cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

HIDASE FIRE GEN.SEC.SCHOOL (JAIKA.WOLKITE)

Hidase

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
1 529
Suscriptores
-124 horas
Sin datos7 días
+10430 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
👍 1
👍 1
#ለ2ኛ_ደረጃ_ተማሪዎች_በክረምት_የሚሰጠው_የክህሎት_ስልጠና_ተጀመረ። ======================== ሐምሌ 08/2016 ዓ.ም፡ ኮሌጃችን በክረምት ወቅት ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የሚሰጠው የክህሎት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናው የሚሰጠው ከወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር እየተሰጠ ሲሆን በስልጠናው እየተሳተፉ የሚገኙት በከተማ አስተዳደሩ ስር ከሚገኙ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በፍላጎት የተመዘገቡ ተማሪዎች ናቸው። የሙያ ዘርፎቹን በተመለከተ ተማሪዎቹ የመሰልጠን ፍላጎት ባሳዩባቸው 13 የሙያ ዘርፎች ሲሆን ለቀጣይ የክረምቱ 2 ወራት የሚሰጥ ይሆናል። ስልጠናው ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዚህ መልኩ መሠጠቱ ተማሪዎቹ ስለቴክኒክና ሙያ ያላቸው ግንዛቤ ከማሳደጉም በተጨማሪ ማህበረሰቡ ውስጥ በመግባት የማሳወቅ ስራ እንዲሰሩ እንዲሁም በቀጣይ የ12ኛ ክፍል ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ኮሌጃችን መጥተው ለመሠልጠን ፍላጎታቸው ስለሚጨምር ጥሩ እድል ይፈጥራል ተብሎ ይታሰባል። በዚሁ አጋጣሚ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች የሆናችሁ የክረምት ጊዜያችሁን በኮሌጁ በመገኘት የስልጠናው ተሳታፊ በመሆን የምርጥ ሙያ ባለቤት እንድትሆኑ የከበረ ጥሪያችንን እናቀርባለን 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
የት/ቤታችን ተማሪዎች በተለይ ደግሞ የ2017 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ከወልቂጤ ከተማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ጋር በመተባበር ዛሬ በይፋ የክረምት መርሃግብር የሙያ ት/ት ላውች አድርጎ ከፍቶ ስራ ጀምሯል።ሆኖም ይህን እድል ለመጠቀም የተገኙ የኛ ት/ቤት ተማሪዎች በብዛት ትንሽ ናቸው ግን ትምህርቱ ለቀጣይ ህይወታችሁ በጣም ጠቃሚ በመሆኑ በምትፈልጉት ሞያ ገብታችሁ እንድትሰለጥኑ በድጋሚ ጥሪያችን እናስተላልፋለን። ት/ቤቱ!!! ማሳሰብያ የኮምፒውተር ስልጠና ለመማር የተመዘገባችሁ ነገ ጠዋት ያበሩስ ወልቂጤ ሁ/ደ/ት/ቤት 2:00 እንደተጠበቀ ነው።
Mostrar todo...
ሰዓት ይከበር የዘገየ ተማሪ አንጠብቅም
Mostrar todo...
👍 6
ለተፈጥሮ ሳይንስ(Natural science)ተማሪዎች እሁድ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ ቦርሳችሁን ዩኒፎርማችሁ እና አይዲ ካርዳችሁ በአግባቡ በመያዝ ራስ ዘስላሴ ት/ቤት መኪና እየጠበቃችሁ ስለሆነ ሰዓት እንድታከብሩ እያሳሰብን መኪና 2:30 ጉዞ የሚጀምር መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰብያ በኦንላየን የምትፈተኑ ተማሪዎች የምትሄዱት ሰኞ ጠዋት ነውና                                    ት/ቤቱ
Mostrar todo...
👍 1
ማስታወቂያ ለክረምት የሞያ እና መደበኛ ት/ት ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ። 1ኛ ለኮምፒውተር ለመማር የተመዘገባችሁ ማክሰኞ 2:00 ያበሩስ ት/ቤት 2ኛ ሌላ ሞያ መማር የምትፈልጉ ሰኞ ጠዋት 2:30 ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ እንደትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ት/ቤት!!!
Mostrar todo...
👍 6
ለተፈጥሮ ሳይንስ(Natural science)ተማሪዎች እሁድ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ ቦርሳችሁን ዩኒፎርማችሁ እና አይዲ ካርዳችሁ በአግባቡ በመያዝ ራስ ዘስላሴ ት/ቤት መኪና እየጠበቃችሁ ስለሆነ ሰዓት እንድታከብሩ እያሳሰብን መኪና 2:30 ጉዞ የሚጀምር መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰብያ በኦንላየን የምትፈተኑ ተማሪዎች የምትሄዱት ሰኞ ጠዋት ነውና ት/ቤቱ
Mostrar todo...
👍 3
ዋዉ በጣም ደስ ይላል እግዚአብሔር ይባርካችሁ የልፋታችህንም ዋጋ ይክፈላችሁ ደስ ሚል ተግባር
Mostrar todo...
👍 10
👍 17🔥 1
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.