cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

LUCY DINKINESH ETHIOPIA

እንኳን ወደ # ሉሲ የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ #የሉሲ /LUCY DINKINESH E/ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል። መረጃ መስጠት የምትፈልጉ በዚ አድርሱን 👉 @CACA77 # የኢትዬጵያዊነት የአሸናፊነት መገለጫ አርማችን ነው! ነፃነታችንን 💪በፈርጣማው ጡንቻችን ይረጋገጣል 👉 ኢትዬጵያዊነት አርበኝነት የማንነት አርማች ነው 🙏🙏🙏

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
133 579
Suscriptores
-80424 horas
+16 1367 días
+11 98630 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

መረጃ በጎንደር | ማክሰኝት ጅብድ ..‼️‼️ የፋሽስቱ ስርአት ሰራዊት በአማራ ምድር በየቦታው መርገፉን ቀጥሏል ። ማክሰኝትና ምስራቅ ደንቢያ ጫፍ አካባቢ ፋኖ በወሰደው የደፈጣ ጥቃት 30 የአራዊት ሰራዊት ምርኮኛ ፣ አንድ ዲሽቃና ብዛት ያለው ክላሽንኮብ ገቢ ተደርጓል ። ድል ለፋኖ ድል ለአምሃራ ህዝብ ።
Mostrar todo...
👍 63🔥 5🥰 4👏 2🏆 2🤗 2 1😘 1
#ሰበር_ዜና የአማራ ፋኖ በጎንደር  ጉና ክ/ጦር ድል..‼️‼️ ትላንት ማለትም በቀን 23/08 /2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎንደር  ጉና ክ/ጦር  ሀገረ ቢዘን ብርጌድ ማለትም ስማዳ ወረዳ  በሻለቃ ክንድየ የሚመራው ሶስት ሻለቃወች  ማለትም 1/ሲሳይነው ሻለቃ 2/ አይበገሬው ሻለቃ 3/ዦጋ ሻለቃ  የአማራ ፋኖወች በተናበበ ሁኔታ የምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ ጦር ከቀኑ 5:00 እስከ ምሽቱ 2:00 ወገዳ ከተማ ውስጥ ከቦ ወደ ገጠር ቀጠናወች ሊወጣ ቢሞክርም  አልሳካለት ብሎ  ሸረፍ ጎዴ  መሽጎ በሞርተር ከተማዋን ሲደበድብ ዉሏል  ቢሆንም ክንደ ነበልባሉ  ብሶት የወለደዉ የአማራ ፋኖ በሁሉም አቅጣጫ ጥሩንባ በመንፋት  ህዘቡም ለኦሮምማው መንግስት አንገዛም በማለት ቅዱስ ጊወርጌስ ቤተክርስትያን መሽጎ የነበረውን የብርሀኑ ጁላ ጦር አስለቅቆ  ለ30 ደቂቃ ከተማዋን ተቆጣጥሮታል ። በቁጥር ያልታወቀ የሞተ እና እና የቆሰለ እንዳለ የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት  ፋኖ ደጉ አውለው  ገልጿል  ተጨማሪ እጅ የሰጡ  4 ሚኒሻወች  እንዳለ  አረጋግጠናል   ሲመታ እና ሽንፈትን ሲከናነብ  ቤትም ንብረትም ንፁሀንም መደብደብ ዕና ማውደም የተለመደ ነው  እና  ከከተማው ጫፍ ላይ  ሶስት በሬወች   እና አራት ቤቶችንም ጨምሮ  አቃጥሏል  ነገር ግን አሁን  ለከተማዋ ደህንነት ሲል ከተማዋን ለቆ በቅርብ እርቀት አስተማማኝ ቦታውን ይዞ ፋኖ ይገኛል ስለሆነም   የአማራ ፋኖ በጎንደር  ጉና ክ/ጦር ሀገረ ቢዘን ብርጌድ የወረዳችን ማለትም የስማዳ ወረዳ ሚኒሻ ና ፖሊስ  በስተት  ወደ ብልፅግና ገብተው ከነበሩት 75% በየቀኑ ወደፋኖ ተቀላቅለዋል  የቀሩትንም እስከ ሚያዝያ 30/08/2016 ድረስ እንድትወጡ ዕና ወደ ክንደ ነበል ባሉ ፋኖ እን ድትቀላቀሉ ሲል መልክቱን አስተላልፋል  ህዝቡም የማኒሻን እና ፖሊስን  አንቀብርም  ካሀናቱም ፍታት አንፈታም ብሏል  ህዝቡም ወደ ነበልባል ልጆቹ በመትመም ላይ ነው።
Mostrar todo...
