Joseph Math Tutor
Ir al canal en Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
Mostrar más1 781
Suscriptores
+1524 horas
+307 días
+11130 días
Archivo de publicaciones
1 781
👉 ለ 2017 የትምህርት ዘመን ለሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ ማስታወቂያ
➲ ASTU እና AASTU ለ2017 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን በመግቢያ ፈተና ይቀበላሉ። የምዝገባ ጊዜውም ከ"መስከረም 6 እስከ መስከረም 13" ነው። የሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች የምዝገባ ሂደትን በተመለከተ ለበለጠ መረጃ ፈተናውን ለመውሰድ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የተያያዘውን ፋይል ይመልከቱ።
#12ተኛ ክፍል ተፈትነው ላለፉ በሙሉ SHARE አድርጉላቸው
1 781
+2
#ASTU
#AASTU
Notice for Entrance Exam Registration for the 2017 Academic Year for Both Science and Technology Universities
ASTU and AASTU will be accepting students for the 2017 academic year through an entrance exam. The registration period is from "Meskerem 6 to Meskerem 13". Students interested in taking the exam should refer to the attached file for more details regarding the registration process for both universities.
📌Share📌
1 781
Repost from ASTU IGNITE ®️
#የASTU_ገፅታ
#ASTU
(አድስ መግባት ለሚፈልጉ ተማሪዎች Share Adrigulachewu)
1) ካፌ
👉 አብዛኛዉ ተማሪ ያማርራል እንጂ ASTU ካፌ ከሌሎች የኢትዮጵያ ዩንቨርስቲዎች ካፌ በ10 እጥፍ ይሻላል። ብያንስ ባይበላላችሁ እንኳን ይዋጥላችኃል ☺️። ሰልፉ ግን እልህ አስጨራሽ ነዉ በተለይ አድስ ተማሪዎች ግቢ በሚገቡበት ወቅት ፥ መጋፋት ፣ ሰልፍ መጣስ የተለመደ ነገር ነዉ። አቅም እና ትዕግስት ይጠይቃል ። ከመንግስት ካፌዎች በተረፈ የግል ካፌዎችም ግቢ ዉስጥ አሉ....
2) ዶርም🏢
👉 እዉነት ለመናገር ዶርሞች ሁሉም በሚባል ደረጃ ፅዱ እና ምቹ ናቸዉ ። ምን አልባት አንድ አንድ ጊዜ ከሽንት ቤት ጋር የሚያያዙ ጥያቄዎች ከተነሱ ብቻ እንጂ :☺️
3) ትምህርቱ📕
👉 ትምህርቱ ያን ያህል እንደሚባለዉ ከባድ አይደለም(indh silalku midersibgn tekawumo asebkut😂) ግን የሚያስተምራችሁ የመምህር አይነት እንዲሁም be semster schedule ላይ ይወሰናል ። ቀለል ያሉ ትምህርቶችም ሲደራረቡባችሁ እና ጊዜ ሲያንሳችሁ ሳታዉቁት ዉጤት ይወርድባችኃል። ስለዚህ እዚህ ስትመጡ ብልጥ መሆን ይኖርባችኃል ።
4) ተማሪዎቹ🧑💻
👉 ከASTU ተማሪ ደስ የምለዉ ሁሉም ያጠናል በ300ም ያለፈ በ500 ምናምን ያለፈም እኩል ነዉ ሚያጠኑት ማንም ተኝቶ ሚያድር የለም። የሚያጠና ይሰራል የምተኛ ይሞታል አለቀ !....
በተረፈ....
