔርን_የሚወድ_ሰው_ያስደንቀኛል_MP3_70K.mp39.94 MB
ሁሉባንች_ሰማ_እግዚአብሔር_የወደቁትን_ያነሳል_የተረሱትን_ያስታዉሳል.m4a4.53 MB
አዲስ_መዝሙር_ኦ_ቅዱስ_ሚካኤል_ሊቀ_መዘምራን_ቴዎድሮስ_ዮሴፍ256k.m4a7.96 KB
06:50
Video unavailableShow in Telegram
ባለፀጋ እመቤት
Mostrar todo...
13.72 MB
ጠበል መርጨት መቼ ተጀመረ? ለምንስ ይጠቅማል? በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን ❖የክርስቶስ ሰላም የድንግል ማርያም ምልጃ የቅዱሳን በረከት በኛ ላይ ይደር ✞ቀደም ሲል እንደሚታወቀው በኦሪቱ ሕግ የማንጻት ሥርዓት ይከናወን እንደነበር ከመፅሐፍ ቅዱስ መረዳት ይቻላል። በኦሪቱ የነበሩ ካህናትም ሴቷ ልጅ በምትወልድበት ወቅት ወንድ ልጅ ከወለደች በ40 ቀን ሴት ልጅ ከወለደች ከኳበ80 ቀን ወደ ቤተመቅደስ ሄዳ የመንጻት ስርዓት እስኪከናወንላት ድረስ በወለደች በ7ኛው ቀን ጠበል ትረጭ እንደነበረ ሲያትት ካህኑም ያስተሰርይላታል እርስዋም ትነፃለች (ዘሌ.12:1) በማለት የሚያስረዳ ከመሆኑም ባሻገር ይህንኑ ሥርዓት መነሻ በማድረግ ጠበል የተረጨ ማንኛውም በእግዚአብሔር የሚያምን ሰው ሁሉ ከርኩሰትና ከበደሉ ሁሉ እንደሚነፃ ነቢዩ ሕዝቅኤል ከእግዚአብሔር በተገለጠለት ራዕዩ ሲናገር "ጥሩ ውሃንም እረጭባችኋለው እናንተም ከርኩሰታችሁ ሁሉ ትነፃላችሁ አዲስ ልብንም እሰጣችኋለው አዲስ መንፈስንም በውስጣችሁ አኖራለሁ"(ሕዝ.36:25-23) ሲል ያስረዳል። ነገር ግን ይህ የኦሪት ሥርዓት ተሽሯል ለኛ ለምን ይጠቅመናል የሚሉ ወገኖች መኖራቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣው ሰውን ለማዳንና ሕግን ለመፈፀም እንጂ ለመሻር እንዳልሆነ በማያሻማ ቃል ያስረዳል። )ማቴ.5:17-20) ይህንንም መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መነኮሳትን ቀሳውስትን ለምዕምናኑ በየቤታቸው እየሄዱ ፀበል ይረጫሉ። ✞ሌላው የሚነሳውን ጥያቄ ስንመለከት ይህንን ሀይማኖታዊ ሥርዓት እንዲፈፅሙ ማን ፈቀደላቸው? ይህስ ሥርዓት በምን ጊዜ ተደነገገ ለሚለው ጥያቄ ቀደም ሲል በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነግሦ የነበረው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ሳይፋለስ በክብርና በቅድስና እንዲቀጥል ያወጀውን አዋጅ አብነት በማድረግ በሃገራችን ነግሠው የነበሩ እምነታቸውን የፀና ምግባራቸው የቀና የሃገር መሪዎች ከላይ የተጠቀሰው ሃይማኖታዊ ስርዓት እንዲቀጥል ከማድረጋቸውም ባሻገር ፍትሐ ነገስት በተባለው የቀኖና መፅሀፍ ላይ ይህንኑ ያሳያል። @metipa @varonka_7
Mostrar todo...
ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ😍
Mostrar todo...
6.63 KB
ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ😍
Mostrar todo...
6.63 KB
Photo unavailableShow in Telegram