cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

አቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት

ይህ የአቃቂ ተስፋ እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት የቴሌ ግራም ገፅ ነው !!!በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ፕሮጀክቱን የተመለከቱ መልዕክቶች ፣ጨዋታዎች፣እና የተለያዩ በፕሮጀክቱ የተፈፀሙ ተግባሮችን ለቡድኑ አባላት ና ደጋፊዎች የምንዘግብበት ገፅ ነው። 0943171411/0913641628

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
186
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏 🤝 ❝የወዳጅነት ጨዋታ❞🤝 📌 ዛሬ በቀን 23/11/2014 ዓ.ም ከ13 ዓመት በታች ቡድናችን ከደርቢው ኢትዮ አቃቂ ጋር የወዳጅነት ጨዋታውን ከጠዋቱ 3 ሰዓት ያደረገ ሲሆን በጨዋታውም ያለምንም ጎል አቻ ተለያይቷል ።ጨዋታ እንደ ቡድን የመሐልና የአጥቂው መዳከም ጨዋታው ያለምንም ጎል እንዲጠናቀቅ አስችሎታል ። በአጠቃላይ ጨዋታው በተቃራኒ ቡድን የኳስ ብልጫ ተጠናቋል ። አቃቂ ተስፋ 0⃣ - 0⃣ ኢትዮ አቃቂ ቀን ቅዳሜ 22/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ
Mostrar todo...
❝የክረምት በጎ ፍቃድ ስፖርት በይፋ ተጀመረ።❞ 📌 በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 1 ወጣቶችና ስፖርት ፅ/ቤት የበጋ በጎ ፍቃድ መዝጊያና የክረምት በጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሄደ። በፕሮግራሙም የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚን ጨምሮ ሌሎች የወረዳ አመራሮችና ባለሙያዎች የታዳጊ ፕሮጀክት አሰልጣኞች እና ታዳጊ ሰልጣኞች ተገኝተዋል። ፕሮግራሙም የበጋ በጎ ፍቃድ ሲሰሩ ለነበሩ የዕውቅና ፕሮግራም በማድረግ ተጀምሮ ። በክረምቱ የስፖርት ጊዜ የሚያገለግሉ የኳስ ፣የኮን፣የፒፕስ፣ የፊሽራ ድጋፍም በማድረግ ፕሮግራሙ የቀጠለ ሲሆን በመጨረሻም የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚ ና የስፖርት ምክር ቤት ሰብሳቢ ወ/ሮ ትዕግስት ወ/ሚካኤል ለታዳሚዎች መልዕክት በማስተላለፍ የክረምቱን በጎ ፍቃድ በይፋ አስጀምረዋል።።።። ቀን 11/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ አዲስ አበባ
Mostrar todo...
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓" እንኳን ደስ አለህ "🎓 👨‍🎓 በአቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት ውስጥ በዕድሜ አነስተኛ ከሆኑት ታዳጊዎች መካከል ሁለተኛው ታዳጊ በቃሉ ዘሪሁን በዛሬው ዕለት በቀን 10/11/2014 ዓ.ም ከትንሳኤ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ዛሬ ከKG 3 ተመርቋል። ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሁለቱ ታዳጊ ተመራቂዎች ፕሮጀክታችንን እያስጠሩ ይገኛሉ ። በድጋሚ ለሁለቱም ተመራቂዎች በፕሮጀክቱ ስም እንኳን ደስ አላችሁ/አለን!!!!!! 💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐 አቃቂ ተስፋ አዲስ አበባ
Mostrar todo...
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴 ❝ውብና አረንጓዴ ኢትዮጲያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን❞ 🌴 በቀን 09/11/2014 ዓ.ም "ውብና ፅዱ አረንጓዴ ኢትዮጵያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን" በሚል መሪ ቃል በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ና ስፖርት አዘጋጅነት በኮዬ ፈጬ ዋና አደባባይ ላይ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተካሄደ ።በዚህም አቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት በቦታው በመገኘት የችግኝ ተከላ ስራውን በብቃት በመወጣት የዜግነት ግዴታውን ተወቷል። ቀን ቅዳሜ 09/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ አ.አ
Mostrar todo...
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓"እንኳን ደስ አለህ "🎓 👨‍🎓 በአቃቂ ተስፋ እግርኳስ ፕሮጀክት ውስጥ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ በማሳየት የሚታወቀውና በዕድሜ ትንሹ የስድስት ዓመት ልጅ እዮሲያስ ፍቃዱ (ትንሹ ጩሊ) በዛሬው ዕለት ቀን 03/11/2014 ዓ.ም ከመንበረ ህይወት መድኀኔዓለም ቅድመ መደበኛ ት/ቤት ከkg 3 ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ ተመረቀ።🎆🎆🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉CONGRATULATION 👉 እንኳን ደስ አለህ/አለን በማለት ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በመኖሪያ ቤት በመገኘት ደስታውን ተካፍለናል። 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
Mostrar todo...
Archivo de publicaciones