cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Concise Education!

Concise Education ቻናል ለ Entrance ተፈታኞች ና ለዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለትምህርታቸው አስፈላጊ የሆኑ አጋዥ ና መደበኛ የትምህርት ማቴሪያሎችን በ PDF ፤ በ PPT ፤ በ ፅሁፍ ፤ በፎቶ አማካኝነት ፋይሎችን የሚያቀርብ ትምህርታዊ ቻናል ነው።

Mostrar más
Etiopía448El idioma no está especificadoEducación3 000
Publicaciones publicitarias
44 004
Suscriptores
-2524 horas
-1817 días
-85430 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

📚 Jimma University 📚 Anthropology mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Mostrar todo...
👍 2
📚 Emerging Technology. 📚 Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Mostrar todo...
📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. 📚 Source - ATC 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Mostrar todo...
📚ANTHROPOLOGY MID EXAM. 📚 Helpful to assess your preparation. 📌 Join and share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Mostrar todo...
📚 Jimma University. 📚 Civics Mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Aconcise_bot ━━━━━━━━━━━━
Mostrar todo...
👍 1
📚 Anthropology mid exam 2014. 📚 Hawassa University. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Mostrar todo...
📚 Addis Ababa University. 📚 Economics Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Mostrar todo...
👍 1
📚 Jimma University 📚 Emerging Technology mid exam.  ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Mostrar todo...
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
Mostrar todo...
👍 7
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia
Mostrar todo...
👍 3