cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

...نور الظلام...

☞ዕውቀት አካል ቢኖረው ኖሮ ↓ √ከፀሀይ√ከጨረቃ√ከክዋክብት√ከሰማይ ይበልጥ ባማረ ነበር → ሀሰን አልበስሪ (y)

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
211
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-830 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
ነብያችንﷺ አሉ... ጂብሪል (ዐ.ሠ) ወደኔ መጣ ሙሐመድﷺ ሆይ ካንተ በፊት ለማንም ያልተሰጠ ወደፊትም የማይሰጥ የሆነ ብስራት ይዤልህ መጥቻለው... እሱም ((አሏህ ሡ.ወ. ከኡመትህ አንድ ሰው ሶስት ግዜ ሰለዋት ያወረደ እንደሆነ ሰለዋቱን ያወረደው ቆሞ ከነበረ ከመቀመጡ በፊት ፥ ተቀምጦ ከነበረ ዴሞ ከመቆሙ በፊት እምረዋለው ብሏል::)) ነብያችንﷺ ይህንን ሲሰሙ በደስታ በዛ የኑር ፊታቸው ሱጁደ ሹክር ወረዱ::💚 https://t.me/joinchat/U4q9OHoSPqgy3teR
Mostrar todo...
2👍 1
ኢማሙ ሻፊኢይ ከስው ንግግር ሰላም እሆናለው ብሎ የሚያስብ እብድ ነው ይላሉ አላህም ሱስቱ ስሌሴ ተብሏል ነብዩም ሲህረኛ ተብለዋል እነሱ እንዲህ ከተባሉ ሌላው ምን ይባላል ብላቹ ትጠረጥራላቹህ ይላሉ ።መቼም መልካም ስራ እስካለ ድረስ ወሬም አለ https://t.me/mneyuredulahe
Mostrar todo...
🤍ሰለዋት ማውረድ የሚያበዛ ሰው አሏህ ከምላሱ(አንደበቱ) ቃላት ይበልጥ ለሱ የቀረበ ነው:: 🤍አብዝቶ በሐቢቢﷺ ላይ ሰለዋት በማውረድ የደከመ ሰው አሏህ ከሩሑም ከጀሠዱም ይበልጥ ለሡ ይቀርባል:: 🤍ሁል ግዜ በሐቢቢﷺ ላይ ሰለዋት የሚያወርድ ሰው አሏህ ከአይን ብርሀኑ ይልቅ ወደ እርሱ የቀረበ ነው። 🤍በጀምዓ ሆኖ በነብያችንﷺ ላይ ሰለዋት ማዉረድ የሚያበዛ ሰው ከመስማቱ አሏህ ወደ ጆሮው የበለጠ ቅርብ ነው። 💚በሌላ ቋንቋ አሏህ የሚያይብት አይን ፥ የሚሰማብት ጆሮ ፥ የሚናገርበት አንደበት ይሆነዋል እንደማለት ነው:: ሶሉ ዓለል ነቢይ ቀኑ ኸሚስ ነው ነገ ደሞ ጁሙዓ ማእሊያኒውን ቀንሰን ኪሳራ በሌለው ንግድ እራሳችንን እንጥመድ::
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
አላህን ሀብታም መሆን እንደምፈልግ ጠየኩት እስልምናን ሰጠኝ!
Mostrar todo...
Repost from CRYPTO X
ለፈፈገግታ😊 በአንድ ወቅት አንድ ታላቅ ዓሊም ጥያቄ ተጠየቁ። ጥያቄዉ በሼኹ ለመቀለድ ያሰበ ይመስላል። 'ቁርአን ዉስጥ ስለሁሉም ነገር ተጠቅሷል ብለዉ ሲያስተምሩ የሰማሁ መሰለኝ' አላቸዉ።   'አዎ አልተሳሳትክም አሉት። ሰዉዬዉም:-    ' ታዲያ እንዲህ ከሆነ አንድ ኩንታል የስንዴ ዱቄት ስንት ዳቦ እንደሚወጣዉ ከ ቁርአን ዉስጥ እስኪ ይንሩኝ? ' አላቸዉ። ሸይኹም:-           'እሺ ትንሽ ግዜ ስጠኝ አሉና አህመድ የተሰኘ ተማሪያቸዉን ጠሩ። ከዚያም :-                  አህመድ ሆይ! ሰፈራችን ዉስጥ የሚገኘው ዳቦ ቤት ዳቦ ጋጋሪዉን አንድ ኩንታል ስንዴ ዱቄት ስንት ዳቦ እንደሚወጣዉ ጠይቀህ ለዚህ ሰዉ ንገረዉ ' አሉት።    ይሄኔ ሰዉዬዉ:-          እንዴ! እኔኮ የጠየኩዎ ቁርአን ዉስጥ አንቀፅ ጠቅሰዉ እንዲነግሩኝ ነዉ 'ሲል ተቃወመ።   ሸይኹም:-                       'እኔም አኮ ከ ቁርአን አንቀፅ ወስጄ ነዉ መልሱን የነገርኩህ ' አሉት ምን የሚለው አንቀፅ? ሲል ጠየቃቸዉ      ሸይኹም እንዲህ ሲሉ መለሱለት    "እዉቀት ከሌላቹህ የእዉቀት ባለቤቶችን ጠይቁ"(አል-አንቢያእ:7)     አምብቦ ዝም ማለት አይቻልም!        join join #share               👇👇 ✨✨✨✨✨🔰🔰🔰🔰🔰🔰 ✨✨✨✨✨🔰🔰🔰🔰🔰🔰 #share_share_share @fuadtube|™@fuadtube
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
አበቦች ሌሎች አበቦች ጋር ለመፎካከር አያስብም..ማበብ ብቻ ነው!
Mostrar todo...
👉 አንድ እናት ልጇን ጡት መጥባት አቁሞ ምግብ መብላት አንዲጀምር ብዙ በልመናም በቁጣም ትሞክራለች ታዲያ ግን አልሰማ ካለ አይ ይቅርበት ብላ አትተወውም ግራዋም ቢሆን ቀብታ  ተለምኖ እምቢ ያለውን ምግብ ለምኖም ቢሆን እንዲበላ ታረገዋለች።    ታዲያ ፈጣሪስ የሚመር ነገር እንዲያጋጥመን የሚፈቅደው አንድም አንለቅ ያልነውን ሊያስለቅቀን ሌላው ደግሞ ጣፋጩን እንድንመርጥ ቢሆንስ🤔?                        መልሱን ለእናንተ ተውነው !
Mostrar todo...
Repost from Humeyra Abaya ✨
ታላቁ አሊም አል ሐሰኑል ቡስሪይ ተጠየቁ በትንሳኤ ለት ከባድን ጩኸት የሚጮኸው ማን ነው ተብለው ሲጠየቁ እርሳቸውም « አሏህ ስልጣንን ሰቶት ስልጣኑን ሰዎችን ለመበደል የታገዘበት ነው »አሉ 🌍ታዲያ በዘመናችን የቱ ነው ደህና 🤔 ሼር ያድርጉ👇👇👇👇👇 https://t.me/islamicmedia11
Mostrar todo...
Islamic Media11

