cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

NEJASHI.POST/ነጃሺ.ፖስት

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላህ ውዶቼ #አዳዲስ መረጃዎችን #መልእክቶችን #ሀዲሶችና ትረካዎን ያግኙ ይቀላቀሉ ሌላውንም ይጥቀሙ። በየሳምንቱ ጥያቄ መልሰው ይሸለሙ እንዳያመልጦት ድንቅ የመረጃ ቆት ነው ነጃሺ ፖስት *open* የሚለውን ይጫኑት //////////////////////////////////////////////

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Advertising posts
176Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ከረመዳን በፊት ሶስት ሰዎችን ይቅር ማለት እፈልጋለሁ። በሀሜት ያነሳኝን መጥፎ የሰራብኝን የበደለኝን t.me/nejashi_islamic t.m/nejashi_islamic
Mostrar todo...
🙏ይቅርታ አርጉልኝ 🙏 ሁላችሁንም አስከፍቼ ይሆናል ባለማወቅም ሆነ በማወቅ ያስከፋዋቹ ያማዋቹ የሰደብኮቹ የረበሽኮቹ ወዘተ... በደል ያደረስኩባቹ ከናንተ ትልቅ ይቅርታን እሻለው የናንተ ይቅርታ ለነገ የኔ ከፍታ መሰላል ነውና። አላህ ይቅርታን ይወዳል ለአላህ ብላችሁ ይቅርታ አርጉልኝ ላስከፋቹኝም ሆነ ለበደላቹኝ በኔ በኩል ለአላህ ብዬ ይቅር ብያቹሀለው።❤️❤️❤️❤️❤️ በረመዳን ይቅርታን ፍቅርን እዝነትን መተሳሰብን መረዳዳትን እናስብ አላህ ይቅርታውንና እዝነቱን ያውርድብን ❤️❤️❤️አሚን ላሉትም ውዶች አላህ ረመዳንን ደርሰው ተጠቅመው ከሚቀበላቸው ባሮቹ ያድርገን ❤️🙏❤️🙏❤️ ይ ቅ ር ታ
Mostrar todo...
ረመዳን ከመግባቱ በፊት 3ሰዎችን ይቅርታ እጠይቃለው #ያናደድኩትን ሰው #ያስጨነኩትን ሰው #የጎዳውትን ሰው አላህ ለረመዳን ያድርሰን ከወሩም ተጠቃሚዎች ያድርገን።።።አሚን t.me/nejashi_islamic t.me/nejashi_islamic t.me/nejashi_islamic
Mostrar todo...
ከመጣብን ችግር ይልቅ ረመዳን ይዞት ሚመጣው ኸይር ይበልጣል። በፍቅር ምንጠብቀው ረመዳን t.me/nejashi_islamic t.me/nejashi_islamic
Mostrar todo...
ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ ለረመዳን ወር ሁላችንም እንዘጋጅ በቅርብ ቀን
Mostrar todo...
ሰበር ዜና ከነሙፍቲ ጎን እንዲቋሙ በደህንነቶች አማካኝነት ዶ/ር ጄይላን ገለታ ፣ሼህ አብዱልሀሚድ አህመድ፣ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን እና የተወሰኑትን ዑለሞችን ለማግባበት እየተሞከረ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው። ምንጭ Ahmedin Jebel official - አህመዲን ጀበል ✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✹✹✹✹✹✹✹
Mostrar todo...
#በግልጽ_የምንነጋገርበት_ግዜ_ላይ_ደርሰናል ሁሌ በእምነታችን ጉዳይ የመንግስት ይሁንታና ፍቃድ የምንጠይቅበት ምክንያት የለም።