ISLAMIC SCHOOL️
4 258
Suscriptores
Sin datos24 horas
+67 días
-830 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
"በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች እስራኤልን ተቃውመው የሚወጡ ተማሪዎችን ቢያንስ ለ6 ወራት ወደ ጋዛ ይላኩ::" - ለአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፀድቅ ዘንድ የቀረበ ረቂቅ ህግ
" እስራኤልን የተቃወመ ከአሜሪካችን ለቆ ወዳፈራረስናት ጋዛ ይሄዳል::" ማለታቸው ነው:: ትክክለኛው ፊታቸው ተገልጧል:: አላህ ያጥፋቸው::
@islam_in_school
"በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች እስራኤልን ተቃውመው የሚወጡ ተማሪዎችን ቢያንስ ለ6 ወራት ወደ ጋዛ ይላኩ::" - ለአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፀድቅ ዘንድ የቀረበ ረቂቅ ህግ
" እስራኤልን የተቃወመ ከአሜሪካችን ለቆ ወዳፈራረስናት ጋዛ ይሄዳል::" ማለታቸው ነው:: ትክክለኛው ፊታቸው ተገልጧል:: አላህ ያጥፋቸው::
@aaumsu
አታቅልላት ክብሯንም ዝቅ አታድርግ በልብህ ዘንድ ቦታ እያጣች ከሆነ በክብር ተለያት
ዘውትር የምታለቅስበትን ትዝታ አትተውላት ስምህ ሲጠራ የሚታወሳት በደል አታኑር ልቧ ውስጥ ጥላቻህን አትነቅሳት
ልብ ከሚያሳምም አብሮነት፣ መለያየት ይበልጣል🥀
@islam_in_school
🥰 6👍 4
እኔ ቁርዓንን አጠናሁ እሷ መፅሐፍ ቅዱስን አጠናች ከዛም.....
የኔ ወደ ኢስላም መቀየር የራሱ የሆነ ታሪክ አለው፣ ከባለቤቴ ጋር የተዋወቅነው ቱርክ ውስጥ በ1996 ሲሆን በ1997 ተጋባን ሁለታችንም ስለ ሀይማኖታችን ግድ የለሾችና የራቅን ነበርን፣ በዛ ሁኔታ ለ10 ዓመታት ዘለቅን።
በድንገት አንድ ቀን ባለቤቴ ስለ እምነቷ ኢስላም መጨነቅ መጠበብ ጀመረች፣በዚህ ሁኔታ እያለች ከ2 ዓመት በኋላ በድርጊቷ መፀፀቷንና ክርስቲያን ማግባቷ ከኢስላም አንፃር ስህተት መስራቷን ነገረችኝ።
ከዚያም ወደ ኢስላም እንድገባ ታግባባኝና ትለምነኝ ጀመር፣እኔ ደግሞ በወቅቱ ስለ ኢስላም ምንም ግንዛቤና ዕውቀት የሌለኝ ሰው ነበርኩ፣ይሁን እንጂ እኔም ክርስቲያን ትሆን ዘንድ በውስጤ አስብ ነበር።
የአሜሪካ ሚሊታሪ አባል ነኝና ለስራ ወደ ቀጠር ኳታር ተመደብኩ በዚህም በጉዳዩ ሁለታችንም ቁጭ ብለን
ከተወያየን በኋላ እኔ ቁርዓንን ላነብና ላጠና እሷም መፅሐፍ ቅዱስን ልታነብና ከዛም ልንወስን ተስማማን።
ከዚያስ!? ከዛማ ቁርዓኑ ባነበብኩት ቁጥር እየሳበኝ እየማረከኝ መጣ፣ የቃላት ውበቱ፣ እርስ በርስ ስምም መሆኑ፣ከግጭት መፅዳቱ ወዘተ ምርኮኛው እያረገኝ መጣ። ከመወሰኔ በፊት እኔም መፅሐፍ ቅዱስን ማንበብ እንዳለብኝ ወሰንኩና ጀመርኩት፣ለስድስት ወራት አጠናሁት፣ በፍፁም ከቁርዓኑ የተለየና በግጭትና አስቂኝ ታሪኮች የተሞላ መሆኑን አጤንኩ፣ባለቤቴም ተመሳሳይ ግራ መጋባት ተፈጥሮባት እንደነበር ተነጋገርንበት።
ለሁለት ዓመት ከራሴ ጋር ክፉኛ ከታገልኩ በኋላ ኢስላም ትክክለኛው ሀይማኖት መሆኑን አረጋግጬ በ2009 ረመዳን ወር ላይ south dakota ውስጥ በሚገኝ መስጂድ ኢፍጧር ላይ ሸሐዳዬን የምስክርነት ቃሌን ለአላህ ሰጠሁ።
አሁን ኢስላምን በሚገባ ተምሬ ተግባራዊ ሙስሊም በመሆን ዑምራም አድርጊያለሁ #አልሃምዱሊላህ !✌️❤