👍 75🔥 9🐳 9👌 7💯 7 4🥰 3😘 3🫡 2👏 1😍 1
84👍 14🔥 14🍓 9👌 7💯 5🏆 5🍾 4 2🐳 2🌭 2
ለተከበርከው የዐማራ ህዝብ በሙሉ በመጀመሪያ በድሮ ሥም አጠራር በግዙፉ የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ ዕዝ እና በዐማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ መካከል በብዙ ፈተናዎች ታጅቦ ሲደረግ የነበረው ምክክርና ውይይት ፍሬ አፍርቶ በተገኘው የአንድነት ውህደት እንኳን ደስ አለህ ለማለት እንወዳለን። አዲስ የተፈጠረው ውህደት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች እና ሌሎቹ መዋቅሮቹ በሙሉ ተሰርተው አልቀው በሙሉ አቅም ስራ እስኪጀምር ድረስ ወሎ ዕዝ ሲንቀሳቀስበት በነበረው ቀጠና አስቸኳይ ጊዜ የማይሰጥ ድጋፍ ያስፈልጋል። የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ በተቆጣጠራቸውና በሚንቀሳቀስባቸው ቦታዎች በጦርነቱ ሠለባ ለሆኑ ሠብአዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ለደረሠባቸው የህብረተሠብ ክፍሎች የሚውል ዓለም አቀፍ የእርዳታ ጥሪ!   የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ፦ የ1967 ጠባብና ስግብግብ አማራ ጠል ብሔርተኞች የሐሠት ትርክት ደርሠው መተወን ከጀመሩበት ከዛሬ 50 አመት ጀምሮ የነቁ አማራዎችን መርጠው በመሠወርና በመግደል የተለማመዱትን ጭካኔ ከፍ በማድረግ በግልፅ የአማራ ህዝብን መጨፍጨፍ ማፈናቀል እና በጅምላ ወደ መቅበር ከተሸጋገሩበት እስከ ዛሬ ድረስ አማራ ጠሉን ኃይል በመታገል ረገድ ሙከራ ያደረጉ፣ የስርዓቱን አስከፊነት በመቃወም ብዙ ዋጋ በከፈሉ እና እየከፈሉ ባሉ ጥቂት ቆራጥ አንጋፋ መሪዎች ከአዲሱ የበቃ እና የተማረ ተስፋ ካለው የአማራ ወጣት ጋር ተቀናጅቶ ወደ ትግል የገባ የአማራ ፋኖ ዕዝ ነው። የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ፦  በልዩ ዞን ሽፋን ሠሜን ኦሮምያን ለመመሥረት በሚናፍቁ እና ቆርጠው ከሚሠሩ፣ እንዲሁም መንግስት መራሽ የኃይማኖት ፅንፍ ባላቸውና  በሙስሊምነቷ እዝነት ሳያሳዩ በዐማራነቷ ወለጋ ውስጥ አንሻ ሠይድን አርደው ያልረኩ ኃይሎች በሚራወጡበት ቀጠና የሚንቀሳቀስ እንዲሁም በሀገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ ሁለት ቀደምት እምነቶች የፀና መንፈሳዊ  የተሠናሠነ ማንነት ባለው ህዝብ መሀል ግጭት ጠማቂው መንግስት የግጭት ካርዶችን በሚመዝበት ቀጠና በመንቀሳቀስ የአብይ የኃይማኖት ሴራን ያከሸፈ ትልቅ አደረጃጀት ያለው ዕዝ ነው። ወሎ ዕዝ ከዋግ ኽምራ አስከ ምድረገኝ ኬሚሴ እና ከአራቱም ክፍላተ ሀገራት ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የፋኖ አደረጃጀቶች ጋር አዋሳኝ የጦር ግንባሮችን በመፍጠር