ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ
https://t.me/mukamil የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇 https://www.youtube.com/@Mukamil123
Mostrar más3 303
Suscriptores
+1124 horas
+327 días
+22730 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የኢምራንን ሁለተኛ አካውንት ፎሎ አድርጉ😎!
□ ሸይጣን ጆሮ ውስጥ ይሸናል ?
➵ መልስ:- https://vm.tiktok.com/ZGeGAC3fv/
TikTok · ҉E҉ɱrαɳ [መልሶቻችን]
1549 likes, 144 comments. “📌መልሶችችን ክፍል ሶስት”
👍 18
ክርስትያን ወገኖቼ ሆይ
ከእሳት መዳን ከፈለጋችሁ እሥልምናን ተቀበሉ።
ወላሂ ሙሥሊም ሆኖ የሞተ ሰው እንጂ ገነትን አይገባም።
ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ
አቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንደተረከው
"ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ብሏል "እነሆ ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው ጀነትን አይገባትም"።
(ሰሒህ ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212)
👍 25👎 2
Photo unavailableShow in Telegram
ሴት ከመሆን ወንድ መሆን ይሻላል ይላል።
ክርስቲያን ሴቶች ጥያቄው ለእናንተ ነው ለምንድነው ሴት ከመሆን ወንድ መሆን ይሻላል የተባለው?
👍 13
የክርስትና አስተምህሮ!
አመንክም አላመንክም የአዳምን ሐጢያት ትሸከማለህ ይሉህና በኢየሱስ ለመዳን ደግሞ የግድ ማመን አለብህ ይሉካል😃
ከዚህ የምንረዳው ነገር ቢኖር የአዳምን ሐጢያት ተሸክመሃል የሚለው ሰዎች የፈበረኩት ተረት ተረት እንደሆነ ነው።
እግዚአብሔር የአዳምን ሐጢያት ሳላምንበት ካሸከመኝ በኢየሱስም ቤዛና ሳላምንበት መዳን ነበረብኝ።
እውነታው ግን በአዳም ምክንያት ሐጢያተኛ ነህ የሚለውም በኢየሱስ ቤዛነት ትድናለህ የሚለው አስተምህሮ እዚህ ግባ የማይባል ተራ ወሬ ነው።
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ።
https://t.me/mukamil12
ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍhttps://t.me/mukamil
የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Mukamil123👍 35👏 4👎 2
Photo unavailableShow in Telegram
وَكُلُّهُمْ آتِيهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فَرْدًا
[ ሱርቱ መርየም፣ - 95 ]
ሁሉም በትንሣኤ ቀን ለየብቻ ኾነው ወደርሱ መጪዎች ናቸው፡፡
ወዳጄ በዚህች አለም ብዙዎች ልወዱህም ልጠሉህም ሊያሞግሱህም ሊተቹህም ይችላሉ! ብዙ ተከታይ ብዙ አድናቂ ሊኖርህ ይችላል የቅርድም የሩቅም ዘመድ ልጅና ሚስት በጣም የተዋቡ ቤትና መኪናም ሊኖርህ ይችላል
ግና ምን ዋጋ አለው? ያቺ መራራ ሞት የመጣች ጊዜ ተከታዮችህም ወዳጆችህም የቅርብም ሆነ የሩቅ ዘመዶችህ የምትወዳቸው ወላጆችህና ልጆችህ ሚስህም ከአንተ ይነጠላሉ ጌታ አሏህ በከበረው ቃሉ እንዳለው ብቻህን ሆነህ ጌታህን ትገናኘዋለህ!
ታዲያ ለዚያች ብቻህን ሆነህ ጌታህን ለምትገናኝባት ቀን መልካም ሰርተህ ከሆነ ምን የምያምር መገናኘት ነው?
ከዚህ ውጭማ ከሆነ ምን የሚያስጠላ መገናኘት ነው? አላህ በእዝነቱ መልካም ሰርተን እርሱን የምንገናኝ ያደርገን አሚን ያረብ🤲
وَمَا تَفْعَلُوا مِنْ خَيْرٍ يَعْلَمْهُ اللَّهُ ۗ وَتَزَوَّدُوا فَإِنَّ خَيْرَ الزَّادِ التَّقْوَىٰ ۚ وَاتَّقُونِ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ
[ አል-በቀራህ - 197 ]
ከበጎም ሥራ የምትሠሩትን ሁሉ አላህ ያውቀዋል፡፡ ተሰነቁም፤ ከስንቅም ሁሉ በላጩ ጥንቃቄ (አላህን መፍራት) ነው፡፡ የአእምሮዎችም ባለቤቶች ሆይ! ፍሩኝ፡፡
فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا
(ሱረቱ አል ከህፍ፥ - 110)
«የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ
👍 13😢 2❤ 1🔥 1😁 1
00:44
Video unavailableShow in Telegram
ያዝ እንግዲህ ብለው ብለው ማርያምን ከአብም በላይ አደረጓት እንግዲህ! ማርያም የአብም የወልድም የመንፈስ ቅዱስም ምንጭ እንደሆነች እየነገሩን ነው🙈
4.30 MB
😁 42🤔 8👍 3
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.