Christians of South Africa
237
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from Christians of South Africa
የታላቁ መከራ ሰአት 🗣
ለአውሬው የተፈቀደለት ሰአት
🗣 ሰይጣን በአየሩ ላይ በሰለጠነበት ዘመን ሁሉ እባብ ወይም ዘንዶ ነው ከተጣለ በኋላ ግን አውሬ ነው የሚሆነው ። በተዘጋጀለት ሰው ውስጥ ገብቶ ለ3 አመት ተኩል አለምን በክፋቱ ይገዛል ።
🗣 ሰማያዊውን ስፍራ ሲያጣ የፍርዱ ቀን እንደ መጣበት ዘመኑም እንዳለቀበት ስለሚያውቅ በመጨረሻው ጭካኔው ምድርን ያሰቃያል በዚያ ጊዜ " እኔ ክርስቶስ ነኝ " በማለት ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ በማወጅ ክርስቲያኖችን በሙሉ ሀይሉ ያሳድዳቸዋል ፤ ለዚህ ለአለምን ካሀዲ ህዝብ በሙሉ ያዘምትባቸዋል ።
🗣 የአለምንም ሀይማኖትና አስተሳሰብ አንድ ያደርጋል ፤ የሚቃወሙትንም ሁሉ ያርዳቸዋል የአለምም ህዝብ ይከተሉታል ።
በአማኞች በላይ በጠላትነት በመነሳቱና የአለምንም ህዝብ በማስከተሉ ሀይል ላልተቀበሉት አማኞችና አለምአቀፋዊ ህዝብ ላይ የመከራ ሰአት ይሆናል ።
🗣 በዚያን ወቅት የአለምን ህዝብ እውቀታቸውም ሆነ ሀብታቸው አይታደጋቸውም ክርስቲያኖችን ሲጨርስ የገዛ ሚስቱን ባቢሎንን ስጋዋን ይቦጫጭቀዋል ። ሀብቷን ፤ ሰላሟን ፣ ጤናዋን ፤ ባህሏን ፤ ፖለቲካዋንና ኢኮኖሚዋን ሁሉ ያደቅቀዋል ።
🗣 ያየሃቸውም አሥር ቀንዶችና አውሬው ጋለሞታይቱን ይጣላሉ ባዶዋንና ራቁትዋንም ያደርጓታል ሥጋዋንም ይበላሉ በእሳትም ያቃጥሉአታል ። ራእይ 17: 16
ይህ የ42ቱ ወራት ታላቁ መከራ አንዱ ጣር ነው
👑 ከሚመጣው ከታላቁ መከራና ከሰይጣን ሀይል ልታመልጥ ፤ በሰማያዊ መልኮታዊ ሀይል ቃልና በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ሙላት ትጥቅ ልብስ ።
👑 አገልጋይ ታገሰ ዮናስ
ይቀላቀሉ
👇👇👇👇
https://t.me/Hrgim
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
የመከራው ሰአት ክርስቲያኖች የጣር ድምጽ
🗣የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትእግስታቸው በዚህ ነው ።
🗣🗣ለአውሬውና ለምስሉ የሚሰግድ በግምባሩም ወይም በእጁ ምልክቱን የሚቀበል ማንም ቢኖር እርሱ ደግሞ በቊጣው ጽዋ ሳይቀላቅል ከተዘጋጀው ከእግዚአብሔር ቊጣ ወይን ጠጅ ይጠጣል በቅዱሳንም መላእክትና በበጉ ፊት በእሳትና በዲን ይሳቃያል ።
🗣🗣 የስቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት እረፍት የላቸውም ።
የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግስታቸው በዚህ ነው ። ከሰማይም ከእንግዲህ ወዲህ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብጹአን ናቸው ። መንፈስ አዎን ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ስራቸውም ይከተላቸዋል ይላል ብለህ ጻፍ የሚል ድምፅ ሰማሁ ።
