cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Against them

1 ስለ አዲሱ የአለም ስርዓት (The new world order) 2 ሰለ 666 ሳይንሳዊ ምስጢር -አእምሮን እንዴት እንደሚቆጣጠሩት -ስለ ኘላኔቶች አሠያየም -የአለም የህዝብ ቁጥር ቅነሳ 3 ራሳችንን ስለ መጠበቅ 4 ስለ ሳይንስ 5 የትኛውንም ሀይማኖት የማይወክል 6 ቪድዮ 7 አጠር ያሉ ጭንቀትን የማይፈጥሩ ፅሁፎች 8 ጠቅላላ እውቀት @Tarashkj_bot

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
210
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 ክፍል 4 👉 በዚህ ክፍል ኢትዮጵያዊን ከዓለማዊ አጭር ዘመናቸው ይልቅ ዘላለማዊ ህይወታቸውን የተመቸ ለማረግ ለዓለም ኑሮ ብልፅግናና ስልጣኔ ብዙም ቦታ ሳይሰጡ ሀይማኖታቸውን አጥብቀው ከተፈጥሮ ጋር ተሰናስነው የሚኖሩበት ቅድሱ የሆነው ስልጣኔ ተተርኮበታል። ይህን ስልጣኔ 'የአንዳምን' ስልጣኔ ይሉታል ምዕራባውያኑ። 👉 ይህ ጊዚያዊውን ሳይሆን ዘላለማዊውን ያስቀደመው የኢትዮጵያን ብልህ አካሄድ ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎችን ለሺ ዘመናት የፈተነና እየፈተነ ያለ ስለመሆኑም ተብራርቶበታል። በየትረካዎቹ 'የበላይ አካሉ' ተብሎ የተጠቀሰው ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሲሆን 'ልኡላችን' እያሉ የሚጠቅሱት ደሞ ሰይጣንን ነው። ሀሳቦን @noah_Ethiopia_bot ያድርሱን #Share
Mostrar todo...
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 ክፍል 3 👉 በዚህ ክፍል ዋናው የሉሲፈራውያኑ አላማ የሆነው የፈጣሪን ህግጋት የማጥፋት ፍልስፍና በዝርዝር ተተርኮበታል። 👉 ኢትዮጵያ እንዴት የፈጣሪ ህግጋት ተከታይ ሆና ለዘመናት እንደፈተነቻቸውና ለመጨረሻ ጊዜ ኢትዮጵያን ከፈጣሪዋ ለመለያየት የቀረፁት እቅድም ተተርኮበታል።
Mostrar todo...
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 ክፍል 1 👉 በዚህ ትረካ የመፅሐፉ መግቢያ 👉 በፈረንጆቹ 2014 ሀገራቸውን ለምዕራባውያኑ አሳልፈው ለመሸጥ የተስማሙት 180 ኢትዮጵያዊ ባንዳዎች በሲአይኤ የተሰጣቸውን ስልጠና ጨርሰው የተመረቁበት ፕሮግራም 👉 እኒህ 180ዎቹ ኢትዮጵያዊ ባንዳዎች አጠር አርገው ጠቅላላ አላማቸውን ያብራሩበት ስነስርዓት ተካቶበታል ያድምጡት #share በማድረግ ወዳጆትንም ያንቁ
Mostrar todo...
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 ክፍል 2 👉 በፈረንጆቹ 2014 ሀገራቸውን ለምዕራባውያኑ አሳልፈው ለመሸጥ የተስማሙት 180 ኢትዮጵያዊ ባንዳዎች በደም የፈፀሙት ቃል ኪዳን ተተርኮበታል። 👉 የ666 ቁጥር ቀመር አቀማመርም በዚህ ትረካ ተካቷል
Mostrar todo...
S
Mostrar todo...
እስቲ ይሄ ቻናል ይዘጋ የሚል 👎 አይዘጋ የሚል 👍
Mostrar todo...