ወንድማችሁ አንዲ ነኝ"፣
Via Jemal Dawud Muzeyin
@islam_in_school
👍 11
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ‼
===============
የመንግስት እና ሃይማኖት ግንኙነት በኢትዮጵያ፤ ትናንት ዛሬ እና ነገ
አዘጋጅ፦ የፌዴራል የፍትሕና የህግ ኢንስቲትዩት
የሶፍት ኮፒ (PDF) መገኛ ሊንክ፦ https://t.me/MuradTadesse/35708
♠
እያንዳንዷን መስመር ምን ታሲዛለች፣ ምን ትርጉም አላት፣ ምን ተፈልጎባት ነው ብላችሁ በጥንቃቄና በጥሞና አንብቡት። በተለይም ከኡማው ጥቅምና ጉዳት አንፃር!
@islam_in_school @islam_in_school
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ‼
===============
የመንግስት እና ሃይማኖት ግንኙነት በኢትዮጵያ፤ ትናንት ዛሬ እና ነገ
አዘጋጅ፦ የፌዴራል የፍትሕና የህግ ኢንስቲትዩት
የሶፍት ኮፒ (PDF) መገኛ ሊንክ፦ https://t.me/MuradTadesse/35708
♠
እያንዳንዷን መስመር ምን ታሲዛለች፣ ምን ትርጉም አላት፣ ምን ተፈልጎባት ነው ብላችሁ በጥንቃቄና በጥሞና አንብቡት። በተለይም ከኡማው ጥቅምና ጉዳት አንፃር!
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
fb.com/MuradTadesse
ummalife.com/MuradTadesse
tiktok.com/@MuradTadesse
اللهم بِكَ أصْبَحْنَا، وَ بِكَ أمْسَيْنَا، وَ بِكَ نَحْيَا، وَ بِكَ نَمُوتُ، وَ إلَيْكَ النُّشُورُ.
وَإذَا أمْسَى قَالَ: اللهم بِكَ أمْسَيْنَا، وَ بِكَ أصْبَحْنَا، وَ بِكَ نَحْيَا، وَ بِكَ نَمُوتُ، وَ إلَيْكَ المَصِيْرُ.
አላህ ሆይ በአንተ ለዚህ ማለዳ በቅተናል፡፡ በአንተ ለምሽት እንበቃለን፡፡ በአንተ ህያው ሆነና፡፡ በአንተም እንሞታለን፡፡ መመለሻ ወደ አንተ ነው፡፡ ቲርሙዝይ
ለማታ: አምሳይና ወቢከ አሰበሕና
አልሏሁምመ\ቢከ አሰበሕና ወቢከ አምሳይና፤ ወቢከ ነሕያ ወቢክ ነሙውት፤ ወኢለይከኑሹወር
@islam_in_school
👍 1
#Update
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡
መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል።
(መርሐግብሩ ከላይ ተያይዟል።)
@islam_in_school
👍 2
65 Days Left 😊
ስንፍና ባንተ አያምርም
ወጣት ሆነህ ካልተለወጥክ መቼ ልትለወጥ ነው?አቅም ባለህ ሰዓት ካልሰራህ መቼ ልትሰራ ነው? ካልዘራህ እኮ አታጭድም፤ ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ ይሄን ወርቃማ ዕድሜዬን ተዓምር እሰራበታለው በል!
ከ 10 ዓመትም በኋላ ከሰው መጠበቅ ነው የምትፈልገው? ከራስህ አልፈህ የምትወዳቸውን ቤተሰቦችህን መቀየር አትፈልግም?እርግጠኛ ነኝ ትፈልጋለህ!
🌟ስለዚህ ተነስ! የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ቁጭ አትበል! የማይጠቅምህን ፕሮግራም አትይ! ጊዜ ቆሞ አይጠብቅም ንቃ ወዳጄ! ስንፍና ባንተ አያምርም❕
@islam_in_school
👍 5