es
Feedback
Buju Star

Buju Star

Ir al canal en Telegram

𝐀𝐟𝐫𝐨𝐛𝐞𝐚𝐭 𝐒𝐢𝐧𝐠𝐞𝐫, 𝐒𝐨𝐧𝐠𝐰𝐫𝐢𝐭𝐞𝐫 for any promotion DM @bujustar40

Mostrar más
2 697
Suscriptores
-424 horas
-207 días
-7430 días
Archivo de publicaciones
ሰላም ወንድም /እህቶቼ ❤️ ባቢን በአከባቢያች ምዕራብ አባያ ተወልዶ እንዳደገ ታቁታላቹ በማህበራው ሚድያ በምሰራቸው አጫጭርና አስተማር ስራዎች በቡዙ ይወደዳል አሁን በአንድ ትልቅ challenge ላ
+2
ሰላም ወንድም /እህቶቼ ❤️ ባቢን በአከባቢያች ምዕራብ አባያ ተወልዶ እንዳደገ ታቁታላቹ በማህበራው ሚድያ በምሰራቸው አጫጭርና አስተማር ስራዎች በቡዙ ይወደዳል አሁን በአንድ ትልቅ challenge ላይ final vote phase ደርሱዋል አሁን የቀረው የኛ support ብቻ ነው በ Dashin super app ላይ ገብታቹ dashin bank creative challenge ላይ Babina106 ን vote ማረግ ብቻ ወይም በቅርባቹ ባለ ዳሽን በአካል ተገኝታቹ vote ማረግ ትችላላቹ መልካም እድል የኛ ልጅ “ከኛ የወጣ ልጅ 3 million challenge ሊያሸንፍ ነው” Good luck 🍀

የኔ ብርቱ እናት እንኳን ለእናቶች ቀን አደረሰሽ። ለእናትነትሽ የሚበቃ ቃል አንቺነትሽንም የሚገልፅ ልሳን ከማንም አንደበት አይኖርም። እኔም አንቺን የምገልፅበት አቅም የለኝም። ብቻ ግን እንደ ሁሉም
የኔ ብርቱ እናት እንኳን ለእናቶች ቀን አደረሰሽ። ለእናትነትሽ የሚበቃ ቃል አንቺነትሽንም የሚገልፅ ልሳን ከማንም አንደበት አይኖርም። እኔም አንቺን የምገልፅበት አቅም የለኝም። ብቻ ግን እንደ ሁሉም የሐበሻ እናቶች ብዙ ሆነሽልናልና ፈጣሪ እድሜሽን ከጤናጋ ለኛ ሲል አብዝቶ ይስጥሽ። ...😘 dayeee እ...ወ...ድ...ሻ...ለ...ሁ! ወድሻለሁ!!አቦ ምችት ይበልሽ ዉዷ እናቴ። Happy Mothers day !!❤️❤️❤️ @BujuStar

በጣም አመሰግናለሁ ወንድሜ 🙏❤️ የእርስዎ ድጋፍ፣ አዎንታዊ ቃላት እና እውነተኛ ፍቅር ለእኔ ትልቅ ትርጉም አለው። ልደቴን ለማክበር ጊዜህን ስለወሰድክ ከልብ አመሰግናለሁ። እግዚአብሔር አብዝቶ ስኬ
+3
በጣም አመሰግናለሁ ወንድሜ 🙏❤️ የእርስዎ ድጋፍ፣ አዎንታዊ ቃላት እና እውነተኛ ፍቅር ለእኔ ትልቅ ትርጉም አለው። ልደቴን ለማክበር ጊዜህን ስለወሰድክ ከልብ አመሰግናለሁ። እግዚአብሔር አብዝቶ ስኬትን፣ ደስታን እና ረጅም እድሜን ይስጥህ። ብዙ ፍቅር እና አክብሮት ሁል ጊዜ 🤝🔥 🙏🙏🙏🙏🙏🙏