ከዚህ ቡሗላ መንግስት በህገመንግስቱ የተጣለበትን ወሰን ከሙስሊሞች ጉዳይ ርቆ እጁን ሰብስቦ ማቆም አለበት። በህገመንግቱ በግልጽ "መንግስትና ሀይማኖት የተለያዩ ናቸው" ብሎ የተደነገገውን አዋጅ መንግስታችን ለመግዛት አልቻለም። በተቃራኒው ለዘመናት ሁሉን አቀፍ የሆነ ህዝበ ሙስሊሙን የሚወክል ተቋም እንዳይመሰረት መንግሰት በህዝበ ሙስሊሞች ጉዳይ በቀጥታ እጁን በማስገባት ስያጨናግፍ ኖረዋል። ዛሬም ይሄንኑ አንባገነናዊ ስርዐት ለማስቀጠል የመጅሊስ ሀገር አቀፍ ጉባኤን ለማደናቀፍ እያጣረ ይገኛል። አሁን ግን በግልጽ የምንነጋገርበት ግዜ ደርሰዋል። ከእንግዲህ የመንግሥት ጠልቃገብነት የሚያስተናግድ ሜዳ የለንም። ህዝቡ ሙስሊሙ በነፃ መልኩ ሙስሊሞች የተቋማቸው ጉዳይ በራሳቸው እጅ ብቻ አድርገው በነፃነት "አፋርን ፣ ሱማሌን ፣ ሀረርን ፣ ትግራይን ፣ኦሮሚያን ፣ አማራን ፣ ቤንሻንጉል ፣ ደቡብ ፣ ጋምቤላ እና አዲስአበባ ድሬዳዋ ወዘተ ሙስሊሞች በአንድነት ሁሉንም ያቀፈ የህዘበ ሙስሊሞች ትክክለኛ የሚወክል ጠንካራ ተቋም እንዲመሰረትለት በእጅጉ ይፈልጋል። ለዚህ ድል ለመብቃት ህዝበ ሙስሊሙ የልጆቹን ደም ገብረዋል። በሙስሊሞች ትግል ወደስልጣን የመጣው አሁን ላይ ስልጣን ላይ የሚገኘው ቡድን በእጅጉ ዋጋ ተከፍሎበት የመጣውን አንጃ የትናንቱን የአባቶቹን አፈናን ለማስቀጠል ዛሬም እያሴረ ይገኛል። ህዝበ ሙስሊሙ ወደሗላ ሳያፈገፍግ በአቋሙ ፀንቶ ከመንግስት አፈና ነፃ የወጣ ሁሉም አቀፍ የሙስሊሞች ተቋም እስከሚቋቋም ድረስ ለእምነታችን ፣ ለመብታችን ለምንከፍለው መስዋዕትነት የሚሳሳ እንደማይኖር በግልጽ ለመንግስት ልገለጥለት ይገባል። ለዘመናት የታገልነው ህዝበ ሙስሊሙን በሰለፊያ ፤በወሃቢያ በአኺዋን ስም ታርጋ እየለጠፉ ህዝበ ሙስሊሙን አንገት ለማስደፋት የሚደረገው ጥረት ትናንት የታገልነው የተፋለምነው የበዝባዥ የመንግስት አካሄድ ስለሆነ አሁንም የተለመደውን የአፋኝ ስርዓት ለውጥ መንግስት ሥም የተደራጀው ቡዱን የሙስሊሞች መብት ለመርገጥ ህዝበ ሙስሊሙን በመከፋፈልና ሙስሊሙን እርሱ በርሱ ለማባላት የሚያደርገው ሴራ ዛሬ ላይ ዋጋ የሚያስከፍለው መሆኑን በወጉ የተረዳ አይመስልም። ስለሆነም መንግስት ከመጅሊስ ጉዳይ እጁን የማያወጣ ከሆነ በሀገር ሰላም መደፍስ ላይ ለሚደርሰው ችግር ተጠያቂው ራሱ በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው አፋኙ መንግስት ነው። © Allo Yayo Abu Hisham
Mostrar todo...
ሰበር ዜና ዛሬም ፖሊስ «የጠቅላላ ጉባኤው ስብሰባ እንዲቋረጥ ታዝዣለሁ። ማድረግ አትችሉም» ብሏል።ሆቴሉም ኢሊሌ ሆቴልን በፖሊስ ተከቧል። በሌላ በኩል ከነሙፍቲ ጎን እንዲቋሙ በደህንነቶች አማካኝነት ዶ/ር ጄይላን ገለታ ፣ሼህ አብዱልሀሚድ አህመድ፣ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን እና የተወሰኑትን ዑለሞችን ለማግባበት እየተሞከረ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው። ምንጭ Ahmedin Jebel official - አህመዲን ጀበል ✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✹✹✹✹✹✹✹
Mostrar todo...
ሰበር ዜና ዛሬም ፖሊስ «የጠቅላላ ጉባኤው ስብሰባ እንዲቋረጥ ታዝዣለሁ። ማድረግ አትችሉም» ብሏል።ሆቴሉም ኢሊሌ ሆቴልን በፖሊስ ተከቧል። በሌላ በኩል ከነሙፍቲ ጎን እንዲቋሙ በደህንነቶች አማካኝነት ዶ/ር ጄይላን ገለታ ፣ሼህ አብዱልሀሚድ አህመድ፣ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን እና የተወሰኑትን ዑለሞችን ለማግባበት እየተሞከረ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ነው። ምንጭ Ahmedin Jebel official - አህመዲን ጀበል ✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✸✹✹✹✹✹✹✹
Mostrar todo...