🗣 በአውሬው ዘመን መከራ የሚቀበሉትን ክርስቲያኖች ያሳየናል ይህ ቃል የሚገኘው በራዕይ 14 ከዘላለም ወንጌል መለከት በኋላ ነው እንደ ስኮፊልድ ጥንቆላና እንደ ተከታዮቹ ቂልነት ከሆነ ቤተክርስቲያንን ትነጥቃለችና የኢየሱስም ተከታዮችም የሉምና እነዚህንስ ምን ይበላቸው ? የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን በመከራው መካከል እንደ መኖራቸው ስለ ጌታ ስምና ስለ ምስክርነታቸውም አንገታቸውን ለሰይፍ ይሰጣሉ ።
🗣🗣 ስለዚህም በጌታ የሞቱ ብጹአን ናቸው ተባለላቸው ቤተክርስቲያን ገና በምድር ላይ ናትና የጌታም መንፈስ ከምድር አልሄደምና ለዘላለምም አይለየንምና ያለና የሚኖር ፈጣሪ ነውና ጌታም ገና አልተመለሰምና መነጠቅና የበጉ ሰርግ ሁሉ ገና ነውና ፤ ይህ እውነተኛ ነገር ነውና ።
🗣 የስኮፊልድ መተተኛ ትምህርት ይህንን ሁሉ እውነት አይኑን ጨፍኖ ይክዳል ። መነጠቅና ትንሣኤ መቼ ነው ? በሰባተኛው ማህተም መፈታት በሚሆነው በኋለኛው መለከት ነው ።
🗣 እስከዚያ ድረስ ምድር ምንም ትሁን ምን ፣ አውሬውም ይምጣ ፣ መከራውም ይምጣ ፣ ትንሣኤ ሙታንና ታላቁ መሰብሰብ ግን የኋለኛው መለከት ይጠብቃል ። የኋለኛው መለከት የሚነፋው ደግሞ ጌታ በግልጥ በክብር ሲገለ ነው ። የኋለኛው መለከት የ7ኛው ማህተም መፈታት የሚገልጠው ክስተት ነው እንጂ እንደ ሀሳዌ እረኞች እውር መላምት የመጀመሪያው ማህተም መፈታት የሚገልጠው ክስተት አይደለም ራእይ 14:9
ይቀጥላል ...
አሁኑኑ ይቀላቀሉ
A/y Tagese yonas
https://t.me/Hrgim
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
ክፍል ሁለት
ትውልድ አንገተ ደንዳናዎች ያደረገው ነገሮች
✍ አሁኑኑ ብዙ ታላላቅ የሀገር መሪዎችና ዲፕሎማቶች ፤ ቱጃሮችና ባለስልጣናት ፤ ከፍተኛ ምሁራንና ታዋቅ ዘፋኞች ፤ ደራሲዎችና እውቅ የሀይማኖት መሪዎችም የሚስጥር ሰራተኞቹ ሆነዋል
✍ የክፋት ስራውን በአለም ውስጥ ያስፋፉለታል, አመንዝራነትንና ፤ እርቃንን ፤ ግድያንና አመጽን ፤ ሽብርንና ጦርነትን ፤ ስካርንና ቀንና ለሊት ጭፈራን ፤ ሀሺሽ ዝውውርን ያራምዱለታል ።
✍ የርኩሰትና የህግአልባነት ሜዲያዎችን የቴሌቪዥንና የሬዲዮ ጣቢያዎችን ስፖንሰር ያደርጉለታል, የዳያብሎስን ባህርያት ሁሉ በአለም ሁሉ ላይ ያጎሉለታል ትውልዱንም አደንዝዘው ያዘጋጁለታል ።
✍ በከተማህ ውስጥ በየግድግዳው የተለጠፉትን ፖስተሮች ፤ ማስታወቂያዎች ፤ ፊልም ቤቶች ፤ መጽሄቶች ፤ ኢንተርኔት ፤ የፋሽን ሞዴሎች ፤ ሌሊቱን ሁሉ ያለከልካይ ሲጮሁና ሲዘፍኑ የሚያድሩት ጭፈራ ቤቶች ፤ የአልኮል ማስታወቂያዎችንና በምስላቸውም የሚያስተላልፉትን መልእክትና የመዝናኛ ሜዲያዎችን አላማ መርምር።
✍ ጅምላ የሞራል ውድቀት የሁሉም የጋራ ተልእኳቸው ነው እነዚህ ሁሉ የጥልቁ ጨለማ አለቃ ተልእኮዎች ናቸው , ቴሌቪዢንህ የሚያስተላልፈውንና አለምን ሁሉ እያረከሰ ያለውን የአመንዝራነት ፤ የፊልም የአልኮልና የዘፈን ማስታወቂያዎች የእርሱ ነው ።
