cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

holyspirit flow

ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ሃይልን ትቀበላላችሁ በኢየሩሳሌም በይሁዳ በሰማሪያም እስከ ምድር ዳር ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ ሐዋ 1:8

Mostrar más
Etiopía8 535Amárico7 064La categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
389
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-1330 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

“መልካም በማድረግ የአላዋቂዎችን ከንቱ ንግግር ዝም እንድታሰኙ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው።” 1ኛ ጴጥሮስ 2፥15 (አዲሱ መ.ት)
Mostrar todo...
“እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ #የሚረዳንን #ጸጋ #እንድናገኝ #ወደ #ጸጋው #ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ።” — ዕብራውያን 4፥16
Mostrar todo...
ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል🔥 ወንጌል ወንጌል ወንጌል ወንጌል 🔥
Mostrar todo...
"እናንተም ትጠሩኛላችሁ፤ ቀርባችሁ ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፤ እኔም እሰማችኋለሁ።" (ኤር 29፥12 አ.መ.ት)
Mostrar todo...
“በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።” — ማቴዎስ 13፥58
Mostrar todo...
በታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ የሆኑ ክርስቲያን ሚስዮናውያን ነበሩ። እነዚህ ያለምንም ጥርጥር በክርስቶስ መንግስት ትልቅ ብድራት የሚጠብቃቸው ፤ ሁለንተናቸውን ለክርስቶስ ወንጌል የሰጡ ቅዱሳን ሰዎች ነበሩ። ብዙ ሚስዮናውያን በአለም ዙሪያ ታሪክ ያልተጻፈላቸው እንዳሉ እናውቃለን። በዘመናችንም አስደናቂውን የእግዚአብሔርን ምህረት ሰው በማይመርጠው ስፍራ የሚያገለግሉ ሚስዮናውያን አሉ።
Mostrar todo...
"እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።" (መዝ 102፥17 አመት)
Mostrar todo...
የዕለቱ ቃል "እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።" (መዝ 102፥17 አመት)
Mostrar todo...
…ከእነዚያም በኋላ እግዚአብሔርን ለእስራኤልም ያደረገውን ሥራ ያላወቀ ሌላ ትውልድ ተነሣ። መጽሐፈ መሣፍንት 2:10
Mostrar todo...
አይዞአችሁ አንድ ቀን ዛሬ ያስጨነቀንን እናልፈዋለን እሱ ብቻ አይደለም እንዴት እንዳለፈ እያሰብን እግዚአብሄርን እናመሰግናለን።💪
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.