cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ

Publicaciones publicitarias
925
Suscriptores
-124 horas
+177 días
+8530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

00:16
Video unavailableShow in Telegram
ግንቦት 23
Mostrar todo...
13
00:16
Video unavailableShow in Telegram
ግንቦት 23✨ ልዩ መርሐ ግብር ይጠብቁን!
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
የሥነ ጽሑፍ ምሽት ✨ ውድ የቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ አባላት፤ እንደሚታወቀው ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ግንቦት 19 አዘጋጅቷል። በዕለቱም:- 💥ስዕል አውደ ርዕይ 💥ወረብ 💥ተዉኔት 💥ግጥም 💥ዜና ተዋህዶ 💥እጣ 💥የአሸናፊ ሽልማት የመግበቢያ ትኬት ከዓጣ ጋር 20 ብር ብቻ 1ኛ ዕጣ፡ መጽሐፍ 2ኛ ዕጣ፡ ኤርፎን 3ኛ ዕጣ፡ መስቀል ዕጣ መግዛት የምትፈልጉ፡- 1. ፀጋዉ ፍፁም….09 18 98 90 87 2. ዮሐንስ……………09 32 48 30 54 3. በእምነት……......09 29 41 65 04 ይደዉሉ! ይግዙ! ቀን፦ ግንቦት 19 ሰዓት:- 11:00 ሰዓት ባስ ስለሚዘጋጅ ኁላችንም እንገኝ! መርሐ ግብሩ በዕለቱ የኮርስ ትምህርት የሚወስዱትን 3ተኛ ዓመቶች እንደማያካትት እናሳውቃለን። ✨ጠሪ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
የአንድነት መርሐ ግብር ✨ ዛሬ ማለትም ዐርብ 16/09/2016 ዓ.ም የአንድነት መርሐ ግብር የሚኖረን ይሆናል። ቦታ፦ ደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ቤተ ክርስቲያን (መሠረተ ወገራም አዳራሽ) ሰዓት፦ 11:45 ኹላችሁም እህት ወንድሞቻችሁን ይዛችሁ ተገኙልን እያልን በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን! ነባር ተማሪዎች መልዕክቱ ያልደረሰው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ካለ እንድናሳውቅ ይሁን።           ✨ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
3
የኮርስ መጻሕፍትን መግዛት ለምትፈልጉ ሁሉ ግቢ ጉባኤያችን ገበያ ላይ ከሚሸጥበት ዋጋ ቀንሶ ለተማሪ ተደራሽ ይሆን ዘንድ አምጥቷል። ነገረ ሃይማኖት = 72 ብር ነገረ ማርያም = 66 ብር ነገረ ቅዱሳን = 57 ብር ክርስቲያናዊ ህይወትና ስነ ምግባር = 60ብር ነገረ አበው = 54 ብር የቤተ ክርስቲያን ምስጢራትና ስርዐት = 96ብር የቤተ ክርስቲያን ታሪክ = 101 ብር ሐዋርያዊ ተልዕኮ = 75 ብር ከአማርኛ ይልቅ በኦሮምኛ ቋንቋ ይበልጥ ለምትረዱ የኦሮምኛ መጽሐፍትም ተዘጋጅቷል። ነገረ ሃይማኖት = 107 ብር ነገረ ማርያም = 74 ብር ነገረ ቅዱሳን = 138 ብር ክርስቲያናዊ ህይወትና ስነ ምግባር = 117 ብር ነገረ አበው = 111 ብር የቤተ ክርስቲያን ምስጢራትና ስርዐት = 60 ብር የቤተ ክርስቲያን ታሪክ = 47 ብር በዚህ ስልክ ደውለው ይጠይቁ: 0918989087 ✨ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
👍 2
የአንድነት መርሐ ግብር ✨ ዛሬ ማለትም ዐርብ 16/09/2016 ዓ.ም የአንድነት መርሐ ግብር የሚኖረን ይሆናል። ቦታ፦ ደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ቤተ ክርስቲያን (መሠረተ ወገራም አዳራሽ) ሰዓት፦ 11:45 ኹላችሁም እህት ወንድሞቻችሁን ይዛችሁ ተገኙልን እያልን በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን! ነባር ተማሪዎች መልዕክቱ ያልደረሰው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ካለ እንድናሳውቅ ይሁን።           ✨ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
የሰዓት ማሻሻያ መደረጉን በባለፈው ሳምንት ኮርስ ላይ ተገልጾ ነበር ስለዚህም ይሄን ታሳቢ በማድረግ ሁላችንም በሰዓቱ እንገኝ።
Mostrar todo...
5👍 1
የ2ተኛ ዓመቶች ኮርስ✨ #ኮርስን_በቤተሰብ ዛሬ ማለትም ኀሙስ 15/09/2016 ዓ.ም የሁለተኛ ዓመቶች ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር የተሰኘው ኮርስ እንደሚቀጥል እያሳወቅን ሁሉም የሁለተኛ ዓመት ኦርቶዶክስ ተማሪ መገኘት ይችል ዘንድ ሁላችንም በመቀሳቀስ ሀላፊነታችንን እንድንወጣ አደራ እንላለን። ኮርስ፦ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ቦታ፦ ደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ቤተክርስቲያን (መሠረተ ወገራም አዳራሽ) ሰዓት፦ 11: 00 ያላወቀውን እያሳወቅን! ✨ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
6
Photo unavailableShow in Telegram
የሥነ ጽሑፍ ምሽት ✨ ውድ የቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ አባላት፤ እንደሚታወቀው ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ግንቦት 19 አዘጋጅቷል። በዕለቱም:- 💥ስዕል አውደ ርዕይ 💥ወረብ 💥ተዉኔት 💥ግጥም 💥ዜና ተዋህዶ 💥እጣ 💥የአሸናፊ ሽልማት ቀን፦ ግንቦት 19 ሰዓት:- 11:00 ሰዓት ባስ ስለሚዘጋጅ ኁላችንም እንገኝ! መርሐ ግብሩ በዕለቱ የኮርስ ትምህርት የሚወስዱትን 3ተኛ ዓመቶች እንደማያካትት እናሳውቃለን። ✨ጠሪ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
Mostrar todo...
👍 5
📌 ዛሬ የአራተኛ ዓመቶች ኮርስ አይኖርም።
Mostrar todo...