AAU Info Home
This channel is dedicated to provide info properly for all AAU. "Home of Info" is the perfect channel for you. USE IT👇👇 FOR AAU PROMOTION AND OTHERS For more info @Pitersimon
Mostrar más1 745
Suscriptores
+124 horas
+77 días
+11430 días
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 Lost ID
Id eske Dashen Bank ATM gar teftobignal
Yagegnachu contact argugn
0978878250 or @viva_0627 | 233 | 2 | Loading... |
02 URGENT!!
Accounting Regular and Extension
ዛሬ የፎቶ እድል ያመለጣቹ ነገ ጡዋት እንድት መጡ በክብሮት እናሳስባለን።
FBE, GC COMMITTE | 316 | 4 | Loading... |
03 🎉 Join us for the Grand Opening of Liyu Coffee House on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕🥳 | 339 | 5 | Loading... |
04 🎉 Join us for the Grand Opening of Liyu Coffee House on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕🥳 | 1 | 0 | Loading... |
05 🎉 Join us for the Grand Opening of liyu coffee house on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕️🥳 | 309 | 1 | Loading... |
06 We AAU, FBE management department 4th year students are going to show our collage community sample of business plan project in practically by tomorrow from 3;00LT up to 6;00LT, so we invites all the collage community to visit our our practical worship and to support us. place; AAU, CoBE THANK YOU!!! | 424 | 5 | Loading... |
07 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ12 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ፡፡
**
ምሁራኑ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው በማስተማር ውጤተማነት፤ ባሰተሟቸው ጥናታዊ ጹሁፎች፤ ላማህበረሰብ ለበረከቱት አካዳሚያዊ አገልግሎትና በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው የ ተቋም አስተዳደር ድምር ውጤት ነው። በዚሁ መሰረት፡-
ፕሮፌሰር ይምጡበዝናሽ ወ/አማኑኤል በ ሜዲካል ማይክሮ ባዮሎጂ
ፕሮፌሰር አንተነህ በለጠ በፍርማሴዩቲክስ
ፕሮፌሰር ካሳሁን ተስፋዬ በፕላንት ጄኔቲክስ
ፕሮፌሰር አህመደ ሁሴን በ አናሊቲካል ኬሚስትሪ
ፕሮፌሰር ታደሰ እጓለ በማይክሮባዮሎጂ
ፕሮፌሰር ተክለሀይማኖት ኃ/ሥላሴ በፕላንት ባዮቴክኖሎጂ
ፕሮፌሰር ተሸመ ሰንበታ በኮንደንስድ ማተር ፊዝክስ
ፕሮፌሰር እንጉዳይ አደመ በካሪኩለም ጥናት
ፕሮፈፌሰር ሀብቴ ተኪኤ በሜዲካል ኢንቶሞሎጂ
ፕሮፌሰር ቃላብ ባዬ በ ሂዩማን ኒውትሪሽን
ፕሮፌሰር ሰለሞን ሙሉጌታ በአርባን ፕላኒንግ
ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ፍሰሀ በፖሊዮኢንቨሮመንታል ጥናት ናቸው።
ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ካደጉት መካከል ሁለት ሴት ምሁራን የሚገኙበት ሲሆን ይህም በአንድ ግዜ ሁለት ሴት ፕሮፌሰሮች ማዕረጉን ያገኙበት ልዩ ያደርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ ለመደንገግ በወጣ'' አዋጅ ቁጥር 1294/2015 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ነው በዩኒቨርሲቲው ሴኔት የቀረቡለትን የማዕረግ እድገት ያጸደቀው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ! | 328 | 2 | Loading... |
08 CAMPUS FAST FOOD
Calling all university students and staffs! The best felafil is now available on campus.
Our felafil is made with fresh, high-quality ingredients and cooked to perfection. It's the perfect sandwich for a quick and easy meal between classes.
