holyspirit flow
ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ሃይልን ትቀበላላችሁ በኢየሩሳሌም በይሁዳ በሰማሪያም እስከ ምድር ዳር ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ ሐዋ 1:8
Mostrar más389
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-1330 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
“መልካም በማድረግ የአላዋቂዎችን ከንቱ ንግግር ዝም እንድታሰኙ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው።”
1ኛ ጴጥሮስ 2፥15 (አዲሱ መ.ት)
“እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ #የሚረዳንን #ጸጋ #እንድናገኝ #ወደ #ጸጋው #ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ።”
— ዕብራውያን 4፥16
ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል 🔥
"እናንተም ትጠሩኛላችሁ፤ ቀርባችሁ ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፤ እኔም እሰማችኋለሁ።"
(ኤር 29፥12 አ.መ.ት)
በታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ የሆኑ ክርስቲያን ሚስዮናውያን ነበሩ። እነዚህ ያለምንም ጥርጥር በክርስቶስ መንግስት ትልቅ ብድራት የሚጠብቃቸው ፤ ሁለንተናቸውን ለክርስቶስ ወንጌል የሰጡ ቅዱሳን ሰዎች ነበሩ። ብዙ ሚስዮናውያን በአለም ዙሪያ ታሪክ ያልተጻፈላቸው እንዳሉ እናውቃለን። በዘመናችንም አስደናቂውን የእግዚአብሔርን ምህረት ሰው በማይመርጠው ስፍራ የሚያገለግሉ ሚስዮናውያን አሉ።
…ከእነዚያም በኋላ እግዚአብሔርን ለእስራኤልም ያደረገውን ሥራ ያላወቀ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
መጽሐፈ መሣፍንት 2:10
አይዞአችሁ አንድ ቀን ዛሬ ያስጨነቀንን እናልፈዋለን እሱ ብቻ አይደለም እንዴት እንዳለፈ እያሰብን እግዚአብሄርን እናመሰግናለን።💪
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.