cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Info@AAU

The Purpose of this channel is to create a Platform to be able to reach to all students in distributing information.

Mostrar más
Etiopía3 686El idioma no está especificadoEducación26 582
Publicaciones publicitarias
5 411
Suscriptores
+824 horas
+137 días
+3530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

👉🏾 Notice! Only the National GAT (the last 1st and 2nd round) exams are valid for two years. Remember the 1st round was in Oct-2023 & 2nd round in Nov-2023. The 3rd round National GAT is now planned to be given towards the end of July. @Mereja_AAU
Mostrar todo...
👍 6 1
👉🏾 National_GAT 3ኛ ዙር አገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) በሐምሌ ወር የመጨረሻ ሳምንት እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል። 2ኛው ዙር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና በህዳር 2016 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል። @Mereja_AAU
Mostrar todo...
👍 9 1
AAU: እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations! አንጋፋው አዲስ አበበ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ-ምረቃና በድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም ለ74ኛ ጊዜ በሚሊኒየም አዳራሽ በደማቅ ስነ-ስርዓት ያስመርቃል። 74ኛው ምርቃት (74th Graduation)
Mostrar todo...
11👍 4🙏 1
#AddisAbaba: በራሳቸው የዘጉ ትምህርት ቤቶች ዝርዝርን ይመለከቱ። © ኢትዮ University @Mereja_AAU
Mostrar todo...
በራሳቸው የዘጉ ተቋማት ዝርዝር.pdf10.19 KB
😁 1
#AddisAbaba : ለ2017 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን አሟልተው ምዝገባ ማከናወን የተፈቀደላቸው የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን ዝርዝር ይመልከቱ።
Mostrar todo...
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የቅድመ_አንደኛ_ተቋማት.pdf10.78 MB
👍 3
#AddisAbaba : ለ2017 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን አሟልተው ምዝገባ ማከናወን የተፈቀደላቸው የአንደኛ እና መካከለኛ ትምህርት ቤቶችን ዝርዝር ይመልከቱ።
Mostrar todo...
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የአንደኛና_መካከለኛ_ደረጃ.pdf6.07 MB
👍 2🔥 1
#AddisAbaba : ለ2017 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን አሟልተው ምዝገባ ማከናወን የተፈቀደላቸው የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን ዝርዝር ይመልከቱ።
Mostrar todo...
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የአጠቃላይ_2ኛ_ደረጃ.pdf1.83 MB
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ICS notice! 👉🏾 After May 25, 2024, Passport delivery schedule: @Mereja_AAU
Mostrar todo...
👍 3 2👌 1
Notice! 👉🏾 የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል። የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር @Mereja_AAU
Mostrar todo...
👍 7👌 1
Photo unavailableShow in Telegram
AAU 👉🏾 Notice! @Mereja_AAU
Mostrar todo...
👍 7
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.