Come and try our felafil Thursdaymorning! You won't be disappointed. | 356 | 1 | Loading... |
09 Share list of summer volteers | 393 | 5 | Loading... |
10 ‼️ update‼️
# FBE
እስካሁን ለተፈጠረው መጉላላትና ውዝግብ ይቅርታ እየጠየቅን ተማሪው የባይንደር ዋጋ በዛብን ብሎ ባቀረበው ቅሬታ መሠረት ከብዙ ውጣ ውረድ በሗላ ከሌላ ድርጅት ከበፊቱ መለስተኛ በሆነ ጥራት 250 ብር ብቻ ያገኘን መሆኑን እያሳወቅን የመፅሄትና ባይንደር ዋጋ ግን በድምሩ 1,050 ብር መሆኑን እንገልፃለን።
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 250 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉 ከዚህ ውጭ ተማሪዎችን ህገ ወጥ በሆኑ መልኩ በወረደ ዋጋ ባይንደር እናሰራላችሗለን እያላችሁ የምትንቀሳቀሱ ልጆች እንዳላችሁ ደርሰንባችሗል ስለሆነም ከዚህ ድርጊታችሁ እንድቆጠቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርጦ በተማሪዎች ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም አይነት መጭበርበር ሃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
👉 ተማሪዎችም ከተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ ውጭ ህጋዊ እውቅና እና ዋስትና ከሌላቸው አጭበርባሪዎች ራሳችሁን እንድጠብቁ እናሳስባለን።
✅FBE GC Committee | 496 | 5 | Loading... |
11 STARTED at AAU, FBE REGISTER OFFICE | 496 | 0 | Loading... |
12 hy selam library ye pc charger agnche newber fbe 3floor ke airpod ga yetefabet kale postew ena yngrugn
@bekiam13 | 511 | 1 | Loading... |
13 Media files | 634 | 3 | Loading... |
14 Introducing Sheger Soft Drinks and Fries - your one-stop shop for refreshing soft drinks and delicious fries in the Addis Ababa CBE community!
Quench your thirst with our wide selection of high-quality, chilled soft drink options. From classic Colas to tropical fruit flavors, we've got something to satisfy every taste bud.
And what goes better with a cold drink than a hearty helping of crispy, golden fries? Our fries are made fresh to order using only the finest potatoes, fried to perfection.
But the best part? We offer these tasty treats at unbeatable prices that won't break the bank. Whether you're grabbing a quick bite on your lunch break or enjoying a refreshing drink with friends, Sheger Soft Drinks and Fries has you covered.
Located right in the heart of the Addis Ababa College of business and economics, we're your convenient, affordable go-to for all your soft drink and fry cravings.
Stop by today and experience the difference quality and value can make! | 1 | 0 | Loading... |
15 Media files | 562 | 8 | Loading... |
16 Thank you! | 443 | 0 | Loading... |
17 Attention ‼️
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students. | 691 | 15 | Loading... |
18 CoBE Students Career Development Center (SCDC) @ AAU:
Dear CoBE students who took Rejoice Africa training please fill the evaluation form by following the link below.
👇
https://forms.gle/BD9cu7RQspopPr6k8 | 523 | 4 | Loading... |
19 የ DELL pc charger ትናንት ማታ FBE Library 2nd floor በተለምደው 3rd ተበሎ በምጠራዉ ጥዬ ነበረ ያገኘ ካሌ Please! contact me through
0904104774
Please! | 518 | 3 | Loading... |
20 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ የሰየመውን ሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል የኢትዮጵያን ትናንት እንዲሁም ዛሬን ወደ ነገ በሚያሻግር መልኩ ያደራጀ ሲሆን ይህን መሰል ድልድይነትና ቀጣይነት በሁሉም ተቋሞቻችን አሰራር መድገም አስፈላጊ ነው። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከሉ ምርቃት ከተናገሩት | 576 | 0 | Loading... |
21 🙋♂ ሰላም ዉድ ተመራቂያን 🤞
የፎቶ ሹት ፕሮግራሞቻችን
👉 ረቡዕ ጥዋት Accounting regular
ረቡዕ ከሰዓት Accounting Extension
👉 ሀሙስ ጥዋት padm Regular
ሀሙስ ከሰዓት padm extension
👉አርብ ጥዋት Economics regular
አርብ ከሰዓት Economics extension
👉ቅዳሜ ጥዋት Management regular
ቅዳሜ ከሰዓት Management extension
👉 እሁድ ጥዋት IS ተማሪዎች
እሁድ ከሰዓት Masters ተማሪዎች መሆኑን እንገልፃለን።
ቦታ👉 እሸቱ ጮሌ(Fbe)
👉ዋና ግቢ
ክፍያ ሞባይል ባንኪንግ አይቻልም።
192319781( Abatihun Dese, Firaol Zewdu &Belay...) አቢሲኒያ ባንክ አስገብታችሁ ደረሰኙን ለፎቶ ሹት ስትመጡ ይዛችሁ ተገኙ። | 1 030 | 6 | Loading... |
22 🙋♂️ ሰላም ዉድ ተመራቂያን 🤞
የፎቶ ሹት ፕሮግራሞቻችን
👉 ረቡዕ ጥዋት Accounting regular
ረቡዕ ከሰዓት Accounting Extension
👉 ሀሙስ ጥዋት Management Regular
ሀሙስ ከሰዓት management extension
👉አርብ ጥዋት Padm regular
አርብ ከሰዓት padm extension
👉ቅዳሜ ጥዋት Economics regular
ቅዳሜ ከሰዓት Economics extension
👉 እሁድ ጥዋት IS ተማሪዎች
እሁድ ከሰዓት Masters ተማሪዎች መሆኑን እንገልፃለን።
ቦታ👉 እሸቱ ጮሌ(Fbe)
👉ዋና ግቢ
ክፍያ ሞባይል ባንኪንግ አይቻልም።
192319781( Abatihun Dese, Firaol Zewdu &Belay...) አቢሲኒያ ባንክ አስገብታችሁ ደረሰኙን ለፎቶ ሹት ስትመጡ ይዛችሁ ተገኙ። | 1 | 0 | Loading... |
23 የ HP pc charger ትናንት ማታ FBE Library 2nd floor በተለምደው 3rd ተበሎ በምጠራዉ ጥዬ ነበረ ያገኘ ካሌ Please! contact me.
