🌱 ጉብዝናዬ ኢየሱስ🐏
“እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስ በመንፈስ ቅዱስና በኀይል ቀባው፤ እርሱም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበረ በደረሰበት ሁሉ መልካም እያደረገ በዲያብሎስ ሥልጣን ሥር የነበሩትን ሁሉ ፈወሰ።
Mostrar más- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Carga de datos en curso...
የክርስቶስ ፍቅር🩸 ...እንዲህ ያለ ፍቅር ከወዴት ይገኛል ነፍሱን እስከመስጠት የወደደ የታል? ውዴ እርቃኑን ታየ ስለዓለም ሀጢያት መከራን ወሰደ ስለእኛ መሳት ለመስቀል ተሰጠ በቀራንዮ ትላንት ህይወትን አገኘን በእርሱ መነሳት ታዲያ ከሱ በቀር ማን አለ ሚወራ የዓለምን ፍዳ ብቻውን የበላ በአንዱ በርሱ ሞት ብዙዎችን የወለደ ነፍሱን እስከመስጠት ድረስ የወደደ ታዲያ በርሱ ሞት ነፃነት ካገኘን በትንሳኤው ደግሞ ህይወትን ከሰጠን ሊከብር ሊነግስ ታዲያ ምን ያንሰዋል የህይወት ትንሳኤያችን እርሱ ይገባዋል። 〽️ነገ እሁድ ከሰአት በሆሳዕና መካነ ኢየሱስ ማ/ም በአለ ሃምሳን #እንዲሁ_አንተን_እናፍቃለሁ! በሚል ርዕስ የፀሎት ጊዜ ይኖረናል። 〽️እግዚአብሔር ቢፈቅድ አየሩ መልካም ቢሆን ፀሎታችን 8:00 ሰአት እንጀምራለን። ☄በትልቁ አዳራሽ ❤️🔥 #የመንፈስ_ቅዱስ_ሙላት! ❤️🔥 #ይሆናል።
https://t.me/GubznayeLEeyesusቅዱሳን
🙏ሰላም ለእናንተ!
#የማለዳ_ፀሎት ቀጥሏል:
'ኤርምያስ 33:2 - “ምድርን የፈጠራት፣ ያበጃትና የመሠረታት እግዚአብሔር፣ ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፣ እርሱ እንዲህ ይላል፤'
3 - ‘ወደ እኔ ጩኽ፤ እኔም እመልስልሃለሁ፤ #አንተም #የማታውቀውን ታላቅና የማይመረመር ነገር #እገልጥልሃለሁ፤’'
🫡በዚህ ቁጥር የምታገኙት personal ጉዳይ እንዳለ ያሳያል። ከመልሱ በኋላ ግን ሕዝብ ይጠቀማል።
🫡ለሚጮህና ለሚሰማ ትውልድ
እግዚአብሔር ይገልጥለታል የተሻለው
#ውረሰን!
〽️ጉብዝናዬ ለኢየሱስዛሬ በአለ 50ን
#እንዲሁ_አንተን_እናፍቃለሁ!
በሚል ርዕስ የፀሎትና የተሐድሶ ፕሮግራም እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል። የሚቀጥል የሚቀጣጠል የመንፈስ ቅዱስ እሳት ነድዶአል።
ምርኮ ተመለሰ
ስለሁሉ እግዚአብሔር ይመስገን።
* @GubznayeLEeyesus
* @GubznayeLEeyesus
የተባረካችሁ እስቲ 👍Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.