💎السلام عليكم ورحمة الله وبركاته💎 🌙[ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ , እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡]🌙 📖(ሱረቱ አል-ዒምራን-104) ጉሩፓችን ለመቀላቀል @THE_SUFI_PATH Level ከማለቶ በፊት ችግሩ እንዲቀረፍ አመላክቱኝ🙏 For any comment➛ @feqir_bot

ሰማይ የዱዓ ቂብላ ናት❗️ ✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻✻ ❂ #ሰማይ_የዱዓዕ_ቂብላ እንጅ የአሏህ መኖሪያ አይደለችም። ① - وقال الحافظ ابن حجر العسقلاني الشافعي الأشعري (852هجري) ما نصه4 : "السماء قِبْلة الدعاء كما أن الكعبة قِبْلة الصلاة" انتهى. ➧ ኣል–ሀፊዙ ኢብኑ ሓጀር ኣል–ዐስቀላንይ እንዱህ አሉ፦ «ሰማይ የዱዓ ቂብላ ናት፥ ልክ ከዓባ የሶሏት ቂብላ እንደሆነችው።» ②- وقال الحافظ الفقيه اللُّغوي السيد محمد مرتضى الزَّبِيدي الحنفي (1205هجري) ما نصه7: "وإنما اختُصَّت السماء برفع الأيدي إليها عند الدعاء لأنها جُعِلَت قِبْلة الأدعية كما أن الكعبة جُعِلَت قِبْلة للمصلي يستقبلها في الصلاة، ولا يقال إن الله تعالى في جهة الكعبة" انتهى. ➧ኣል–ሓፊዙ ኣ‘ሉጘውዩ ሙሓመድ ሙርተዶ ኣ·ዘቢድይ  እንድህ አሉ፦ <በዱዓህ ጊዜ እጅን ወደ ሰማይ ማንሳት የተለየበት ነገር እሷ የዱዓ አድራጊዎች ቂብላ ስለሆነች ነው፥ ለሰጋጆች ሁሉ ካዓባ ቂብላ እንደሆነችው። አሏህም በካዕባህ አቅጣጫ ነው ተብሎ አይገለፅም>። https://t.me/esardyhdwuhsvrjj
Mostrar todo...
...نور الظلام...

☞ዕውቀት አካል ቢኖረው ኖሮ ↓ √ከፀሀይ√ከጨረቃ√ከክዋክብት√ከሰማይ ይበልጥ ባማረ ነበር → ሀሰን አልበስሪ (y)

Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.