es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 286 suscriptores, ocupando la posición 6 169 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 366 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 286 suscriptores.

Según los últimos datos del 23 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -67, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 17.05%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.35% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 437 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 193 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 286
Suscriptores
Sin datos24 horas
+47 días
-6730 días
Archivo de publicaciones
•_الدَّرْسُ_الثَّالث_فِي_شَرْحِ_كِتَابِ_الصِّيَامِ_مِنْ_عُمْدَةِ.mp35.32 MB

أختي الغالية لَيست القضية وضع خاتم في يدكِ ،القَضية هيَ وضعُ دينك في يد رجُل رُبما بهِ سَيزداد أو ينقص ..! فأحسنِ الإختيار. =

•ማስታወስ፦ ያለፈ ረመዷን ቀዷ ያልፆማችሁ አሁን ተሽቀዳደሙ ቀጣዬ ረመዳን ሊገባ የተወሰኑ ቀኖች ብቻ የቀሩት! =

• ቁም ነገሩ ጉዞ አብሮ መጀመር አይደለም ማን ሳይሰለች ሳይቀየር አብሮን ይቀጥላል የሚለዉ ነዉ። = t.me/https_Asselefya1

አንዳንድ ሰዎች ይህ ያስፈልጋቸዋል በማይመለከታቸዉ ነገር እንዳይገቡ። =
አንዳንድ ሰዎች ይህ ያስፈልጋቸዋል በማይመለከታቸዉ ነገር እንዳይገቡ። =

የሰዎች መዋደድና መተሳሰብ ከሁለቱም በኩል ሲሆን ስሜት ይሠጣል፣ ደስም ይላል። አንዱ ፈላጊ ሌላው ተፈላጊ፣ አንዱ አሳቢ ሌላው ረሺ የሆነበት ሚዛናዊ ያልሆነ ግንኙነት ራስን ማድከም ሌላዉንም ማጨናነቅ ነው የሚሆነው። አለመፈለግህን ካወቅክ ኮስታራ ሁን፣ ቁረጥ።   አብዝቶ መከተል ያስንቃል፣ ያዋርዳልም። ያ እስኪሆን አትጠብቅ። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