👎
👍 22
ከዚህ በፊት እንደተናገርነው ይህን ቻናል ወደ መዝጋቱ ነን። ስለዚህ ከዚህ ቦሀላ ቀረ የምነሰለውን ነገር ብቻ ተናግረን እናበቃለን። ስለዚህ በመጀመርያ በደንብ መገንዘብ የሚገባንን ነገር አለ። የኢሉሚናቲ ዋና አላማ ምን ድን ነው ካልን የሰውን ልጅ ልክ እንደ አዳም ከአምላኩ ማጣላት ነው። ኢሉሚናቲዎች እየሰሩ ያሉት ነገሮች ምን ምን ናቸው። የአለምን ህዝብ ለገንዘብ ተገዢ ማድረግ፣ ለስሜት ተገዢ እንዲሆን፣ ሀይማኖትን ማራከስ፤ ማጥፋት፣....። ከላይ ያሉት ግቦችን በአሜሪካ እና በአውሮፖ ያሳኩት ሲሆን አፍሪካ ግን አስቸጋሪ ሆናለች። ለዚህም አሁን አፍሪካ ላይ አትኩረው መስራት ከጀመሩ ትንሽ ቆይተዋል። በተለይ የሀይማኖት ሀገር የሆኑ ሀገራት ላይ በደንብ እየሰሩ ይገኛሉ። ይህን የሚሰሩት በተለያዩ መንገዶች እንደሆነ ከዚህ በፊት ተናግረናል። የ secret society እና የኢሉሚናቲ ልዩነት ምን ድን ነው። እንደኔ አረዳድ ከሆነ illuminati የ secret society አንዱ አካል ነው። ሌሎች እንደ bone and skull ያሉ ሌሎች ድርጅቶችም በ secret society አካል ናቸው። ኢሉሚናቲዎች በኢትዮጵያ ምን አየሰሩ ነው? በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ወስጥ እና እንደ እርዳታ ድርጅት በመሆን በኢትዮጵያ ወስጥ ከመጡ ቆዩ። አስተውሉ እነዚህ ድርጅቶች በጀታቸው ከየት ነው(ከሀገራት የእርዳታ ድርጅቶች ወጪ) ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን እየሰሩ እንደሆነ ሰፊው ህዝብ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም። የተለያዩ የወጪ ድርጅቶች እስከዛሬ ድረስ ስለጠና አያሉ በየትምህርት ቤቱ ይመጣሉ ስልጠናው ግን ከጥቅሙ ጉዳቱ የሚበልጥ ነው። ሁሌም መጠረጠር አይከፋም። ኢትዮጵያ ወስጥ እየሰሩ ያለው ስራ እየተሳካ ነው? ይመስላል, ኢትዮጵያን ለገንዘብ ሟች እየሆንን ነው፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የተመሳሳይ ግንኙነት እየበዛ ነው ለዛውም በህግ ፈቃድ ሳይኖራቸው የራሳቸው ክለብ አላቸው። በተጨማሪም ኢትዮጰያ ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተሰሩ ያሉ የሙዚቃ ክሊፖች ማስተዋልም ያስፈልጋል።በተጨማሪም ኢትዮጵያ sex የሚለውን ቃል search በማድረግ ከ አለም 1ኛ አንደሆነች አንድ ጥናት ያሳያል። ታድያ እየተሳካ አይደለም አይደለም ለማለት ያስቸግራል። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የኢሉሚናቲ ድርጅቶችን እንዴት መለየት ይቻላል? መለያ መንገዶች ለመጥቀስ ያክል 1. ሎጎዋቸው ወሰብሰብ ያለና በዚህ ቻናል እና በሌሎች ቻናሎች የተጠቀሱትን አርማዎች የያዙ ከሆነ መጠርጠር ግድ ነው። 