🎉 ግንቦት 1 – ቡጁ ስታር ተወለደ! 🎉 ከእናቴ ማህጸን ጀምሮ ሲጠብቀኝ የነበረው ልዑል እግዚአብሔር በፍቃዱ በዚህች እለት እንድወለደ አደረገ። ዛሬ የማከብረው ቀን ቀላል የልደት ቀን ብቻ አይደለ
+2
🎉 ግንቦት 1 – ቡጁ ስታር ተወለደ! 🎉 ከእናቴ ማህጸን ጀምሮ ሲጠብቀኝ የነበረው ልዑል እግዚአብሔር በፍቃዱ በዚህች እለት እንድወለደ አደረገ። ዛሬ የማከብረው ቀን ቀላል የልደት ቀን ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም ይህ ቀን ለኔ ወደዚህ ምድር ከፍ ላለ ዓላማ እንደመጣሁ የሚያሳስበኝ ቀን ነው። ዛሬ ነገሮችን ሁሉ እንደገና እንደ አዲስ ለመጀመር በአዲስ አመለካከት እመለከታለሁ። ከዛሬ ጀምሮ ሕይወቴን ለመቀየር፣ ህልሜን ለማሳካት፣ እና ለብዙ ሰዎች የሚተርፍ ዋጋ ያለው ሰው ለመሆን ዛሬ ለራሴ ቃል እገባለታለሁ። ✨ የፈጠረኝ ቅዱስ እግዚአብሔር አሁን ያለኝን ስብዕና ይዤ እንድፈጠር ፍቃዱ ስለሆነ ከሁሉ በፊት ለእርሱ ክብር እና ምስጋና አቀርባለሁ። 🙏 በመቀጠልም ለቤተሰቤ፡ እናንተ መሰረቴ ናችሁ፤ በጭንቀት ጊዜ ጉልበቴ፣ በደስታ ጊዜ ደስታዬ። ሁሌም በእኔ አጠገብ ስለቆያችሁ እጅግ አመሰግናለሁ። 🤝 ለጓደኞቼ እና ባልደረቦቼ፡ ህይወቴን ቀላል እና ውብ አድርጋችሁታል፤ ከእናንተ ጋር የምካፈለው ጉዞ የማይረሳ ነው። 🎂 ዛሬ ለራሴ ቃል እገባለሁ— ከትናንት ይልቅ ዛሬ የተሻለ ሰው እሆናለሁ፣ ከዛሬ ይልቅ ነገ ከፍታ ላይ እወጣለሁ፣ እና ህልሜን እስካሳካ ድረስ አልቆምም። 🚀 ዛሬ ከእኔ ጋር በተመሳሳይ ቀን ክደታችሁን የምታከብሩ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ! መልካም ልደት! 🎉 ልደቴን አስመልክቶ 8000 ሰዎችን ከብሎክ አሶጥቻለሁ። እንግዲህ… ወደ ኬክ ቆረሳዬ ልሂድ! 🥰🎂 👇👇👇 https://youtu.be/-RDRCgh29Mc?si=DEDXJ0TfTIxMgI5f ✨ ቡጁ ስታር | Buju Star ✨ #HappyBirthday #BujuStar #Blessed #NewBeginnings #DreamBig #StayFocused #GratefulHeart #FamilyLove #FansLove #KeepGoing 🚀🔥

የሀዋሳ ከተማን ውብ ገፅ ለዓለም የማስቃኘቱ ስራችን አሁንም ቀጥሏል፡፡ Visit Hawassa 📷 Ein Technologies
+3
የሀዋሳ ከተማን ውብ ገፅ ለዓለም የማስቃኘቱ ስራችን አሁንም ቀጥሏል፡፡ Visit Hawassa 📷 Ein Technologies

"አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" #Ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው ​የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ
+2
"አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" #Ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው ​የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል። ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል። በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም። ​በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦ 1000374461315 በረከት በቀለ ቴሌብር +251920659123 በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን። ​🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ​አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል (Axon Stroke and Spine Center) ​አባይ ቴሌቪዥን ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ ​መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር ​አዶናይ ማዳ ​ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ። ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።

መልካም ልደት ወንድሜ እኛ ጓደኛሞች ብቻ አይደለንም - እኛ በተለያዩ አካላት ውስጥ አንድ አይነት ነፍስ ነን። ተመሳሳይ ስሜት ፣ አንድ ዓይነት አስተሳሰብ ፣ ተመሳሳይ የጥበብ እሳት። ያለ ማብራሪያ
መልካም ልደት ወንድሜ እኛ ጓደኛሞች ብቻ አይደለንም - እኛ በተለያዩ አካላት ውስጥ አንድ አይነት ነፍስ ነን። ተመሳሳይ ስሜት ፣ አንድ ዓይነት አስተሳሰብ ፣ ተመሳሳይ የጥበብ እሳት። ያለ ማብራሪያ ጉዞህን የሚረዳ ሰው ማግኘት ብርቅ ነው፣ እና ያ ሰው አንተ ነህ እድለኛ ነኝ። መፍጠርዎን ይቀጥሉ፣ ድንበሮችን መግፋትዎን ይቀጥሉ እና የተሸከሙትን ልዩ እይታ በጭራሽ አያጡም። ብዙ ህይወት ፣ ብዙ ፈጠራ ፣ ብዙ ድሎች። ወንድሜ መልካም ልደት የኔ ሰው 🤝🎂 Buju Star

ደግ ሰዉ ለራሱ ክፉ ነዉ!
ደግ ሰዉ ለራሱ ክፉ ነዉ!