✍ እነዚህንም ሁሉ ስፖንሰር የሚያደርጉት የአለም ቱጃሮች የፖለቲካና የሀይማኖት መሪዎች ሰራተኞቹ ናቸው ።
✍ የአመጽ መደምደሚያቸው ሰዶማዊነት ሲሆን ወደ አውሬው ዘመን መሸጋገሪያ አመጽ ነው ። ይህንን ሁሉ ርኩሰት የአለም ክፋት ሁሉ በእናታቸው በታላቂቱ ጋለሞታ በሮም ካቶሊክ ጳጳሳት ግምባር ቀደም መሪነትና አስፋፊነት ሲደረግ ቆይቷል ።
✍ ዙፋኑን በቫቲካን ያደረገው ዘንዶ በሰዎቹ ውስጥ ወኪሎቹን በማስረግ የአለምን ክርስቲያኖች አርክሷል ። ከባቢሎን ውጡ የሚለን በታላቂቱ ጋለሞታ ከተበከሉት ባህላውያንና ጣኦት አምላኪዎች ከሆኑት ፤ በዘር ክፍፍልና በደም አፍሳሽ ፖለቲካ ተጠምቀው ነፍሰ ገዳይ ከሆኑት የቀደመውን ፍቅራቸውንና ንጽህናቸውን ከጣሉት ፕሮቴስታንቶችም ጭምር ነው ። ሮሜ 1-28 ይቀጥላል
ይጠብቁ 👇👇👇ይቀላቀሉ
https://t.me/joinchat/FFKC83LhwrJlOTQ8
ዛሬ በሙሉ ልብህ ሩጥ ፣ መጨረሻ እንዳለህ ግን አስብ ። ትላንት የራቀህን ዛሬ ደርሰህበታል ፣ በእጅህ ያለውም ከእጅህ ሊያመልጥ ይንፈራገጣል ። መንፈሳዊ ስጦታህን በጸሎት እንጂ በጉልበት እጠብቃለሁ ብለህ አትነሣ ። አገልጋይ የሚል መጠሪያ ይዘህ እንደ ጌታ አትኑር ። ንጹሕነትህን ለመናገር ጊዜ አትፍጅ ፤ የሚያጸድቅና የሚኰንን እግዚአብሔር ብቻ ነው ። ከምታስተምራቸው ተማሪዎች ተማር ። ለምታዛቸውም ታዘዝ ። ይህ ዘመን እያልህ አትማረር ፣ የባሰ እንጂ የጀመረ ክፋት የለምና ። ብዙዎች ካንተ ጋር ከሚኖሩ አንዱ አምላክ ካንተ ጋር ቢኖር ይሻላል ። ደጋፊዎች ሞትን አያግዱልህም ። ተቀምጠህ በጭንቀት አትቁም ፣ ተኝተህ በአሳብ አትሩጥ ። እግዚአበሔር ካልሞላው የሰው አሳብ ከንቱ ነው ።
https://t.me/Hrgim
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
ጊዜው_ሳይጨልም_Gizew_Saychelem_||_Adonay_Mekonnen_||_New_Music_Video.m4a5.20 MB
ዛሬ በሙሉ ልብህ ሩጥ ፣ መጨረሻ እንዳለህ ግን አስብ ። ትላንት የራቀህን ዛሬ ደርሰህበታል ፣ በእጅህ ያለውም ከእጅህ ሊያመልጥ ይንፈራገጣል ። መንፈሳዊ ስጦታህን በጸሎት እንጂ በጉልበት እጠብቃለሁ ብለህ አትነሣ ። አገልጋይ የሚል መጠሪያ ይዘህ እንደ ጌታ አትኑር ። ንጹሕነትህን ለመናገር ጊዜ አትፍጅ ፤ የሚያጸድቅና የሚኰንን እግዚአብሔር ብቻ ነው ። ከምታስተምራቸው ተማሪዎች ተማር ። ለምታዛቸውም ታዘዝ ። ይህ ዘመን እያልህ አትማረር ፣ የባሰ እንጂ የጀመረ ክፋት የለምና ። ብዙዎች ካንተ ጋር ከሚኖሩ አንዱ አምላክ ካንተ ጋር ቢኖር ይሻላል ። ደጋፊዎች ሞትን አያግዱልህም ። ተቀምጠህ በጭንቀት አትቁም ፣ ተኝተህ በአሳብ አትሩጥ ። እግዚአበሔር ካልሞላው የሰው አሳብ ከንቱ ነው ።
https://t.me/Hrgim
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
ከማንኛውም ፈተና ጀርባ ምስክርነት አለ።
