cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

AL IHSAN

ኢህሳን በሁሉም ቦታ

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
200
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

አፍሪካ : ለረጅም ጊዜ በስልጣን ላይ የሚገኙ/እያገለገሉ ያሉ መሪዎች ፦ [official data & AFP bureaux] - ቴዎዶሮ ኦቢአንግ ነጉኤማ (ኢኳቶሪያል ጊኒ) 41 ዓመታት በስልጣን - ፖውል ቢያ (ካሜሩን) 38 ዓመታት - ዴኒስ ሳሱ ንጉሶ (ኮንጎ) 37 ዓመታት - ዩዌሪ ሙሴቬኒ (ዩጋንዳ) 35 ዓመታት - ምዋስቲ III (ስዋቲኒ) 34 ዓመታት - ኢድሪስ ዴቢ (ቻድ) 30 ዓመታት - ሌቲስ III (ሌሴቶ) 29 ዓመታት - ኢሳያስ አፈወርቂ (ኤርትራ) 27 ዓመታት - ኢስማኤል ኡማር ጌሌ (ጅቡቲ) ከ21 ዓመታት በላይ - መሀመድ VI (ሞሮኮ) 21 ዓመታት - ፖል ካጋሜ (ሩዋንዳ) 21 ዓመታት - ፋውሬ ግናሲንግቤ (ቶጎ) 15 ዓመታት @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
Mostrar todo...
➲ ቢላል አል-ሐበሺይ ነቢዩ ሲሞቱ የነቢዩ ፍቅር መዲና አላስቀምጥ ብሎት አዛንና መዲናን ጥሎ መሄዱ ነው፤ ይህ ቻም ሳይሆን ነቢዩ በህልሙ መጥተውበት ምንድነው እንዲህ መጥፋት? ለምን አትዘይረንም? ሲሉት ገና ሌሊቱ እንደነጋ የነቢዩን ቀብር ዚያራ ለማድረግ መጓዙ ነው፤ ከዛም አዛን እንዲያደርግ ለምነውት ያን ጣፋጩን አዛን ሲያደርግ የመዲና ህዝብ በሙሉ በእንባ መራጨቱ ነው። ★✶* ★✶* ★✶* ¸ ➲ ነቢዩ ከሞቱ በኃላ እንጂ እንደዛ አይነት እልቅሻ አልታየም ተብሎ በታሪክ ኢስኪፃፍ ድረስ ሰሉ ዓላ ሐቢቡል ሙስጠፋ❤️ ▫️اللهم صَل وسلم على نبينا محمد ﷺ 🌹 ﷺ 🌹 ﷺ 🌹 ﷺ ጁምዐ ሙባረክ❤️ ↳ ⚘ ↳
Mostrar todo...
📢 በአዲሱ የቴሌግራም ፖሊሲ መሠረት ይህን ቻናል #MUTE🔕 የሚያደርጉ አባላት ‹ቻናሉ ላይ እንደሌሉ› ይቆጠራሉ ፡፡ ቻናሉን #MUTE🔕 ማድረግ የሚፖሰቱትን መረጃዎች #VIEW👁 ይቀንሰዋል። ✅ምንም እንኳን የምንፖስተውን እየተመለከቱ ቢሆንም ቻናሉን #MUTE🔕 ካደረጉት አይቆጠርም። ✅እስኪ ቻናሉን #UNMUTE🔔 ያድርጉት እና አንድ ላይ ትልቅ እንሁን💪 🔺እኛ ማንም “ቻናሉ ላይ እንደሌለ” እንዲታሰብ አንፈልግም ስለዚህ በደግነት ከቻናሉ ስር #UNMUTE የሚለውን ይጫኑ ። 🙏እናመሰግናለን🙏
Mostrar todo...
የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ ባለለስጣናት የስልክ ውይይት : [Deutsche Welle , Reuters, www.whitehouse.gov] የአሜሪካ ፕሬዝደንት ብሔራዊ የፀጥታ አማካሪ ጃክ ሰሊቫን የኢትዮጵያን የተለያዩ አካባቢዎች ፀጥታን ያናጋዉ ግጭት እና ጥቃት እንዳሳሰባቸዉ አስታውቀዋል። ዋይት ሐዉስ፥ የፀጥታ አማካሪዉ ከም/ጠቅላይ ሚንስትር እና የዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ጋር ትናንት በስልክ ባደረጉት ዉይይት በተለይ ትግራይ ክልል ዉስጥ የሚደረገዉ ግጭት እንዳሳሰባቸዉ አስታዉቀዋል። ሮይተርስ ዋይት ሐዉስን ዋቢ እንድርጎ እንደዘገበው፥ 2ቱ ባለስልጣናት ትግራይ ዉስጥ ለተቸገረዉ ሕዝብ ተጨማሪ ርዳታ ስለሚቀርብበት ፣ ግጭቱ ስለሚረግብበት ፣ የዉጪ ወታደሮች ስለሚወጡበትና የደረሰዉ የሰብአዊ መብት ጥሰትና በደል በገለልተኛ ወገን ስለሚጣራበት ሁኔታ ተነጋግረዋል። ከትግራይ ክልል በተጨማሪም በተለያዩ አካባቢዎች የሚደረጉት የጎሳ ግጭቶችና ጥቃቶች በዉይይቱ መነሳቱ ተጠቅሷል። በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ ኢትዮጵያ ከግብፅና ሱዳን ጋር የገጠመችዉን ዉዝግብ ለማስወገድ የሚደረገዉ አካባቢያዊ ዉይይት መቀጠል እንዳለበት