Ethio Exist Exam for Management ,Accounting , Economic / All social science exist exam Mgt ,Acc`t ,MKT, HM, HRM, THM, geo,
All exist exam course pdf and module included 🔑ለመውጫ ፈተና አጋዥ የሆኑ መረጃዎች በዝርዝር ያገኛሉ 💢join the channel and add the friends for the best opportunity ጠቃሚ መረጃ ማግኘት ይቻላል ለስኬት መልፋት ብቻ ሳሆን ዘዴውን ማወቅ አስፈላጊ ነዉ 🔐አስፈላጊ የሆነ ነገር ብቻ አንብብ https://t.me/logic4412
Mostrar más4 387
Suscriptores
+1024 horas
+677 días
+41430 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
#ጥቆማ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በክረምት የስልጠና መርሐግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል።
እነማን ይመዘገባሉ?
የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች
ምዝገባ የሚያበቃው፦
ግንቦት 7/2016 ዓ.ም
ስልጠናው መቼ ይጀምራል?
ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም
(ለሁለት ወራት) (በሳምንት ለአራት ቀናት)
ስልጠናው ትኩረት የሚያደርግባቸው፦
➭ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣
➭ ሮቦቲክስ፣
➭ ፕሮግራሚንግ፣
➭ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም።
ምዝገባ የማድረጊያ አማራጮች፦
👉 forms.gle/9B79pzGLdo84W2LY8
👉 https://www.aii.et/summer-camp-registration-form-for-student/
@tikvahuniversity
👍 5
★ ፀደይ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: May 8, 2024
Tsedey Bank invites qualified applicants for the following job positions.
● Position 1: Junior Trade Service Officer
● Position 2: Audiovisual
● Position 3: Loan Workout & Portfolio Management Officer II
● Position 4: IFB Operations Officer II
● Position 5: Remittance & Forex Officer I
● Position 6: Senior IFB Investment Financing Officer
● Position 7: SENIOR IFB CUSTOMER RELATIONSHIP MANAGEMENT OFFICER
● Position 8: SENIOR IFB OPERATION OFFICER
● Position 9: SENIOR CREDIT ANALYSIS & APPRAISAL OFFICER
● Position 10: SENIOR KYC OFFICER
● Position 11: SENIOR LOAN WORKOUT & PORTFOLIO MANAGEMENT OFFICER
● Position 12: SENIOR CREDIT RELATIONSHIP MGMT OFFICER
● Position 13: MANAGER, IFB CUSTOMER RELATIONSHIP MANAGEMENT DIVISION
How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://effoysira.com/tsedey-bank-s-c-job-vacancy-2024/
🎈Telegram ☞ https://t.me/effoyjobs
:
Tsedey Bank S.C Job Vacancy 2024
Tsedey Bank S.C Job Vacancy 2024 , Latest Job From Banking Jobs, Fresh Graduates Jobs, Tsedey Bank , Tsedey Bank Job Vacancy Fresh Graduates 2023
👏 5👍 2❤ 2
#MoE
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ 25 የክልል ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና በተጨማሪ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ተናግረዋል።
የፈተና አሰጣጡን ስኬታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ሚኒስትር ድኤታዋ ጠቁመዋል።
የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ተገልጿል።
@tikvahuniversity
🔥 2
በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በኦንላይን ለመስጠት እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል።
በውውይይቱ የክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ተሳትፈዋል።
የመልቀቂያ ፈተናውን በአዲስ አበባ በበይነ መረብ ለመስጠት ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት የሚያስፈልጉ፦
➭ ኮምፒውተሮች፣
➭ ላፕቶፖች፣
➭ ታብሌቶችና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ መጀመሩን ጠቁመዋል።
የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከወዲሁ ማዘጋጀት በመጀመር ፈተናው በታቀደለት መርሐግብር እንዲሰጥ የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ እንዲሁም ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። #አዲስአበባትምህርትቢሮ
@tikvahethiopia
😱 3
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል።
#MoE
@tikvahethiopia
👍 4
Mostrar todo...
👍 3