Acmilan fans
ስለ ኤሲ ሚላን የዝውውር ዜና የጨዋታ ውጤት እናም የመሳሰሉት የሚዘገቡበት channal ነው። Join እና share🙏🙏🙏🙏 አስተያትና ማናገር የምትፈልጉት ነገር ካለ :@l_am_on_it
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
177Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from N/a
ሚላን መሪነቱን የሚያሰፋበትን እድል ትናንትና ምሽት ከቦሎኛ ጋር 0-0 መለያየቱን ተከትሎ አጋጣሚውን ሳይጠቀም ቀርቷል። ሆኖም አሁንም ሊጉን በአንድ ነጥብ ልዩነት እየመራ ይገኛል። ሰባት ጨዋታዎች ይቀራሉ #ድልለሚላን #ForzaMilan
Repost from N/a
ሚላን ከ ቦሎኛ , የኤሲሚላን ቋሚ አሰላለፍ
31 ኛ ሳምንት የጣልያን ሴሪአ ጨዋታ
ከምሽቱ 3:45
ሳንሲሮ 70 ሺ ተመልካች ቲኬር ቆርጦ የሚላንን ድል አድራጊነት ይጠብቃል።
#ድልለሚላን
Repost from N/a
በዛሬው ጨዋታ ላይ ሚላኖች የሚለብሱት ማልያ እነሆ። ማልያው ሚዲያዎች ላይ ትችት ቢሰነዘርበትም ከፍተኛ ሽያጭ በአጭር ጊዜ በማግኘት ሪከርድ ይዟል።
Repost from N/a
Cagliari vs Milan
የሚላን ቋሚ አሰላለፍ #ድልለሚላን
ጨዋታው በ3 ደቂቃ ውስጥ ይጀምራል።
Repost from N/a
Massive +3 points
ኢምፖሊዎች ፈታኝ ሆነው በታዩበት ጨዋታ በ21 ዓመቱ ተከላካይ ፒየር ካሉሉ ብቸኛ ጎል ሚላን ማሸነፍ ችሏል። በዚህም ሊጉን በ63 ነጥብ መሪነቱን እንዲያስቀጥል አድርጎታል። ኢንተር ከቶሪኖ፣ ናፖሊ ከሄላስ ጋር ነገ ከሜዳቸው ውጪ የሚጫወቱ ሲሆን የዋንጫ ፍጥጫውን የሚወስኑ ጨዋታዎች ናቸው። በሚላን በኩል ዛሬ ቶሞሪ፣ ማኛኝ፣ ካሉሉ እና ቤናሰር ጥሩ ጨዋታ ማሳየት ችለዋል። የካሉሉ ሮማኞሊን ተጠባባቂ ወንበር ላይ ማስቀመጥ አስገራሚ እየሆነ ያለ ሲሆን ካሉሉ በተጫወተባቸው ባለፏት ሰባት ጨዋታዎች ሚላን አንድ ጎል ብቻ የተቆጠረበት ሲሆን በስድስቱ ምንም ግብ ሳይቆጠርብን መውጣት ችለናል። እርጋታ፣ ብስለት፣ ጥንቃሬና በጣም ከፍተኛ ፍጥነትን የተለበሰው ፒየር ካሉሉ ዛሬ ደግሞ ወሳኟን ግብ በማስቆጠር ወሳኝነቱን አሳይቷል። Forza Kalulu #ForzaMilan
Repost from N/a
AC Milan vs Empoli
የሚላን ቋሚ አሰላለፍ
ጨዋታው 4:45 ሲል ይጀምራል
#ድልለሚላን