መወያየታቸውን ኃይት ሐውስ አሳውቋል። አቶ ደመቀ መኮንን በይፋዊ የማህበራዊ ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ በትግራይ ያለው ሁኔታ እየተሻሻለ መሆኑንም በስልክ ውይይቱ ወቅት እንዳብራሩ ገልፀዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ታዛቢዎች በፍትሃዊነት እና በገለልተኝነት እንዲያገለግሉ በማሰብ በአፍሪካ ህብረት የሚመራው ድርድር ቁልፍ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ አያይዘውም ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንደሚፈታ እንዳረጋገጡላቸው አስፍረዋል። https://t.me/joinchat/ssWdX6qObDpiZDQ8
Mostrar todo...
#ምርጫ2013 "...ከአገሪቱ የመክፈል አቅም አኳያ ክፍያው አነስተኛ አይደለም" - ወ/ሪት ሶሊያና ሽመልስ ለስድስተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ 200 ሺ የምርጫ አስፈጻሚዎች ስልጠና ተከታትለው ወደ ሥራ ገብተዋል። ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ከተሰማሩ አስፈጻሚዎች መካከል የተወሰኑት ''ክፍያው ያንሰናል'' በሚል ምክንያት በሥራ ገበታቸው ላይ እንዳልተገኙ ምርጫ ቦርድ ገልጿል። በአዲስ አበባ ከተማ የምርጫ አስፈጻሚዎች ከክፍያ ጋር በተያያዘ ቅሬታ እንዳላቸው ተናግረዋል። የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሪት ሶልያና ሽመልስ ስልጠና ተሰጥቷቸው በአ/አ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች ከተሰማሩት አስፈጻሚዎች መካከል የተወሰኑት ሥራ ባለመጀመራቸው የተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎች አገልግሎት ሳይሰጡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል። ምርጫ ቦርድ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሌሎች የምርጫ አስፈጻሚዎችን በመመልመል አገልግሎቱ በፍጥነት እንዲጀመር ማድረጉን ገልጸዋል። ያልሰለጠኑ የምርጫ አስፈጻሚዎች ወደ ስለማይሰማሩ እንደ አዲስ ስልጠና በመስጠት የሰው ሃይል ማሰማራት ፈተና እንደሆነ ጠቅሰዋል። ይህም ቢሆን ግን የሰው ሃይል እጥረት ያለባቸው ቦታዎችን አዲስ የምርጫ አስፈጻሚዎችን በማሰልጠን የሰው ሃይሉ እንዲሟላ መደረጉን ተናግረዋል። ለምርጫ አስፈጻሚዎች የሚመደበው ክፍያ ለምርጫው ከተያዘው በጀት ከፍተኛ መጠን እንደሚይዝ ገልፀው፤ ከአገሪቱ የመክፈል አቅም አኳያ ክፍያው አነስተኛ አለመሆኑን አይደለም ብለዋል። "በመሆኑም የምርጫ አስፈጻሚዎች የተሰጣቸውን ተልዕኮ በአገራዊ የኃላፊነት መንፈስ ሊወጡ ይገባል" ብለዋል። አስፈጻሚዎቹ ኃላፊነታቸውን በትክክል በመወጣት ለኢትዮጵያ መጻኢ እድል ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል። https://t.me/joinchat/ssWdX6qObDpiZDQ8
Mostrar todo...
ሚንበር ቲቪ በኢትዮሳት በቅርብ ቀን! Frequency 11545 Symbol rate 30000 Polarization H
Mostrar todo...
VID_20210408_183046.mp43.02 MB
👉 አሰላሙ አለይኩም ውድ የ አል ኢህሳን ቤተሰባች የ ረመዳንንወር በማስመልከት በ አዲስ መልክ ጀምረናል አባካቹ ለ ወዳጅዎ ያጋሩ። 🙏 ( ኢህሳን በሁሉም ቦታ) https://t.me/joinchat/-11ombPiHEk5YWFk ለ አስተያየትዎ ረመዳን ከሪም ግሩፕ 👉@krulusosman1
Mostrar todo...
AL IHSAN

ኢህሳን በሁሉም ቦታ

Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.