2. በኢትዮጵያ ውስጥ እየሰሩ ያለውን ስራ ማየት ለምሳሌ የተለያዪ የግል ድርጅቶች እና ፋብሪካዎች የሆነ መረጃ ስለነሱ ሲያፈተልክ እርዳታዎችን የሚረዱ እና የሚያረሳሱ( እርዳታ የረዳ ሁሉ ኢሉሚናቲ ነው አላልኩም)። ... ስለዚህ ኢትዮጵያ እና ህዝቧን ለማትረፍ ምን ማድረግ ይቻላል? አሁን እንደተረዳሁት ኢሉሚናቲን በሰው አቅም ስለማይቻሉ ወደ ላይ ማየት አሪፉ መፍትሄ ነው። እነሱን እንኳን ለማስቀሸም አውቆ መጨረስ እራሱ በጣም ከባድ ነው። ስለዚህ ወደሱ መፀለይ መፍትሄ መስሎ ይታየኛል። በተጨማሪም እንደነ vidmate ያለ የሞባይል አፖችን በጥንቃቄ መጠቀም ያስፈልጋል። አንዴ vidmate እየለመነ እንድ መጥፎ video ያሳየችሁ እንጂ ከዛ ቦሀላ ለመውጣት መከራ ነው። በተረፈ እኔ የተሰማኝም እና የቻልኩትን ለማድረግ ሞክሬያለሁ። ከዚህ በፊት እንደተናገርኩት ከዚህ በላይ ስለ ኢሉሚናቲ ደጋግሞ መናገር በተዘዋዋሪ እንደ ማስተዋወቅ ነው። በመጨረሻ መናገር የምፈልገው ነገር የምናየውን የምናነበውን እንድንመርጥ ነው ምክኒያቱም እኛ ሳናቀው አዕምሮአችን ስለሚያስቀምጠው ውጤቱ ጥሩ ላይሆን ይችላል። ስለዚህ የምናነበውን የምናየውን ሁሉ መምረጥ ተገቢ ነው። መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ ።👋
Mostrar todo...
👉ከቴሌ-ብር አገልግሎት ጀርባ ሁል ጊዜ አዲስ ነገር ሲመጣ ፍርሀት ይኖራል ፍርሀት ጥሩ ባይሆንም ከነገሮች ጀርባ ማጥናት እና መመርመር መልካም ነው (ሁሉን መርምሩ የተሻለውንም ያዙ ይላል ቅዱሱ መፅሀፍ ) ...ባንክ ያንን ሁሉ ሰራተኛ ቀጥሮ ሲስተም ዘርግቶ ለገንዘባችን ዋስትና ሰጥቶ ከአገልግሎቱ ተጠቀሙ ሲለን ያለ መክነያት አልነበረም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚያገኘውን 20%ኮሚሽን በማሰብ እንጂ .... ሰጥቶ መቀበል ነው የነፃ የሚባል ነገር የለም በዚህ ጊዜ። #ቴሌ_ብር 15 ብር ካርድ ...70MB....15% የአየር ሰአት ግዢ ቅናሽ ሲስተም ዘርግቶ የነፃ የስልክ ጥሪ መስመር (127) ክፍት አድርጎ በዚህ ሁሉ ማባበያ ስልካችን እስኪሞላ ቴክስት እየላከ የተመቻቸ አገልግሎት ልስጣችሁ የሚለን ከምን አንፃር ነው የሚለው ጥያቄ ነው ወሳኙ ነገር.... ባለፈው አመት በዘመነ ኮኖራ መጋቢት 26 ላይ ነበር የሚኒስተሮች ምክር ቤት የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽን ረቂቅ አዋጅ ያወጣው እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲያፀድቅ ያቀረበው ። ይኸው ዛሬ አንደኛ አመቱን እንደያዘ አዋጁ አገልግሎቱን ጀመረ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል #ቴሌ_ብር የተሰኘ መተግበሪያ በስማርት ስልኮች እና በቴሌኮም ኔትወርክ ሲሰተም አማካኝነት ጥሬ ገንዘብን ወደ ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ የመቀየር ሂደቱ አሀዱ አለ። ይህ አገልግሎት 3.5 ትሪሊዮን ብር ወደ ኤሌክሮኒክ ገንዘብ በመቀየር 33 ሚሊዮን ሰወችን የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል ! ይህ ዲጂታል ከረንሲ አጠቃቀሙ እና ጉዳቱ ምንድነው ? ዲጂታል ከረንሲ ማለት በቁጥሮች የተመሳጠረ በኮምፒውተር ሲስተም እና ኔትወርክ የሚንቀሳቀስ የወረቀት ብር ኖቶችን የሚያስቀር የመገበያያ ገንዘብ ማለት ነው። ከዚህ በፊት የምንጠቀምባቸው በኤሌክሮኒክ ትራንዛክሽን አዋጅ የሚጠቃለሉ ሞባይል ባንኪንግ ፣ ሲቢኢ ብር ፣ATM የመሳሰሉ ዲጂታላይዝድ የሆኑ የምንጠቀማቸው አገልግሎቶች ገንዘባችንን በአንድም በሌላ መንገድ በጥሬው ማለትም በወረቀት የብር ኖቶች ማውጣት እና ማንቀሳቀስ እንችላለን። ይህ ግን ዋነኛ አላማው ይህን ነገር ማስቀረት የወረቀት ብር ኖቶች ወደ ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ በመቀየር ህብረተሰቡን ሙሉ በሙሉ የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ ማድረግ እና የወረቀት ኖቶችን ማስቀረት ነው። ታዲያ ይህ የወረቀት ገንዘብ መቅረት እኛን ምን ይጎዳል ይሉ ይሆናል? ነገሩ ሁለት ተልዕኮ የያዘ ነው። የመጀመሪያ የህብረተሰብን ኑሮ ማቅለልና በቀላሉ ገንዘብን ማንቀሳቀስ ማስቻል ነው። ብዙዎችም ይህንን ብቻ አይተው ነው በዲጂታል ከረንሲ የሚሳቡት። ሁለተኛውና ብዙም ማህበረሰቡ ያልተረዳው ተልኮ ግን አደገኛ ነው። መላ ዓለምን በእጃቸው መዳፍ ማስገባት የሚፈልጉት ኢሉሚናቲዎች የገንዘብ ሲስተሙን መቆጣጠር ከተቻለ መላ የዓለምን ህዝብ መቆጣጠር ይቻላል ብለው ያምናሉ። ለዛም ሁነኛ መፍትሄው ዲጂታል ከረንሲ ነው ይላሉ። ሰዎች ሁሉ የወረቀት ገንዘብን ትተው በዲጂታል መገበያየት ከጀመሩ በቀላሉ ለሚፈለገው ህግ ማስገዛት ይቻላል ይላሉ። ለምሳሌ በአሁን ሰዓት የኮቪድ ክትባት ያልተከተበ ሰው የባንክ አካውንቱን ማንቀሳቀስ አይችልም የሚል ህግ ቢወጣ ሰዎች በጥሬ ያላቸውን ገንዘብ በመጠቀም ለህጉ አንገዛም ይሄን ህግ አንሱልን ማለታቸው አይቀርም። ነገር ግን ሁሉም ሰው የዲጂታል ገንዘብ ተጠቃሚ ሲሆን ጥሬ ብር የሚባል ነገር ስለማይኖር ለህጉ መገዛት ብቸኛ አማራጭ ይሆናል። ይህንን ጠንቅቀው የሚረዱት የሳጥናኤል አስፈፃሚዎቹ ኢሉሚናቲዎች መላ የዓለምን ህዝብ ዲጂታል ከረንሲ ተጠቃሚ በማረግ ለወደፊት ላሰቡት አንድ የአለም ስርዓት የማይክሮ ቺፕ ቀበራና ሰይጣናዊ ህግጋቶች መንገድ በመጥረግ ላይ ናቸው። በበርካታ ሀገራት ያሳኩትን ይህን የዲታል ከረንሲ ሲሰተምም በኢትዮጵያ ለማሳካት የተለያዩ ስልቶች ቢሞክሩም እስታሁን ሊሳካ አልቻለም። አሁን ደሞ ብዙሃን ኢትዮጵያዊያን በሚገለገሉበት ኢትዮ ቴሌኮም በኩል የሞት ሽረት ትግል ለማረግ ብቅ ብለዋል። ሰዎችም የነሱን አካውንት እንዲከፍቱ መደለያ 15 ብር ይዘውም ብቅ ብለዋል። 👉 ሁሉም አዲስ የቴክኖሎጂ ግኝቶች በመልካምነታቸው ከመቀበላችን በፊት ሁለቴ ማሰቡን ልምድ እናድርግ። ጊዜው የበግ ለምድ የለበሱ ተኩላዎች ነውና። #666_አብረን_እንቃወም ሼር ይደረግ!
Mostrar todo...
Do you like our channel
Mostrar todo...
👍 2
👎