ጠላትን ማጥቃት የሚችል ሠፊ የፋኖ ሠራዊት አሠማርቶ በመታገል ብዙ ጀብዱ እየሠራ የሚገኝ ሠፊ አደረጃጀት ነው። በመሆኑም ወሎ ዕዝ ከጠላት የሚመጣን ፍላፃ በመመከትና በመልሶ ማጥቃት በደፈጣና በመደበኛ ውጊያ ኪሳራ ያደረሰበት የአገዛዙ ጦር በህዝባችን ላይ በነፍስ ወከፍ መሳሪያ ከሚፈፅመው ግድያ ባሻገር በከባድ መሣሪያና በድሮን የአርሶ አደር ሰብል ወድሟል፣ በሁለት አመቱ የህወሃት ዝርፊያና ወረራ የተረፈው የነጋዴዎች ወረት ተዘርፏል፣ ጤና ተቋማት እና አምቡላንሶቻቸው በድሮን እንዲወድሙ ተደርጓል። ስለሆነም ይህንን ማህበረሠብ በጠላትነት የፈረጁት ኃይሎች እየተፈራረቁ ካደረሱበት ዘርፈ ብዙ ችግር ለጊዜው ለማስታገስ ካለንበት ውስብስብ ቀጠናዊ ተግዳሮት አንፃር በይፋ እርዳታ ሳንጠይቅ ቆይተናል። ስለሆነም በውጭ ሀገር የሚኖር አማራ ወገናችን በምናደርገው የህልውና ትግል ውስጥ ከሀሳብ እስከ ፋይናንስ በማገዝ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ይታወቃል። በመሆኑም የወሎ ዕዝ ፋኖ በውጭ የሚገኙ የአማራ ተወላጆችን እና ሌሎች የፋኖን እንቅስቃሴ ደጋፊዎችን በማስተባበር እና የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ በማሰብ በዕዙ የበላይ አመራር ሰፊ ውይይት ከተደረገ በኋላ የውጭ ማህበረሰባችንን በማስተባበር አስቸኳይ እና ጊዜያዊ የሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ (Emergency Fund Rising Committee) ያዋቀረ ሲሆን በኮሚቴው በኩል ላለፉት አስር ያህል ቀናቶች ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ኮሚቴውም አስር አባላት ያሉት ሲሆን አቶ መሐመድ ሊበንን ሰብሳቢ አድርጎ ሲመርጥ በስሩ ካሉት ከአስሩ ኮሚቴወች መካከል 1ኛ ገኒ የማርያም ልጅ 2ኛ እሱባለው ደጉ 3ኛ ወርቅዬ በላይነህ 4ኛ የቦረናው ዘማች 5ኛ ስመኘው እና ሌሎች ስማቸው ያልተጠቀሰ አራት ሰዎች። ስለሆነም በውጭ የምትኖሩ የአማራ  ባለሀብቶች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ዩቱዩበሮች፣ ቲክታከሮችና በሁሉም የሚዲያ ፕላትፎርሞች ውስጥ ያላችሁና የፋኖን የህልውና ትግል የምትደግፉ ወገኖቻችን ትብብራችሁን የምንጠይቅ መሆኑን እየገለጽን እናንተ በምትሳተፉባቸው ሚዲያዎች ያሉትን አድማጭ-ተመልካቾቻችሁን፣ አድናቂዎቻችሁንና ደጋፊዎቻችሁን ግንዛቤ በመፍጠር በፈረንጆቹ አቆጣጠር ግንቦት አራትና አምስት እንዲሁም ግንቦት 11 እና 12 ለሚደረገው ዘመቻ የበኩላችሁን አሻራ እንድታሳርፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ለአለም አቀፍ ማህበራት =================== 👉 አሜሪካ 1፦ በሰሜን አሜሪካ የአማራ ማህበራት ፌደሬሽን(ፋኖ) 2️⃣ የአማራ ማህበር በካርፎኒያ( ሳንድያሳጎ) 3️⃣ የጆርጂያ የአማራ ማህበር 4️⃣ የአማራ ማህበር በኔቫዳ 