0900629439
Thank you!! | 205 | 1 | Loading... |
24 #slightly #used smart phone
የምሸጥ ካለ በውስጥ መስመር ያውራኝ !
ገጂ ነኝ !
https://t.me/hp_dell_lenevo_all
+251930972752
#Slightly_used_smart_phone | 193 | 0 | Loading... |
25 የ HP pc charger ትናንት ማታ FBE Library 2nd floor በተለምደው 3rd ተበሎ በምጠራዉ ጥዬ ነበረ ያገኘ ካሌ Please! contact me.
0900629439
Thank you!! | 594 | 2 | Loading... |
26 አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ ስም የሰየመዉን በአይነቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል በደማቅ ስነ -ስርዓት አስመረቀ።
@AAU_Info_Home | 669 | 0 | Loading... |
27 Notice
Ministry of peace in collaboration with ministry of education going to complete preparation to recruit summer national volunteers to provide voluntary community services. This has positive advantages for university students to contribute in nation building, national reconciliation, building sustainable peace and strengthening social interaction.
Criterias for recruitment
1,Be Ethiopian
2,Regular student of Addis Ababa university
3,Committed and motivated to voluntary service
4, Who has a willing to attend strictly inauguration training in universities.
5,Willing to provide voluntary service for one month at every site he/she assigned.
6,Has no any health problems that is constraint to provide voluntary service.
7, Disciplined and free from any addiction.
8, Ready to obey rules and regulations of the training center
9, Ready to stay with other fellow sisters and brothers during service.
10, Ready to accept and implement instructions in the area he/she assigned.
If you are ready here is the link to register
2nd and 3rd year students are highly encouraged.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfxOurw7PUaLfAjPn47_WDlQs2pR_8PGPDtSxZPU22RQclOaQ/viewform | 592 | 9 | Loading... |
28 Addis Ababa University Business School; Working on a project with a university in Germany to increase the contribution of women in the field of logistics.
Apart from the financial sector, the business school is also working in cooperation with the Ethiopian Maritime Transport and Logistics Organization to address the lack of manpower in the sector.
The educational institution is supporting the financial sector of the country by creating industry linkages with various government and private institutions.
Dr. Solomon Markos, the head of the Addis Ababa University Business School, said that in cooperation with the Ethiopian Maritime Transport and Logistics Organization, he has implemented a project that takes into account the needs of the institution's human resources.
Dr. Solomon said that the Department of Logistics and Supply Chain has launched a project in cooperation with the Technical University of Berlin to increase the contribution of women in the sector and to increase the research capacity of the sector.
Addis Ababa University Business School is training more than 6,400 students in different fields by formulating new programs based on the needs of employers in order to be able to manage the country's business operations with knowledge.
AAU | 540 | 2 | Loading... |
29 Media files | 555 | 1 | Loading... |
30 ‼️ መፅሄት እና ባይንደር‼️
የተከበራችሁ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማታ(extension)፤ መደበኛ(regular) እንዲሁም የማስተርስ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምረቃ መርሃ ግብራችን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከዚህ በፊት ይሰራ እንደነበረው ዘንድሮም መመረቂያ ባይንደር እና መፅሄት ባማረ መልኩ የሚሰራ መሆኑን እንገልፃለን።
ስለሆነም ማሰራት የምትፈልጉ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለመፅሄትና ባይንደር ማሰሪያ የሚውል 1050(አንድ ሺ ህ ሃምሳ) ብር ብቻ በኮሚቴው አካውንት ቁጥር
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ ስንል እናሳስባለን።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 400 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉ከ ሰኔ 04 በሗላ ብር የማንቀበል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጥያቄ ካላችሁ @abuu19 ማቅረብ ትችላላችሁ።
✅FBE GC Committee
@AAU_Info_Home | 417 | 3 | Loading... |
31 🔉Internship Opportunity | DEREJA.com
Position: Data Validation and Communication Intern needed!