ከፍ ብሎ የነገሠ ትልቅ ጥበበኛ!!! ቴዲ አፍሮ የሚለው ስም ግዙፍ እና ጽኑ ስም ነው። በሀገራችን የኪነጥበብ ዘርፍ በርሱ ልክ የገዘፈ በርሱ ልክ የከበረ ጥበበኛ አልታየም። ሊታይም አይችልም። ቴዲ አ
ከፍ ብሎ የነገሠ ትልቅ ጥበበኛ!!! ቴዲ አፍሮ የሚለው ስም ግዙፍ እና ጽኑ ስም ነው። በሀገራችን የኪነጥበብ ዘርፍ በርሱ ልክ የገዘፈ በርሱ ልክ የከበረ ጥበበኛ አልታየም። ሊታይም አይችልም። ቴዲ አፍሮ የሚሰራቸው ስራዎች ሁሉ እርሱ ባይሰራቸው ሌሎች ሊሰሯቸው የሚደፍሯቸው ስራዎች አይደሉም። ቴዲ አፍሮን መተቸትም ሆነ መንቀፍ ይቻላል። ነገር ግን የምትቀንስበት ቅንጣት ክብር የለም። በርግጥ ላድንቀው ብለ ብትጋጋጥም ካላበት የክብር ጥግ ወዴትም ከፍ ልታደርገው አትችልም። ምክኒያቱም ዝቅ ላይል ከፍ ባለ የዝና ዙፋን ላይ ብቻውን ነግሷል። ቴዲ አፍሮን ለ25 አመታት በየአመቱ ለ2018 ጊዜ በየቀኑ ለ18 ሰአታት፣ በየ ሁለት ወሩ ለ8 ሳምንታት በየሳምንቱ ደግሞ ለ8 ጊዜያት ያለማቋረጥ እንወደዋለን!!! 8 የሆነው በጥበብ ነው። @bujustar

በአርባምንጭ ከታዋቂው youtuber ጋጥሩ ጊዜ አሳልፈናል @EfiVLOGS https://youtu.be/G8Ur_mmb-Zs

አርባምንጭ አንዱን እንቁ ልጇን አጣች! ከልብ አዝናለሁ… በጣም rip Brother really I’m sorry 😭😭😭😭😭😭🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️😭
+2
አርባምንጭ አንዱን እንቁ ልጇን አጣች! ከልብ አዝናለሁ… በጣም rip Brother really I’m sorry 😭😭😭😭😭😭🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️🙆‍♂️😭

ይህ አሳዛኝ ክስተት ልባችንን ሰብሮታል። ጸሎታችን እና ሀሳባችን ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች ሁሉ ይሁን። ይህንን ህመም ምንም አይነት ቃል ሊፈውሰው አይችልም ነገር ግን እንደ ማህበረሰብ አንድ
ይህ አሳዛኝ ክስተት ልባችንን ሰብሮታል። ጸሎታችን እና ሀሳባችን ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች ሁሉ ይሁን። ይህንን ህመም ምንም አይነት ቃል ሊፈውሰው አይችልም ነገር ግን እንደ ማህበረሰብ አንድ ላይ ሆነን በጥንካሬ እንቆማለን። የሟቾችን ነፍስ በሰላም ትረፍ፣ ለተጎዱት ሁሉ እግዚአብሔር መጽናናትን፣ ፈውስን እና ተስፋን ይስጣቸው።

በጋሞ ዞን በተከሰተ የመሬት ናዳ ሳቢያ የ95 ሰዎች ደብዛ ጠፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተ የመሬት ናዳ 48 ሰዎች ሲሞቱ፤ 95 ሰዎች ደብዛ መጥፋቱን የዞኑ አደጋ ስ
በጋሞ ዞን በተከሰተ የመሬት ናዳ ሳቢያ የ95 ሰዎች ደብዛ ጠፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተ የመሬት ናዳ 48 ሰዎች ሲሞቱ፤ 95 ሰዎች ደብዛ መጥፋቱን የዞኑ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በመሬት ናዳው ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከፍ ሊል እንደሚችልም ጽህፈት ቤቱ ስጋቱን ገልጿል። የመሬት ናዳው የተከሰተው፤ በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች ከትላንት ማክሰኞ መጋቢት 1፤ 2018 በጣለ “ከባድ ዝናብ” ምክንያት እንደሆነ የዞኑ አስተዳደር ትላንት ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቆ ነበር። የዞኑ አስተዳደር ዛሬ ባሰራጨው መረጃ፤ በጎርፍ እና በመሬት ናዳ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 48 መድረሱን አመልክቷል። በዞኑ ስር የሚገኘው የጋጮ ባባ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዛሬ ጠዋት በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ፤ ማዞ ዶይሳ እና ላካ በተባሉ ቀበሌዎች በደረሰ የመሬት ናዳ በአጠቃላይ የ95 ሰዎች ደብዛ መጥፋቱን ገልጿል። የመሬት ናዳው ሰለባ ከሆኑት መካከል “የሰላሳ ሶስቱ አስክሬን መገኘቱንም” የገለጸው ጽህፈት ቤቱ፤ የሟቾቹን አስከሬን የማፈላለግ ስራው መቀጠሉንም አስታውቋል። የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መስፍን ማኑቆ፤ በወረዳ በኩል የተገለጸውን የሟቾች ብዛት ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” አረጋግጠዋል። ከተለያዩ ወረዳዎች መረጃዎች ለጽህፈት ቤታቸው እየደረሱ መሆኑንም የተናገሩት ኃላፊው፤ በጋጮ ባባ ወረዳ በኩል የተገለጸው “የተጠቃለለ መረጃ” እንዳልሆነ አስረድተዋል።