5️⃣  የአማራ ህዝብ ሲቪክ ድርጅት ዳላስ ቴክሳስ 6️⃣  የዋሽንግተን እና አካባቢው የአማራ ማህበር 7️⃣ የአማራ ማህበር በአሜሪካ 8️⃣ የአማራ ማህበር በኮሎራዶ 9️⃣ የሎስ አንጀሎስ የአማራ ማህበር 1️⃣0️⃣ የአማራ ማህበር በሲያትል 1️⃣1️⃣ የሚኖሲታ የአማራ ቅርስ ማህበር 1️⃣2️⃣ የአማራ ምሁራን እና ባለሙያ ማህበር 1️⃣3️⃣ የአማራ ማህበር በችካጎ 1️⃣4️⃣  የአማራ ማህበር በሚችገን 1️⃣5️⃣  የአማራ ማህበር በኒው ኢንግላድ 1️⃣6️⃣ የአማራ ማህበር በአሪዞና 1️⃣7️⃣ የአማራ ማህበር በደቡብ ዳኮታ 👉 ካናዳ 1️⃣8️⃣የካናዳ አማራ ማህበረሰብ ህብረት (ኮሳ) 1️⃣9️⃣  ኤድመንተን የአማራ ማህበር 2️⃣0️⃣  ካልጋሪ የአማራ ማህበር 2️⃣1️⃣ ደጀን ለአማራ ህልውና 2️⃣2️⃣  የለንደን ኦንታኒዮ የአማራ ማህበር መድረክ 2️⃣3️⃣ የአማራ ማህበር በቶሮንቶ እና አካባቢው 2️⃣4️⃣  የብሪትሽ ኮሎቢያ የአማራ ማህበር 2️⃣5️⃣ ዊንቴግ የአማራ ስብስብ 2️⃣6️⃣  በኦትዋ የአማራ  ድጋፍ አሰባሳቢ 👉አውስትራሊያ 2️⃣7️⃣ የአማራ ማህበራት ፌደሬሽን  በአውስትራሊያ 2️⃣8️⃣ የአማራ ማህበር በኩይንስላንድ 2️⃣9️⃣  የአማራ ማህበር በኒው ሳውዝ ዌልስ አውስትራሊያ 3️⃣0️⃣  አማራ ህብረት  ሜልበርን 3️⃣1️⃣ የአማራ ማህበር በዊስተርን አውስትራሊያ 👉 ኒው ዚላንድ 3️⃣2️⃣  የአማራ እና የአማራ ቤተሰቦች ኢትዮጵያዊያን ማህበር በኦከላንድ 3️⃣3️⃣ የአማራ ማህበር በኒው ኢንግላንድ 3️⃣4️⃣ የዊሊንግተን ኢንኮርፖሬትድ የአማራ ቤተሰቦች ማህበር 3️⃣5️⃣  የአማራ ድጋፍ ተራድፆና መልሶ ማቋቋም ማህበር ክራይስትቸርስ 👉አውሮፖ 3️⃣6️⃣ የአማራ ጀግኖች አደራ(ዩኬ) 3️⃣7️⃣  የመተከል ድጋፍ ድርጅት በዩኬ 3️⃣8️⃣ የአማራ ህብረት ሙኒክ(ጀርመን) 3️⃣9️⃣የአማራ ማህበር በፈረንሳይ 4️⃣0️⃣ የአማራ ማህበር በጀርመን 4️⃣1️⃣የአማራ ማህበር በሲውዘርላንድ 4️⃣2️⃣የአማራ ማህበር በርሊን (ጀርመን) 4️⃣3️⃣ የአማራ ማህበር በሲውድን 4️⃣4️⃣  የአማራ ማህበር በኖርዌይ 4️⃣5️⃣ የአማራ ማህበር በጣሊያን 4️⃣6️⃣ የአማራ አንድነት ማህበር በእስራኤል 👉አፍሪካ 4️⃣7️⃣በደቡብ አፍሪካ የአማራ ማህበር 👉አለም አቀፍ 4️⃣8️⃣ ማገር 4️⃣9️⃣ የዘር ማጥፋት መከላከል በኢትዮጵያ 5️⃣0️⃣ የአማራ ሰብአዊ መብት እና የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ 51 ለአንድ አማራ ፋኖ
Mostrar todo...
23👍 5🔥 1
አመት በአልን ከጀግኖቻችን ጋር ..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ በተቆጣጠራቸው ቦታዎችች የሰባዊ እርዳታ ለማድረግ የተዘጋጀ የገቢ ማሳባሰብያ Zelle: (253) 368-1218 Cash app: Amhara2025 PayPal: [email protected] PayPal Link paypal.me/metagesShewayae
Mostrar todo...