•_الدَّرْسُ_الثَّانِي_فِي_شَرْحِ_كِتَابِ_الصِّيَامِ_مِنْ_عُمْدَةِ.mp310.61 MB

🔖 አንዳንድ ወንድሞችን በደካማ ጎናቸው ሩህሩህና አዛኝ እህት መስለው ቀርበው ያሰቡት ሳይሳካ ስም ለማጠላሸት የሚሯሯጡ እንዲሁም የነሱን ንግግር በመስማት ብቻ የገዛ ወንድማቸውን ጓደኛቸውን ከስሙ ላይ ተከላክለው ችግሩን ሊሸፍኑ ሲገባቸው ነገር ግን ዙረው የወንድማቸውን ስጋ የሚበሉ የወንድ አልጫዎች አንድ ነገር ለማለት ፈልጌ ነበር!! 🛑👉ወደ ጉዳዬ ስገባ ውድ እህቴ ሆይ! ከእናትሽና ከአባትሽ የሆነ ወንድም አለሽን? ከሌለሽ አባት መቼም አለሽ ያለሱ አልተፈጠርሽምና እናም፣ በተለያየ መንገድ ከብዙ የሡና ወንድሞች ጋር ስትገናኚ በቂርአት ወይም በስራ ብሎም በዝምድና ብቻ በአንዱ ተገናኝተሽ በንግግር አጋጣሚ ወንድምሽ ተቸገሮ ተጨንቆ ያለ ይሆናል ከዚያም ጉዳዩን ታቂያለሻ!? ያው አዝነሽ በሚለው ልውሰደውና የልብሽን አሏህ ነው የሚያቀው ከዚያም ገንዘብ አበድረሽው ሲዘገይብሽ ለምን ወደ ስም ማጥፋት እሱ ሴቶችን እንዲህ እያደረገ ፣ እሱ የሴት ገንዘብ እንዲህ አርጎ እሱ ፣እሱ.... እረ! ምን የማይባል አለ አኡዙቢሏህ! ምነው ውዷዬ ነውር አይደለ እንዴ? ሲጀመር የዚህ አይነት ባህሪ ያለው ሰው ነው ካልሽ አንቺ እሱ ጋር ምን ልታደርጊ ሄደሽ ተዋወቅሽ!? ሲቀጥል ለሱ የምሰይሚውን ስያሜ ሁሉ በተዘዋዋሪ እኔ እንዲህ ነኝ ብለሽ እያወራሺ እንደሆነ ታውቆሻል!? እረ በአሏህ አሏህን እንፍራ!! በአንቺ እንዝላልነት የሌሎች ሴቶች ስምስ ለምን ይጠፋል!? አይ እኔ እንደዚህ አይነት ሴት አይደለሁም ብለሽ መከላከያ ከአቀረብሺሊኝ። እሺ!! ልቀበልሽ አንቺ ለአንድ ሰው ብር ስታበድሪ የምተማማኚበት አሏህን የሚፈራ ሀቅሽን መቼም እንደማይበላ እርግጠኛ ሁነሽ ነው የሰጠሽው ማለት ነዋ!? ስለዚህ ወንድምሽን በተራጋጋ ሁኔታ ከወንድምሽ ጋር ተነጋግረሽ እንዲሰጥሽና እንዲጨርስልሽ አርጊ መበዳደርና መሰጣጠት በወንድማማችን አልተጀመረም ሁላችንም እየተዋዋስን ሲኖረን ተጋግዘን እየተሰጣጣን የምንኖረው እና ይሄ እንደ ትልቅ ነውር ወስደን የውድ ወንድሞችንን ኡስታዞቻችንን ስም ለማጥፋት አኑሯሯጥ አብዛህኛውን የስም ማጠልሸት ዘመቻ የሚገቡ እህቶች እናቃቸዋለን። ከሱ የሆነ ነገር ጠብቀው እነሱ የፈለጉት ሳይሳካ ሲቀር እንደ (አራስ ነብር) ተገልብጠው ተበዳይ መስለው የሚመጡ እንደዚህ አስባችሁ ከሆነ ስራአት ያዙ የሰው ሰውን ያለ ስሙ መስጠትና ያላደረገውን የሚያወራ ሰው፣ መጨረሻው ምን እንደሆነ መቼም አይጠፋንማ!! እናማ አይሳካላችሁም አሏህን ፍሩሩ!!! 🛑👉ሲቀጥል እንደዚህ አይነት ባህሪ ያላቸውን ሴቶች ከአንድ በኩል ብቻ ሰምተው የገዛ ወንድማቸውን አብረው ከአንድ (ማዓድ) የተመገበውን ወንድማችሁን በጀርባ የምትቦጭቁ የወንድ አልጫዎች የምለው ነገር ቢኖር የት ሄደ? የወንድነቱና የጀግንነቱ (ጀብድ) ወንድምህ በዚህ ልክ ክብሩ ሲነካ አሞህ ጉድለቱን መሸፈን እሱን ከአለበት ችግር ማውጣቱ አይቀድምም!!? ለነገሩ እሱ ወንድነትን ይፈልጋል የሴት ወሬ ሰምቶና ከአንድ በኩል ብቻ ወሬ ይዞ ከሚረክስ ወንድ ይሄ አይገኝም፣ አይጠበቅም ለማንኛውም እናተም አሏህን ፍሩ ለነገ ልጆቻችሁ የምታስተምሩት ይህ ከመሆኑ በፊት ወደ ራሳችሁ ተመለሱ!!! 🛑👉 ብዙ ልል ብፈልግም ሆድ ይቻለው ይሄ እንኳ ካላችሁበት እራሳችሁን እንድትታዘቡና ወደ ራሳችሁ ከመለሰ ይበቃኛል። سلام 🙌 ♛... https://t.me/Qudwatii1

የረመዳን አስቤዛ በማለክ ላይ ነን። ☎️0985452588 👇👇👇 https://t.me/Alamana99 https://t.me/Alamana99 ዋትሳፕ ግሩፕ 👇👇👇👇 https://chat.whats
የረመዳን አስቤዛ በማለክ ላይ ነን። ☎️0985452588 👇👇👇 https://t.me/Alamana99 https://t.me/Alamana99 ዋትሳፕ ግሩፕ 👇👇👇👇 https://chat.whatsapp.com/BCeBQo7DnxgJ8SFqy9fxLE

اللّهم ارفعني ديناً وخُلُقاً وعِلماً ورزقاً =

• ይቅርታ እና ቁጭ ብሎ መነጋገር ብዙ ችግሮችን ይፈታል። ነገር ግን አብዘሀኛ ሰዉ ይሄን የማድረግ ብስለት የለዉም። = t.me/https_Asselefya1

• ለአንች የማይሆን ከመሰለሽ አይተሽ ዘወር ማለት ነዉ፤ የባህሩን ጨዋማነት ለማወቅ ሙሉ ባህሩን መጠጣት አይጠበቅብሺም። = t.me/https_Asselefya1

نصيحتي للنساء 10.mp310.91 MB