ኢብኑ ገራድ የንፅፅር ማኅደር
591
Suscriptores
+324 horas
+97 días
+5430 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
00:26
Video unavailableShow in Telegram
እኛን ሰላት መስገድ ይከለክሉናል
እኛን ሰላት መስገድ ይከለክለናል እነሱ ግን በፎሊስ ታጅበው ስብከታቸው በሰላም ያከናውናሉ!!
በኢትዮጵያ ህገመንግስት ሀይማኖት እና መንግስት የተለያዩ (secular state) ናቸው ተብሎ ተቀምጧል። ነገር ይህ ህግ የሚሰራው ሙስሊሞች አንድ ነገር ማድረግ ሲፈልጉ ብቻ ነው። ለክርስቲያኖች ሲሆን ግን ሀገር እና ሀይማኖት አንድ ነው።
አስቡት እንግዲህ የመንገድ ለይ ደዕዋን ፎሊሶች አጅበውት ቢሆን ኖር ምን ሊፈጠር እንደሚችል⁉ ከታች ከቀበሌ እስከ ፌደራል ተቋማት ድረስ ጩሀቱ!!!!
ይህ ሁሉ የሚሆነው ሀገር የጋራ ነው በሚባልባት ኢትዮጵያ ውስጥ መሆን ግን ይገርማል!!!!
እኛ ብንሆን እኮ መንገድ ዘጋችሁ ተብለን እስከ ፌደራል ነበር የምንከሰሰው።
https://t.me/Ibnugarad
1.75 MB
የሃይማኖት ንጽጽር ኮርስ
በወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር"Wahid islamic apologetics society" 13ኛ ዙር የሙቃረናህ ደርሥ!
"ሙቃረናህ" مُقَارَنَة የሚለው ቃል "ቃረነ" قَارَنَ ማለትም "አነጻጸረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንጽጽር" ማለት ነው፥ ሙቃረናህ የሃይማኖት ንጽጽር"Comparative Religion" ሲሆን በዱኑል ኢሥላም እና እና በክርስትና መካከል ያለው የሥነ መለኮት አንድነት እና ልዩነት እየተነጻጸረ የሚቀርብበት ጥናት ነው። ደርሡ (ትምህርቱ) የሚፈጀው 7 ወር ኢንሻሏህ ሲሆን ሁለት ተርም አለው።
፨ የመጀመሪያው ተርም ዐጽመ አሳብ በፈጣሪ እሳቦት ላይ የሚያውጠነጥነው፦
1.በነገረ ሥላሴ ጥናት"Triadogy"
2.በነገረ ክርስቶስ ጥናት"Christology"
3.በነገረ ማርያም ጥናት"Mariology"
4. በነገረ መላእክት ጥናት"angelology"
5. በነገረ ምስል ጥናት"Iconlogy" ላይ ነው።
፨ የሁለተኛው ተርም ዐጽመ-አሳብ በቅዱሳን መጽሐፍት ላይ የሚያውጠነጥነው፦
1.በአህሉል ኪታብ"People of the Book"
2.በመጽሐፍት"scriptures"
3. በመጽሐፍ አጠባበቅ"preservation"
4.በመጽሐፍት ልኬት"Standardization"
5. በባይብል ግጭት"Contradiction"
6. በኦሪት"Torah"
7. በወንጌል"Gospel" ላይ ነው።
አባሪ ኮርሶች፦
1. ዐቂዳህ"creed"
2. ሥነ ምግባር"ethics"
3. ሥነ አመክንዮ"logic"
4. ሥነ ልቦና"psychology"
5. ሥነ ቋንቋ"linguistics" ናቸው።
ለመመዝገብ ከታች የተዘረዘሩት አድሚናት በውስጥ ያናግሩ!
ወንድም አቡ ኑዓይም፦@arhmanu
እኅት ሰላም፦ @SeuweSe
አኅት ዘሃራ፦ @Zhara_mustefa
እኅት አበባ፦ @selemtewa
ቦታ ሳይያዝ ይመዝገቡ! መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንልዎ!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://t.me/Ibnugarad
ኢብኑ ገራድ የንፅፅር ማኅደር
يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
04:23
Video unavailableShow in Telegram
""""a few moments later
ሁልጊዜ እንደተወዛገባችሁ!!
https://t.me/Ibnugarad
https://t.me/Ibnugarad
12.33 MB
Photo unavailableShow in Telegram
አነፃፅረህ ሞተሃል!!!