🔥 41👍 22 8👏 2🎉 1😍 1
#ሰበር_ዜና እነ ድል ምሱ የወግዲ ጀግኖች ዛሬም ድል ተቀዳጅተዋል! ..‼️‼️ በደቡብ ወሎ ዞን ወግድ ወረዳ በአምስት ተሽከርካሪ ሙሉ ተሳፍሮ ወደ ሰቆሩ ቀጠና  ገብቶ የነበረው የጠላት አብይ አህመድ ጦር በሁለት ቦታዎች ላይ በተፈፀመበት ደፈጣ ጥቃት ከባድ ኪሳራን ማስተናገዱ ተሰምቷል። ዛሬ ሚያዝያ 23/2016 ዓ/ም ከማለዳው ጀምሮ መነሻቸውን የወግድ ወረዳ ዋና መቀመጫ ከሆነችው ወግድ ከተማ ያደረጉ በሁለት ሲኖትራክና በሁለት ካሶኒ እንዲሁም በአንድ አይሱዙ ኤፍ ኤስ አር በድምሩ በአምስት ተሽከርካሪ ሙሉ ተሳፍረው በወረዳው ወደ ሰቆሩ ቀጠና ገብተው ከነበሩ አማራ ጠል የብልፅግና ፓርቲ ተላላኪ ኃይሎች መካከል በተፈፀመባቸው ደፈጣ ጥቃት ሁለቱ ተሽከርካሪዎች ላይ ተሳፍረው የነበሩ ወታደሮች ሙሉ በሙሉ ሲደመሰሱ ቀሪዎቹ ወደ መጡበት መፈርጠጣቸውን በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ እስክንድር ነጋ ክ/ጦር ሚድያና ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ ፋኖ ኑረዲን አበበ ሀሰን ለአማራ ድምፅ ሚድያ ገልጿል። የደፈጣ ጥቃቱ የተፈፀመው በሰቆሩ ቀጠና ልዩ ስማቸው ቄስ አምባ እና ካሪዎቦ በተባሉ አከባቢዎች ሲሆን በዚህም የአገዛዙ ኃይል ከባድ ኪሳራን አስተናግዶ ሙትና ቁስለኛውን አዝረክርኮ ወደ ወግድ ከተማ መፈርጠጡን ፋኖ ኑረዲን ጨምሮ ገልጿል። በተለይ ካሪዎቦ ላይ ከደፈጣ ጥቃቱ ከተፈፀመ በኋላ ከሞት የተረፉት የጠላት ኃይሎች ማምለጫ መንገድ ለማስከፈት እሰከ እኩለ ቀን ድረስ ተኩስ ከፍተው የነበረ ሲሆን በመጨረሻም የወግድ ጀግኖች አስፈላጊውን እርምጃ ከወሰዱ በኋላ አከባቢውን ለቀው መውጣታቸውን ነው የአማራ ድምፅ ሚድያ ፋኖ ኑረዲንን በማነጋገር ለማረጋገጥ የቻለው። በዚህ ደፈጣ ጥቃት ከሰዓት በኋላ ባለው በቁጥር ሁለት አምቡላንሶች ቁስለኛ ወታደሮችን ወደ ወግዲ  ከተማና ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ሲያመላልሱ መዋላቸውንም የአይን እማኞች ለሚድያችን ገልፀዋል። @የአማራ ድምፅ
Mostrar todo...
👍 82 6🔥 6👏 3🫡 3 1
እውነት ሁሌም ፀሃይ ናት አሸናፊ ናት ጨለማ ከፊቷ አይቆምም ..‼️‼️ ወያኔ የተዋጋችው በምዕራባውያን በተለይ በአሜሪካ እና አውሮፓ የማይቋረጥ የእርዳታ እና የፕሮፓጋንዳ ሞግዚትነት እርዳታ ... ፅንፈኛው ኦሮሞሙማ ቢዋጋ በሀገር ባንክ እና ታንክ እንዲሁም በአረብ አገራት እና አውሮፓውያን የማይቋረጥ ድጋፍ እና በመሳሪያ አቅርቦት .... አማራ የሚዋጋው በፈጣሪው ታላቅ ሀይቅ እና ቢያዘው ታላቅ እውነት እና በወገኑ ታላቅ ደጀንነት
Mostrar todo...
132👍 70🔥 6🥰 4🙏 3👏 2👌 2
#ምንሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/watch?v=S0DuW1iWcV0 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4sanne-ethio-360-zare-min-ale-monday-april-29-2024.html
Mostrar todo...
Ethio 360 Zare Min Ale አገዛዙን ጭንቅ ውስጥ የከተተው የፋኖ ድል እና እንደገና ትርምስ የጀመረው የቀጠናው ፖለቲካ! Tue April 30, 2024

🥰 31👍 23 10🔥 4👏 4🤣 1
አንፃራዊ ሰላም ..‼️‼️ የፋልስቱ ስርአት ሁለንተናዊ ወቅታዊ ሁኔታ !! የቀረው ከአንነት በላይ ብቻ ነው
Mostrar todo...
💯 70👍 46 13👌 7🔥 5🏆 4👏 2😘 1