cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Arat kilo media አራት ኪሎ ሚዲያ

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
2 955
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ጥቅምት 11/2015 ልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት አንደኛ ፀረ ሽብርና የህገ መንግስት ጉዳዮች በዋለው ችሎት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሚከተለውን ብይን ሠጥቷል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተከሠሰበት 1ኛ እና 2ተኛ ክስን ፍርድ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ነፀ ያለው ሲሆን በ3ተኛውን ክስን በተመለከተ በአዎጅ ቁጥር 11/2012 አንቀፅ መሠረት ክሱ ተቀይሮ በጥላቻ ንግግረና ሀሠተኛ መረጃ ስርጨትን ለመከለከልና ለመቆጣጣር በወጣ አዎጅ መሰረት እንዲከለከል ብይን ተሠጥቷ:: የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን መከላከያ ለመሠማት ችሎቱ ለህዳር ሁለትና አምስት 2015 ቀጠሮ ሠጥቷል።
Mostrar todo...
00:29
Video unavailableShow in Telegram
"በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ነገር ይቋጫል… ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች" - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
Mostrar todo...
8.84 MB
03:07
Video unavailableShow in Telegram
የህወሃት ታጣቂዎች የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ሲያሰቃዩ የሚያሳይ ምስል ከወጣ በኋላ ከፍተኛ ቁጣ ቀስቅሷል።
Mostrar todo...
26.86 MB
00:25
Video unavailableShow in Telegram
ከተሾሙ አጭር ጊዜ የሆናቸው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ።
Mostrar todo...
7.31 MB
Photo unavailableShow in Telegram
የአፍሪካ ህብረት የድርድር ቡድን የኢትዮጵያን መንግስት እና ህወሃትን ለሰኞ ጠርቷል።
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
የክብር ዶክተር ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተበረከተላቸውን የክብር ዶክትሬት ለመቀበል ባሕርዳር ከተማ ገብተዋል። ዛሬ ረፋዱን ወደ ባሕርዳር ሲገቡ ብፁዓን አባቶች፣ ሊቃውንት፣ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮችና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ከደቂቃዎች በኋላ በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው በደማቅ ሥነ-ሥርዓት የክብር ዶክትሬታቸውን ይቀበላሉ።
Mostrar todo...
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለዛሬ እሁድ ነሐሴ 29/2014 ዓ/ም የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ሳይካሔድ ቀረ። ፓርቲው የጠራው ስብሰባ ያልተካሔደው ከ45ቱ ቋሚ እና 5 ተለዋጭ አባላቱ መካከል 15 ያሕል ብቻ በመገኘታቸው እና የስብሰባ ኮረም ባለመሟላቱ መሆኑ ታውቋል። ይህም የሆነው በፓርቲው የጠቅላላ ጉባኤ እና ሪፎርም አጀንዳ ምክንያት በከፍተኛ አመራሮቹ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት እንደሆነ አንዳንድ አባላት ገልፀዋል ። Blue24
Mostrar todo...
00:31
Video unavailableShow in Telegram
የሱዳን ካርቱም አየር ማረፊያ በጎርፍ መጥለቅለቁ ታውቋል።ሱዳን ከግብፅ ጋር ሆና አባይ አይገደብ በማለት እስክስታ የምትመታው ይህንን ሁሉ ተሸክማ ነው።ለማንኛውም ይህ የዛሬ ምስል ነው።
Mostrar todo...
4.32 MB
ውሳኔ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ በቀረበ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ በሥራ ላይ እንዲውል ወሰነ።
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.