Requirements:
- Bachelor's degree in any field.
- Excellent analytical and problem-solving skills.
- Strong attention to detail and accuracy.
- Effective communication and interpersonal skills.
- Ability to work independently and as part of a team.
- Proficiency in Microsoft Office
👉 Working time - Monday - Friday,
Internship Duration - 1 month.
✅Benefits
- Transportation allowance - 2600
- Mobile airtime
Deadline: June 10th 2024
Click here to apply: https://forms.gle/WoRQEHRgYbS5VYf99
👉N.B - A personal computer (PC) and a new SIM CARD is required to apply for this position
@AAUMEREJA | 531 | 5 | Loading... |
32 የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል እሁድ ሰኔ 9 ይከበራል።
በዛሬው ዕለት ጨረቃ #በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ነገ አንድ ብሎ ይጀምራል።
የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል እሁድ ሰኔ 9 ይከበራል።
#Haramain
@AAU_Media
@AAU_Media | 513 | 0 | Loading... |
33 FBE library G+1 ,ማክሰኞ ቀን 7:00 ሰዓት አካባቢ ማራዘሚያ የሰጠውሽ ልጅ or ሌላም ሰው አግኝቶት ከሆነ contat me 0910556047 or @neguisru | 530 | 0 | Loading... |
34 ለ 2016 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች:
የወጭ መጋራት(cost sharing) ፎርም እስከ ነገ ማለትም ግንቦት 30 እንድትሞሉ። | 627 | 4 | Loading... |
35 አዲሱን የያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት ገጽታ በስመጥሩ ፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ "ባለዋሽንቱ እረኛ" የሙዚቃ ቅንብር ይጎብኙ። | 586 | 0 | Loading... |
36 #Update
በሰኔ 2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ ያመለከታችሁ በምዝገባ ወቅት የተላከላችሁን የቴሌ ብር የክፍያ ማረጋገጫ (Tele Birr Payment Transaction Code) በመጠቀም የመፈተኛ የይለፍ ቃል (Password) https://exam.ethernet.edu.et በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ ዕጩ ተመራቂዎች የይለፍ ቃል (Password) የምታገኙት ከምትማሩበት ተቋም ብቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡
Note:
ማንኛውም የድጋሚ (Re-exam) ተፈታኝ በምዝገባ ወቅት ያልተሟሉ መረጃዎችን በሲስተሙ በኩል ማሟላት ይጠበቅበታል። ሁሉም ተፈታኞች ወደፊት በሚገለፀው ፕሮግራም መሰረት የሞዴል ፈተናን መውሰድ ይኖርባቸዋል ተብሏል። | 634 | 4 | Loading... |
37 I found this Id at the Eshetu Chole Building .... anyone to whom this ID belongs can call 0966752075 and take it | 571 | 0 | Loading... |
38 ለጥንቃቄ‼️ | 639 | 4 | Loading... |
Photo unavailableShow in Telegram
Lost ID
Id eske Dashen Bank ATM gar teftobignal
Yagegnachu contact argugn
0978878250 or @viva_0627
URGENT!!
Accounting Regular and Extension
ዛሬ የፎቶ እድል ያመለጣቹ ነገ ጡዋት እንድት መጡ በክብሮት እናሳስባለን።
FBE, GC COMMITTE
Photo unavailableShow in Telegram
🎉 Join us for the Grand Opening of Liyu Coffee House on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕🥳
🥰 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉 Join us for the Grand Opening of Liyu Coffee House on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕🥳
Photo unavailableShow in Telegram
🎉 Join us for the Grand Opening of liyu coffee house on June 13 at 9:00 am at our cozy location on FBE compass. Sip on our meticulously crafted coffee blends, enjoy your best Flavor See you there! ☕️🥳
❤ 1🔥 1🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
We AAU, FBE management department 4th year students are going to show our collage community sample of business plan project in practically by tomorrow from 3;00LT up to 6;00LT, so we invites all the collage community to visit our our practical worship and to support us. place; AAU, CoBE THANK YOU!!!