ከእያንዳንዱ ፈተናና መከራ ጀርባ ብዙ ምስክርነትና ብዙ ሳቅ አለ።ወደ ህይወታችሁ የሚመጣ ማንኛውም ተግዳሮት ተዐምራታችሁን እንደተሸከመ ማውቅ ተገቢ ነው።
ዛሬ መፈተን የማይፈልግ ክርስቲያን በሚመጣው ዘመኑ ቀጣይ የክብር ደረጃውን ማየት የማይፈልግ ክርስቲያን ነው።ምክንያቱም የነገው ክብራችሁ የሚወሰነው ዛሬ እጃችሁ ላይ ባለው ፈተና ልክ ነው።
እያንዳንዱ ከፍታ የፈተና ውጤት ነው።በህይወት ያሉ የማይቀለበሱ ምስክርነቶች የፈተና በረከቶች ናቸው።በፈተናችሁ አትማረሩ በመፈተናችሁ ደስተኞች ሁሉ።የሰማይ አምላክ ፈተናውን የምጨርሱበትን ትዕግስትና ፀጋ ያብዛላችሁ።
📜ያዕቆብ 1
²-³ ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት
⁴ ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።
https://t.me/+X6gdGntGOwI5NTA0
Everlasting Gospel-Channel
Jesus is Life ከእንግዲህ ወዲህ ሞትና ጭንገፍ አይሆንም !
የፀሎት ጥሪ
🙏 አንድ ለአንድን እንዲፀልይልኝ ፈልጋለሁ የምትሉልኝ በተለያየ በሽታ ፤ እርግማን ፤ እንቆቅልሽ እና በፅኑ ህመም ለሚሰቃዩ ከጥር 6 -ስድስት እስከ ጥሪ 10-አሥር ተከታታይ ለአራት ቀን ከአሁኑ ጀምሮ በቀጥታ መስመር ይደውሉልን ። 📞📞
👉 በማንኛውም እስራት ውስጥ ያላችሁ በጌታ በኢየሱስ ስም ነጻ ትወጣላችሁ ።
👉 አሁን ይደውሉ ☎️
✍ 0926350976
አገልጋይ ታገሰ ዮናስ ከ Christians of south Africa
https://t.me/Hrgim
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
የሚገለጠውን የአመጽ ሰው የአለም ሕዝቦች በሙሉ ይከተሉታል ።
✍ ምክንያቱም አሁን አለም በከፍተኛው ደረጃ ኢኮኖሚያዊ ፤ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ ገብታለች ።
✍ሽብርና ማህበራዊ ነውጥ ድንበር አልባነት ከቁጥጥር ውጪ ሆኗል ። ሀያላን ሀገሮችም ፈተናውን ሊቋቋሙትና ለህዝቦቻቸው መፍትሄ ሊሰጡ ወደ ማይችሉበት ደረጃ እየደረሱ ነው ።
✍ ስለዚህ አንድ የሚታደጋቸው ልዩ ሰው ቢያገኙ ወዲያውኑ ይቀበሉታል ፤ እንዲህ አይነት ልዩ ሰው በመናፈቅ ላይ ነው, አለም አሁን በናፍቆትና በጉጉት የሚጠብቀው ሰው አለ, እርሱም ሀሳዌ መሲሁ ነው ። የአለም ህዝብ የፈለገው ያንን ክፉ ነውና ፤ እንዲሰለጥንባቸውና ከፍሬውም እንዲጠግቡ እግዚአብሔር አሳልፎ ይሰጣቸዋል ።
እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው ። ሮሜ 1:28)
🎆 አሁኑኑ ይቀላቀሉ ሸር ሸር አድርጉልኝ
👇👇👇👇
https://t.me/Hrgim
A/y Tagese yonas
https://t.me/+X6gdGntGOwI5NTA0
Christians of South Africa
Jesus is Life ክርስቶስን ወደ መምሰል ማደግ
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.