cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

እናቴ ኦርቶዶክስ

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
179
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Mostrar todo...
🎉✈️️️️️️️️Ethiopian Airlines 75th Anniversary Transportation Subsidy!✈️💵️

✈️💸️️️️️✈️💸️️️️️Click on the link to claim your transportation allowance!💸🎁✈️️️✈️️️

Photo unavailableShow in Telegram
ቅዱስ ጊዮርጊስ - ቢራ ወይስ ሰማዕት? የቅዱሳን ስዕል አድህኖ በክብር መቀመጥ ሲገባው የቅዱስ ገዮርጊስ ስዕል ግን 1/ በየጠርሙሱ ተለጥፎ የሰካራም እጅ ያለ ንጽህና በድፍረት ይጨብጠዋል። 2/ ስዕል አድህኖው በየመጠጥ ቤቱ እየወደቀ ይረገጣል። ከቆሻሻ ጋር ተጠርጎ ይጣላል። 3/ በስሙ ታቦት መቀረጽ ሲገባው የሚያሰክር መጠጥ ሆኖ ስሙን ለማርከስ ተሰርቷል 4/ ኢትዮጵያ ከሰማዕቱ የምታገኘውን ክብርና ጥበቃ ለማሳጣት በ1915 ዓ.ም ጣሊያኖች አቅድው አቋቋሙት። የሚገርመው መጠጡን የሚጠጣው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዩ ነው። አንዳዴ እንደቀላል የምናያቸው ነገሮች ከፍተኛ የሆነ ጥፋቶች ናቸውና እንንቃ። ይህን ጽሁፍ ያነበበ ለነፍሱ ይወስን!
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
00:22
Video unavailableShow in Telegram
8.86 MB
Photo unavailableShow in Telegram
00:22
Video unavailableShow in Telegram
"…በወራቤ ዩኒቨርሲቲ በእስላምና ጴንጤ ፖሊሶች መልካም ፈቃድ ፅንፈኛው የወራቤ ስልጤ አክራሪ የእስላም ወሃቢያ ቡድን ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎችን በዚህ መልክ ነው ዩኒቨርሲቲ ድረስ ሄዶ እንደ እባብ ጨፍጭፎ፣ ጨፍጭፎ፣ ቀጥቅጦ የገደላቸው። ገሚሱን በዱላ ወግሮ፣ ወግሮ ሽባ አድርጎ በሆስፒታል በሞትና በህይወት መካከል አድርጎ ያስቀመጣቸው። "…አሁንም በፅንፈኛ አክራሪ እስላሞች የተቀጠጡት ኦርቶዶክሳውያን ህክምና አጥተው በወራቤ ከተማ በመሰቃየት ላይ መሆናቸው ተነግሯል። ሃኪሞቹም ጭምር የተማሪዎች አንገት ላይ መስቀላችንን ሲያዩ ደማቸው ሁላ ነው የሚፈላው ይላሉ ተማሪዎቹ። የስልጤ ጭካኔው እንዲህ የመገንፈሉ ምክንያት እስከአሁን አልታወቀም። "…ወላጆች ልጆቻቸው ያሉበትን ሁኔታ መጠየቅ አልቻሉም። የወራቤ ነውጠኞች ንቀታቸውና ስድባቸው እጅግ በዝቷል። ፖሊሱም፣ አስተዳደሩም በሙሉ ፅንገፈኞች ስለሆኑ የሚሰማ የለም። ሃገረ ስብከቱም የተጎዱ ተማሪዎችንና የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናትን መጎብኘት አልተፈቀደለትም። ምደረ ወጠጤ ሁላ የሌለ ነው የሚደነፋው። ማንን ተማምነው እንዲህ የኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ላይ እንደሚያቀረሹም ይታወቃል። •… ወዳጆቼ ስልካችሁን ብር ለመቀፈል፣ ማሬ፣ ሆዴ ብሎ ሴት ለመጀንጀን፣ ቧልት ለመቧለት ብቻ አትጠቀሙበት። አደጋ በመጣባችሁ ጊዜ ሁሉ ከመጯጯህ ድምጻችሁን አጥፍታችሁ ሳትቀባጥሩ ቪድዮ መቅረጽ፣ ፎቶ ማንሳትንም ልመዱ። ዝም ብለህ ባዶ ሜዳ ላይ እንጀፍ፣ እንጀፍ አትበል። ጀፍጃፋ ሁላ። አክራሪንና ነፍሰገዳይ ፅንፈኛ አራጅን ልቡን ቀጥ የምታደርገው በመረጃና በማስረጃ ብቻ ነው። የምታሸማቅቀው በመረጃ ብቻ ነው። የትም ቦታ ሁኑ መረጃ ያዙ። ከዚያ ወደ እኔ ላኩ። እኔ መረጃውን አሰጣለታለሁ። "…ፍትህ ለወራቤ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች በሙሉ።
Mostrar todo...
8.89 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ደሴ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተፈጠረው ምንድነው? @wasulife ጉዳዩን በተመለከተ የደሴ ከተማ 4ኛ ፖሊስ ጣቢያን አነጋግሬ ያገኘሁት መረጃ ነው።የኢድ አልፈጥር ዕለት ሚያዚያ 24 ቀን 2014ዓም ከምሽቱ 5:00 ሲሆን አንድ የቤተ ክርስቲያኑ አገልጋይ ከጥበቃ ሰራተኛው ጋር በነበራቸው የቆዬ ቂም ይጋጫሉ።በዚህ ወቅት ጥበቃው በቤተክርስቲያኑ አገልጋይ ላይ መሳሪያ ያነሳል፣ይህንን ተከትሎ አገልጋዩ የጥበቃ ሰራተኛውን በመጥረቢያ ቀድሞ ይመቱና ይጥሉታል።የቆሎ ተማሪዎች ደርሰው ህይወቱን ያተርፋሉ።ፖሊስ ተጠርቶ አገልጋዩን ወደ ፖሊስ ጣቢያ ጥበቃውን ወደ ሆስፒታል ወስደው ቆይተዋል።በተመሳሳይ ዛሬ አገልጋዩ በዋስትና ከፖሊስ ጣቢያ ጥበቃው ከሆስፒታል መውጣታቸውን አረጋግጠውልኛል።ይህንን መሰል ድርጊት የሚፈቅድ ቤተ እምነት የለምና ቤትን ማፅዳቱ ጥሩ ነው።ለሺህ ዘመናት ተዋዶና ተዋልዶ የኖረ ህዝብ በእምነቱ ለማጫረስ ቀን ከሌሊት የምትደክሙ ሰዎች እባካችሁ እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱልን‼ መረጃው የዋሱ መሀመድ ነው።@wasulife
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.