ለምትወደው ሰው ስትል የማትወደውን ነገር መውደድ አለብህ @bujustar
+2
ለምትወደው ሰው ስትል የማትወደውን ነገር መውደድ አለብህ @bujustar

ከተገናኘንበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ እስካሁን ድረስ የረዥም አመታት እውነተኛ ጓደኝነት አጋርተናል - ትዝታ፣ ሳቅ፣ ፈተናዎች፣ እድገት እና ታማኝነት የተሞላ ጉዞ። እንዲህ ዓይነቱ ጓደኝነት ብርቅ እና
ከተገናኘንበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ እስካሁን ድረስ የረዥም አመታት እውነተኛ ጓደኝነት አጋርተናል - ትዝታ፣ ሳቅ፣ ፈተናዎች፣ እድገት እና ታማኝነት የተሞላ ጉዞ። እንዲህ ዓይነቱ ጓደኝነት ብርቅ እና በዋጋ ሊተመን የማይችል ነው። የቅርብ ጓደኛዬ ብቻ አይደሉም - ቤተሰብም ጭምር። በእነዚህ ረጅም ዓመታት ውስጥ የገነባነው ትስስር ቃላት ሊገልጹት ከሚችሉት በላይ ለእኔ ትርጉም አላቸው። በልዩ ቀንዎ፣ ይህ አዲስ ምዕራፍ ስኬትን፣ ሰላምን፣ ደስታን፣ እና ትልቅ ስኬቶችን እንዲያመጣልህ እጸልያለሁ። ያለህ ህልም ሁሉ ወደ እውነትነት ይለወጥ። ልብህ እውነት ነው ታማኝነትህም ወደር የለውምና ታላቅነት ይገባሃል። ምንም ያህል ተጨማሪ ዓመታት ቢያልፉ, ጓደኝነታችን ሁልጊዜ ጠንካራ ይሆናል. ካንተ ጋር ለዚህ ረጅም ጉዞ ለእያንዳንዱ አፍታ አመስጋኝ ነኝ። ደስ ይበልህ ወንድሜ Um Biff👑🔥 መልካም ልደት! 🎂🎊 Buju Star

የአርባምንጭ ልጅ ሆኖ ቸሬን የማያውቅ አለ ብዬ አላስብም። የዚህ ልጅ ጀብዱ እና ጀግንነት በየጊዜው ሲነሳ ማየቱ የተለመደ ሆኗል። ነገር ግን በእኔ እሳቤ ይህን ልጅ በደረቁ ከማመስገን አንድ ቁም ነገ
+2
የአርባምንጭ ልጅ ሆኖ ቸሬን የማያውቅ አለ ብዬ አላስብም። የዚህ ልጅ ጀብዱ እና ጀግንነት በየጊዜው ሲነሳ ማየቱ የተለመደ ሆኗል። ነገር ግን በእኔ እሳቤ ይህን ልጅ በደረቁ ከማመስገን አንድ ቁም ነገር ብንሰራ ብዬ አሰብኩ። ይህም ሁላችንም የአቅማችንን በማዋጣት ለዚህ ወጣት የሚጠቅመውን አንድ ነገር በማድረግ ወንድማዊ እና እህታዊ ፍቅራችንን ብንገልጽለት ጥሩ እንደሆነ ይሰማኛል። ስለዚህ በዚህ ሀሳብ የምትስማሙ ወንድሞች እና እህቶች በሙሉ ይህንን ሀሳብ በመደገፍ የበኩላችሁን እንድትወጡ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ። Buju Star