cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Qalhn enageralew smhn zemrewalew

Is created for preach and praise purpose

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Advertising posts
170Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Ehen Miskiren Eyesemachu. Bemfesawi mengedachu motivated hunu. geta ybarkachu. @ezemralw #share ena lelochm endisemu endidnu 😊😊🙌🙏🙏
Mostrar todo...
ስለ ሀገር ይፀለያል ! FBI ቤተክርስቲያን በገነው እለት መደበኛ ፕሮግራሟን ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ከተጋባዥ እንግዶች ጋር ታካሂዳለች። በዚህ በፕሮግራም ላይ በስፍት ስለሀገራችን እና ስለምድራችን በየፀሎት ፕሮግራም እንደሚደረግ FBI ቤተክርስቲያን አሳውቃለች። @christ_zene @christanzenabo
Mostrar todo...
Trust In You / Lauren Daigle Letting go of every single dream I lay each one down at Your feet Every moment of my wandering Never changes what You see I've tried to win this war, I confess My hands are weary, I need Your rest Mighty warrior, King of the fight No matter what I face, You're by my side When You don't move the mountains I'm needing You to move When You don't part the waters I wish I could walk through When You don't give the answers As I cry out to You I will trust, I will trust I will trust in You Truth is, You know what tomorrow brings There's not a day ahead You have not seen So in all things be my life and breath I want what You want, Lord, and nothing less When You don't move the mountains I'm needing You to move When You don't part the waters I wish I could walk through When You don't give the answers As I cry out to You I will trust, I will trust I will trust in You I will trust in You You are my strength and comfort You are my steady hand You are my firm foundation The rock on which I stand Your ways are always higher Your plans are always good There's not a place where I'll go You've not already stood When You don't move the mountains I'm needing You to move When You don't part the waters I wish I could walk through When You don't give the answers As I cry out to You I will trust, I will trust I will trust in You I will trust in You I will trust in You I will trust in You @ezemralw join us for more
Mostrar todo...
✍ የወደድከኝ ጊዜ ********** ሰማይ የለም ነበር ፣ ገና አልተዘረጋም ቀን አልተቆጠረም ፣ አልመሸም አልነጋም ጨረቃ የለችም ፣ በምሽት ላይ ደምቃ ጸሐይም አታውቅም ፣ ወጥታና ጠልቃ የወደድከኝ ጊዜ....... የብሱ ተገላልጦ ፣ ምድር አልተባለም ውኃ በአንድ ስፍራ ፣ አልተሰበሰበም ምድር መሽከርከሯን ፣ ገና አልጀመረችም የሜዳን ቡቃያ ፣ አላበቀለችም የወደድከኝ ጊዜ....... ወፎች በሰማይ ላይ ፣ መብረር አልጀመሩም አራዊቱ ሁሉ ፣ በስም አልተጠሩም ምድርን ሊያጠጡ ፣ ወንዞች አልፈሰሱም አሦች በባሕር ውስጥ ፣ አልተንቀሳቀሱም የመረጥከኝ ጊዜ....... እኔ እንኳን ራሴ ፣ ገና አልተፈጠርኩም አንተን አላወ'ኩም ፣ አንተን አልመረጥኩም ያለነቀፌታ ፣ ያለ እንከን አ'ረከኝ ህፀፅ የሌለበት ፣ እድፍ አልባ አ'ረከኝ አለም ሳይፈጠር ፣ ይሄ ሁሉ ሳይሆን በክርስቶስ መረጥከኝ ፣ በፍቅር እንድሆን እናማ እንዲህ አልሁህ....... ሞቴን ልትሞትልኝ ፣ ግድ ያለህ መሞቴ የዘላለም እረፍት ፣ የሁሌ ሰንበቴ የሕይወት ቃል ያለህ ፣ ቃል የታጣልህ ቃል ፍቅር ከሚለው ቃል ፣ ማፍቀርህ ይልቃል ♥️♥️♥️ #ሄኖክ_አሸብር @ezemralw
Mostrar todo...
ንቁ እግዚአብሔር አይጠቀምብኝም? ነው ያልሽው? አስታውስ! አስታውሽ! •#ኖኅ ሰካራም ነበር •#አብረሃም አርጅቶ ነበር •#ይስሃቅ በአሳቡ ይባክን ነበር •#ያዕቆብ ይዋትት ነበር •#ዮሴፍ የተናቀ የተጠላ የተሸጠ ሰው ነበር •#ጌዲኦን ፈሪ ስጉ ነበር •#ሳምሶን ከበርካታ ሴቶች ጋር ወሲብ ይፈጽም ነበር •#ረአብ ሴተኛ አዳሪ ነበረች •#ኤርሚያስና ጢሞቲዎስ ልጅ እግር(ጩጬ) ነበሩ •#ሙሴ ነፍሰ ገዳይ ነበር •#ኤሊያስ ሞቱን ተመኝቶ ነበር •#ዮናስ ከአምላኩ ኮብልሎ ነበር •#ኖአሚን ጋለሞታ ነበረች •#ኢዮብ በጣም ከስሮ ቆስሎ ነበር •#መጥምቁ ዮሐንስ አንበጣ ተመጋቢ ነበር •#ጴጥሮስ ክርስቶስን ክዶት ነበር •#ደቀ መዛሙርት እየተጸለየ ያንቀላፉ ነበር •#ማርታ በነገር ሁሉ ትጨነቅ ነበር •#ሳምራዊቷ ሴት ከአንድ ጊዜ በላይ ባል ፈትታ ነበር •#ዘኪዎስ በጣም አጭር ነበር •#ጳውሎስ አደገኛ ሃይማኖተኛ ሰው ነበር •#ጢሞቲዎስ ቁስለኛ ነበር •#አልአዛር ሞቶ ነበር አሁን ምንም #መጨነቅ #አያስፈልግም።ያለፈው #አልፏል። ከንግዲህ ወዲያ ነገር ሁሉ #በአዲስ መልኩ #ይከናወናል። #የእግዝ/ር ጥሪ #አለብህ/ሽ? እንግዲያውስ #ከሰማይ በታች #ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው። #አንተ! ሰዎች ለትልቅ #ምሳሌ ለታሪክ እያወሱ #የሚጠቀሙህ #የእግዚ/ር #መልእክተኛ ነህ/ሽ። #ባሬያው እንደተናገረ " ..#እግዚ/ርን ቆይቼ ደጅ ጠናሁት እርሱም #ዘንበል አለልኝ" #በቃ ፀልይ። #እግዚአብሔር #ፍቅር ነው #ደግ ነው #ቸር ነው #ሩህሩህ ነው #መኃሪ ነው። "...#ለናንተ የማስባትን #ሃሳብ እኔ #አውቃለሁ ብሏል።" #በጎና ፍጻሜው #ያማረ! #በኢየሱስ ስም #ከራዕይህ #ከህልምክ ካቀድከው #ሁሉ ጋር ትገናኛለህ! በ #ኢየሱስ ስም #ድል አድራጊ ናችሁ! @ezemralw