🔥 2❤ 1🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ12 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ፡፡
**
ምሁራኑ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው በማስተማር ውጤተማነት፤ ባሰተሟቸው ጥናታዊ ጹሁፎች፤ ላማህበረሰብ ለበረከቱት አካዳሚያዊ አገልግሎትና በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው የ ተቋም አስተዳደር ድምር ውጤት ነው። በዚሁ መሰረት፡-
ፕሮፌሰር ይምጡበዝናሽ ወ/አማኑኤል በ ሜዲካል ማይክሮ ባዮሎጂ
ፕሮፌሰር አንተነህ በለጠ በፍርማሴዩቲክስ
ፕሮፌሰር ካሳሁን ተስፋዬ በፕላንት ጄኔቲክስ
ፕሮፌሰር አህመደ ሁሴን በ አናሊቲካል ኬሚስትሪ
ፕሮፌሰር ታደሰ እጓለ በማይክሮባዮሎጂ
ፕሮፌሰር ተክለሀይማኖት ኃ/ሥላሴ በፕላንት ባዮቴክኖሎጂ
ፕሮፌሰር ተሸመ ሰንበታ በኮንደንስድ ማተር ፊዝክስ
ፕሮፌሰር እንጉዳይ አደመ በካሪኩለም ጥናት
ፕሮፈፌሰር ሀብቴ ተኪኤ በሜዲካል ኢንቶሞሎጂ
ፕሮፌሰር ቃላብ ባዬ በ ሂዩማን ኒውትሪሽን
ፕሮፌሰር ሰለሞን ሙሉጌታ በአርባን ፕላኒንግ
ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ፍሰሀ በፖሊዮኢንቨሮመንታል ጥናት ናቸው።
ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ካደጉት መካከል ሁለት ሴት ምሁራን የሚገኙበት ሲሆን ይህም በአንድ ግዜ ሁለት ሴት ፕሮፌሰሮች ማዕረጉን ያገኙበት ልዩ ያደርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ ለመደንገግ በወጣ'' አዋጅ ቁጥር 1294/2015 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ነው በዩኒቨርሲቲው ሴኔት የቀረቡለትን የማዕረግ እድገት ያጸደቀው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
👍 3❤ 3🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
CAMPUS FAST FOOD
Calling all university students and staffs! The best felafil is now available on campus.
Our felafil is made with fresh, high-quality ingredients and cooked to perfection. It's the perfect sandwich for a quick and easy meal between classes.
Come and try our felafil Thursdaymorning! You won't be disappointed.
Share list of summer volteers
WPS Office-2024-06-12 10.20.zip14.18 MB
‼️ update‼️
# FBE
እስካሁን ለተፈጠረው መጉላላትና ውዝግብ ይቅርታ እየጠየቅን ተማሪው የባይንደር ዋጋ በዛብን ብሎ ባቀረበው ቅሬታ መሠረት ከብዙ ውጣ ውረድ በሗላ ከሌላ ድርጅት ከበፊቱ መለስተኛ በሆነ ጥራት 250 ብር ብቻ ያገኘን መሆኑን እያሳወቅን የመፅሄትና ባይንደር ዋጋ ግን በድምሩ 1,050 ብር መሆኑን እንገልፃለን።
👉ባይንደር ብቻ የምትፈልጉ 250 ብር
👉ፎቶ ሹቱ ከሰኔ 05-10 ይካሄዳል።
👉ወንዶች ሱፍ ሴቶችም ለፎቶ የሚሆን ልብስ እንድታዘጋጁ።
👉 19 23 19 781 አቢሲኒያ ባንክ በደረሰኝ እንድታስገቡ እያልን ለፎቶ ሹት ፕሮግራም ስትመጡ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና Last Word ይዛችሁ እንድትመጡ
እናሳስባለን
።
❗️ማሳሰቢያ፦
👉 ከዚህ ውጭ ተማሪዎችን ህገ ወጥ በሆኑ መልኩ በወረደ ዋጋ ባይንደር እናሰራላችሗለን እያላችሁ የምትንቀሳቀሱ ልጆች እንዳላችሁ ደርሰንባችሗል ስለሆነም ከዚህ ድርጊታችሁ እንድቆጠቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርጦ በተማሪዎች ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም አይነት መጭበርበር ሃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
👉 ተማሪዎችም ከተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ ውጭ ህጋዊ እውቅና እና ዋስትና ከሌላቸው አጭበርባሪዎች ራሳችሁን እንድጠብቁ እናሳስባለን።
✅FBE GC Committee