ሳክሳም ተማሪ የሞላበት ግቢ በሉት። የሁሉንም ሳክስ የሚትሰሙ ከሆነ አትችሉም ።🙆🏽♂️
ሌላዉ Tensionaም ተማሪ የሞላበት ግቢ ነዉ። ቀን እና ማታ የሚያጠኑ እና ብቻቸዉን የሚያወሩ ብዙዎች ያጋጥሟችኃል።
5) አስተማሪዎቹ👨🏫
በጣም ጥሩ መምህራን እንዳሉ ሁሉ በጣም ጠማማ መምህራን አሉ ። አላማቸዉ እናንተን ማስባረር እስከምመስል ድረስ ዉጤታችሁን ለማዉረድ ለተ ቀን የምለፉ መምህራን አሉ ። የስማቸዉን ዝርዝር ከፈለጋችሁ ሁሉም ሰዉ በcomment section ላይ ይነግራችኃል 😂።
6) ጅብ 🦝
በጣም ወሳኝ የሆነ ነገር ነዉ ምነግራችሁ ። እዚህ ግቢ ሁለት አይነት ጅብ አለ የሰዉ ጅብ እና የእንስሳ ጅብ ። የቱ ይሻላል ? በእዉነት የእንስሳ ጅብ 100 እጅ ይሻላል አይነካችሁም አትነኩትም ከዶርም እስከ ላይብረሪ ልሸኛችሁ ይችላል ። ስለ ሰዉ ጅብ ግን ልንገራችሁ fresh ተማሪዎች ስትገቡ ብትችሉ Pc ይዛችሁ ባትመጡ እላለሁ ግቢዉን አይታችሁ ለበዓል ስትሄዱ ይዛችሁ ትመጣላችሁ ። አይይይ ብላችሁ ይዛችሁ የምትመጡ ከሆነ pc እና ስልክ የምበላ የሰዉ ጅብ አለ ። ከላይብረሪ ስትመጡ መንገድ ላይ አስቁመዉ ይቀበሏችኃል . ወይ ደግሞ ዶርም ያንኳኩና ሳታጣሩ ስትከፍቱ በስለት ይደገፋችኃል ትሰጡታላችሁ ይዞት ይሄዳል ። ይህ ነገር ግን ወንዶች ላይ ነዉ ምበረታዉ። በተጨማሪ ደህና ቁልፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳትረሱ(የመጋዘን መዝግያ አይነትም ይሁን😂)
7, Department
👉 ሁሉም የEngineering departmentoch(except.Applied ) ከ3 semster ቦኃላ ስለሚገቡ ከሌሎች ግቢዎች አንፃር የምትፈልጉትን departmeny የማግኘት chancachihu የተሻለ ነዉ ::
8, ጅም🏋,DSTV, football field
የተሟላ እና የተደራጀ ነዉ።
ሌሎች የምትጨምሩት ገፅታ ካለ ጠቁሙኝ......
መጥታችሁ እዩ ።😀
©Repost.
Join:-
@Astu_Ignite_minds
@Astu_Ignite_minds
1 781
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌻🌻ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ
ወይጸግቡ ጠላተ ገዳም
ወይረውዩ አድባረ በድው🌼🌼
"በቸርነትኽ ዓመትን ታቀዳጃለኽ
ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል
የምድረ በዳ ተራራዎች ይረካሉ"
መዝ ፷፬÷፲፩-፲፪(64÷11-12)
እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሸጋገራችሁ። አዲሱን ዘመን የሰላም፣የፍቅር፣የአንድነት፣የመተሳሰብ ዓመት ያድርግልን። ሀገራችንንም ሰላም ያድርግልን ከምንሰማው ነገር ሁሉ ይሰውረን።
@yoquestion21
1 781
🌻🌻ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ
ወይጸግቡ ጠላተ ገዳም
ወይረውዩ አድባረ በድው🌼🌼
"በቸርነትኽ ዓመትን ታቀዳጃለኽ
ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል
የምድረ በዳ ተራራዎች ይረካሉ"
መዝ ፷፬÷፲፩-፲፪(64÷11-12)
እንኳን ከዘመነ ማቴዎስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በሰላም አሸጋገራችሁ። አዲሱን ዘመን የሰላም፣የፍቅር፣የአንድነት፣የመተሳሰብ ዓመት ያድርግልን። ሀገራችንንም ሰላም ያድርግልን ከምንሰማው ነገር ሁሉ ይሰውረን።
@yoquestion21
1 781
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
ተማሪዎች እና ወላጆች የፈተናውን ውጤት ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
ውጤት የሚታየው ፦
► በፖርታል 👉 https://result.eaes.et
► በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284
► በቴሌግራም ቦት 👉 https://t.me/EAESbot ላይ ነው።
ከፍተኛ የኔትዎርክ መጨናነቅ ስለሚኖር በትዕግስት ይሞክሩት።
በ2016 ዓ / ም ለፈተናው ከተቀመጡት ከ684 ሺህ በላይ ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች (5.4 በመቶ) ናቸው በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባቸውን 50% እና ከዛ በላይ ውጤት ያመጡት።
ምንም እንኳን በተማሪ ቁጥር ደረጃ ከአምናው የቀነሰ ቢሆንም በቀጣይ የትምህርት ዘመንም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል።
1 781
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
1 781
ሬሜዲያል ዘንድሮም ይኖራል።
" አምና ሰጥተናል። ዘንድሮ ከዓምናው የቀነሰ ቁጥር እንወስዳለን። የሬሜዲያል ፕሮግራም በሂደት እየቀነሰ ይሄዳል " ሲሉ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተግረዋል።
1 781
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን እና በወረቀት የተሰጠ ሲሆን፤ ፈተናውን በኦንላይን ከወሰዱት መካከል 26.6 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥተዋል።
1 781
ከ 684ሺህ 405 ተማሪዎች 36 ሺህ 409 ተማሪዎች አልፈዋል ፤ ይህን እያዩ የወደፊቷ ኢትዮጵያ እንደሚገጥማት ማሰብ እጅግ በጣም ከባድ ነው። 💔
1 781
በአጠቃላይ 1663 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
ሀረሪ ውስጥ ሁሉም አሳልፈዋል።
አዲስ አበባ 4 ትምህርት ቤቶች ምንም አላሳለፉም።
1 781
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