https://t.me/Ibnugarad
https://t.me/Ibnugarad
08:06
Video unavailableShow in Telegram
ኢየሱስ ያስተማረው ባይብል የለም
ኢየሱስ ያስተማረው ባይብል የለም ስንል ከመሬት ተነስተን አይደለም ታሪካችሁን ተንተርሰን ቢሆን እንጂ።
ኢየሱስ ያስተማረው የራሱን የትውልድ ሀረግ ሳይሆን የፈጣሪን ህግ እና ስነስርዓት ይዞ መጥቶ ነው ሲያስተምር የነበረው።
የማስተዋሉን ችሎታ ይስጣችሁ።
https://t.me/Ibnugarad
https://t.me/Ibnugarad
21.07 MB
👍 2
በእስልምና ግርዛትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘዙት ነቢይ ማናቸው? የጀመሩትስ ማንን በመገረዝ ነው?Anonymous voting
- ሀ= ነቢዩላህ አደም ፥ በራሳቸው
- ለ= ነቢዩላህ አደም፥ በልጆቻቸው
- ሐ= ነቢዩላህ ኑህ ፥በራሳቸው
- መ= ነቢዩላህ ኑህ፥ በልጆቻቸው
- ሠ=ነቢዩላህ ኢብራሂም ፥በራሳቸው
- ረ=ነቢዩላህ ኢብራሂም ፥በልጆቻቸው
- ሰ ነቢዩላህ ሙሳ ፥በራሳቸው
👍 1
የእለተ ጁምዓ ሱንናዎችና ስርኣቶች
—————
Sunnahs and rituals of Friday
1 ገላን መታጠብ
bathing
2 በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
Going to masjid in time
3 በሁለት ሰዎች ትከሻ ላይ አ
አለመረማመድ(መስጂድ ውሰጥ )
Not walking on shoulders of
two people (in the masjid)
4 ሱረቱል ከህፍን መቅራት
Reciting suratul kahf(الكهف)
5 ዱዓ ማብዛት
Making Dua
6 በነቢዩ ﷺ ላይ ሶለዋት ማብዛት
making prayer on the Prophetﷺ
اللَّهُمَّ صَلٌِ عَلَى مُحَمَّدٍ وَّ عَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ
اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَّ عَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد
7 ሽቶ መቀባት (ለወንዶች )
Perfume (for men)
https://t.me/Ibnugarad
ኢብኑ ገራድ የንፅፅር ማኅደር
يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
Repost from ኢብኑ ገራድ የንፅፅር ማኅደር
የትኛው ነው ትክክል⁉
ይገለጥልሃል እንዳትሉኝ ግን 🫢 መልስ ነው የምፈልገው‼‼‼
1 700 ወይስ 7000 ?
2 እግረኛ ወይስ ፈረሰኛ ?
“ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት መቶ ሰረገለኞች አርባ ሺህም ፈረሰኞች ገደለ፤ የሠራዊቱንም አለቃ ሶባክን መታ፥ እርሱም በዚያ ሞተ።”
2ኛ ሳሙኤል 10፥18
“ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት ሺህ ሰረገለኞች፥ አርባ ሺህም እግረኞች ገደለ፥ የሠራዊቱንም አለቃ ሾፋክን ገደለ።”
1 ዜና 19፥18
https://t.me/Ibnugarad
ኢብኑ ገራድ የንፅፅር ማኅደር
يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
Photo unavailableShow in Telegram
اللهم انصر إخواننا في فلسطين
🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸اللهم انصر إخواننا في فلسطين🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸اللهم انصر إخواننا في فلسطين🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸
👍 4
00:36
Video unavailableShow in Telegram
መንዙማ ድብን ያለ ዘፈን ነው።።
የሀገራችን ዘፈን(መንዙማ) ከእስልምና ጋር ምንም ግንኙነት የለውም። ዘፈን ስሙን ስለተቀየረ ብቻ የእስልምና አካል ሊሆን አይችልም፤ '''ጉልቻ መቀያየር ወጥ አያጣፍጥም''።
ለሴት የተዘፈነን ዘፈን አንተ ቀይረህ ለመልዕክተኛው ስላደረግኸው ቅዳሴ አይሆንም እንደውም ወንጀሉ የበለጠ ቢገዝፍ እንጂ።
እስኪ ይህን አዳምጡት!!! ዘፈን እያደመጣ እየኖሩ መንዙማ እላለሁ ቢሉ ማላገጥ ነው እንጂ ሌላ አይደለም።
በነገራችን ላይ የቪዲዮው አቀናባሪ አንድ ክርሰቲያን ወገናችን ዘፈን በእስልምና ይፈቀዳል ብሎ ያቀናበረው ነው።
ሰርተህ መብላት ስያቅትህ በእስልምና ስም አትነግድ ወይ አንዴ ለይቶልህ ከግራ አልተሰለፍኽ⁉⁉
4.63 KB
👍 3