Mostrar todo...
ዛሬም ይወድሃል “በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።” — 2ኛ ቆሮ 6፥2 📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም። በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13 📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው። እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!! ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም። ✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው። የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው። ታድያ ነፃነት ምንድን ነው? “ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።” — ዮሐንስ 8፥34 እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3 ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1 ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16 🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው። ✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦ “ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።” — ዮሐንስ 8፥12 ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!! @ezemralw
Mostrar todo...
ዛሬም ይወድሃል “በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።” — 2ኛ ቆሮ 6፥2 📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም። በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13 📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው። እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!! ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም። ✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው። የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው። ታድያ ነፃነት ምንድን ነው? “ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።” — ዮሐንስ 8፥34 እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3 ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1 ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16 🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው። ✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦ “ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።” — ዮሐንስ 8፥12 ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!! @JesusIsMyDay
Mostrar todo...
ዛሬም ይወድሃል “በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።” — 2ኛ ቆሮ 6፥2 📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም። በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13 📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው። እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!! ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም። ✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው። የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው። ታድያ ነፃነት ምንድን ነው? “ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።” — ዮሐንስ 8፥34 እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3 ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1 ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16 🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው። ✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦ “ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።” — ዮሐንስ 8፥12 ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!! @JesusIsMyDay
Mostrar todo...
Mostrar todo...
Zemari samuel Taruku

አዳነን ራሱን ሰውቶ ድንቅ የስቅለት መዝሙት sinegr sami !

#Ere ende beqn beqn followers eyqnesubn nw pls share ena dmo don't leave pls #comment lay yalachehun #asteyayt pls
Mostrar todo...