ቤተ- ማርያም የተዋህዶ ልጆች /ንስሐ እንግባ/✝✝✝Bete-Mariam Yete Wahdo Lijoch Nisha Engba በ ቴሌግራም ይከታተሉ❤️❤️❤️❤️✝✝✝✝
ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች , ወቅታዊ የቤተክረርስቲያን መልክቶች, ሥለ-ንስሀ ሂዎት, የየእለቱ ቅዱሳን ገድል መጽሀፈ ስንክሳር እና መዝሙሮች የሚተላለፉበት።ሸር አና forwared በማድረግ ለማንኛውም ኦርቶዶክስ እህትና ወንድማችሁ አዳርሱ view ሚለውን በመጫን የቅዱሳንን ዜና ገድል ይወቁ ይማሩ።
Mostrar más- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Carga de datos en curso...
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UCaNn...የቅዱሳንን ዜና (ታሪክ) እንድናገር ፍቅር ያስገድደኛል " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን " " አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ " ትምህርቱን ለሌሎች ያዳርሱ #ZETEWAHEDO-ዘተዋህዶ
✝እንኳን አደረሳችሁ✝ 💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/ ☞በአፄ ሱስንዮስ ዘመን (ከ1595-1624)፡ በዚች ዕለት (የካቲት 4)፡ በአሪንጎ (ከደብረ ታቦር 10 ኪሎ ሜትር) 85 ቅዱሳን መነኮሳት ስለቀናችው እምነት (ተዋሕዶ) ሰማዕትነትን ተቀብለዋል፡፡ ☞ንጉሡና ጀሌዎቻቸው በእሳት ፈተኗቸው፡ እሳቱን አጠፉ፡፡ አናብስትን ላኩባቸው አሰገዷቸው፡፡ አንገታቸው ሲቆረጥ ክንፍ አውጥተው 150 መዝሙረ ቅዱስ ዳዊትን ደግመው ተሠውረዋል፡፡ ☞እነዚህም የቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስና የቅዱሱ ሰማዕት ባለቤቷ የዘርዓ ክርስቶስ ማኅበር ናቸው፡፡ "" ከሰማዕታተ አሪንጎ በረከትን ይክፈለን፡፡ "" Dn Yordanos Abebe ✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝ " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn'
#ርእሰ_ሊቃውንት_አባ_ገብረኪዳን #ጣና_ቅዱስ_ቂርቆስ #ርእሰ_ሊቃውንት #Fewus_Menfesawi #menfesawi #Aba #Africa #Ethiopia #አፍሪካ #ኢትዮጵያ #ፈውስ_መንፈሳዊ #for_you #Viral #parati #pfy #storytime #tiktok ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ መጻሕፍተ ጉባኤ ሚዲያ Fewus Menfesawi / ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ / Aba Gebrekidan Girma #፩ ሃይማኖት #፩ ሲኖዶስ #፩ ፓትርያርክ #፩ ቤተክርስቲያን
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.