ዳሩል ሙእሚናት ( የሰለፊያ ሴቶች መድረክ)
በዚህ ዘመን ሙስሊም እህቶቻችን አላህ ያዘነላቸው ሲቀር መሰልጠንን እና መሰይጠንን መለየት አቅቷቸው የአላህን ድንበር ይተላለፍሉ ዲናቸውን ኅላ ቀር አርገው ያስባሉ ። አላህ ይጠብቀን !!
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
203
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+430 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
በምድር ላይ ህይወትን ለማሳካት ስትንቀሳቀስ መውደቅ ና መነሳት ያለ ቢሆንም ከወደቁ ቡኋላ መነሳት ግን የስኬታማ ሰወች መገለጫ ነው።
━━━━⊱✿⊰━━━
=
በዱንያ ላይ ከአላህ ውጪ ያለ ነገር ከተገዛህ በአኼራ ላይ ደግሞ ጀሀነም እየተገዛህ ትኖራለህ።
አሏህ ይጠብቀን ።
00:28
Video unavailableShow in Telegram
الشيخ أحمد محمد طاهر
(يا أيها الذين آمنوا استجيبوا لله وللرسول)
.
.
@darulmueminat
3.00 MB
01:27
Video unavailableShow in Telegram
ማረኝ ጌታዬ ሆይ
የአምና ከች አምና ክምሩ ወጅሌ.........
በኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ
https://t.me/Altewhid1
9.40 MB
"ሁለት ነገሮችን በጭራሽ
አታስታውሳቸው እነሱም ለሰዎች
የሰራከው መልካም ነገር እና
ሰዎች ያጠፉብህን ጥፋት፡፡"
"ሁለት ነገሮች በጭራሽ
አትርሳቸው እነሱም አላህ እና
የመጨረሻዋ ሀገር /አኺራ"
ንጋት ማለት ነጭ ወረቀት ነው
እናማ ትናንት ያለፈን መጥፎ ትውስታ እያሰብክ ዛሬ በተሰጠህ አዲስ ቀን ላይ ጥቁር ነጥብ ጥለህ ቀንህን አትጀምር
አዎን አንተ ተመኝተከው ያልተሳካልክ ነገር አላህ እንደማይጠቅምህ ስለሚያውቅ ነውና ይልቁንም የተሻለ የምርጫ ጊዜ ስለተሰጠህ አላህን ከማመስገን ጋር አጥራው
እናም እልሀለው የዛሬ ነጭ ወረቀትህ ላይ ትላንት በገነፈለ እስክሪብቶ አታጥቁረው
#ድንቅ_አባባል💗
☞ ዑስማን ኢብን ዐፋን (ረዲየሏሁ ዐንሁ)፦ «የዒባዳን ጥፍጥና በአራት ነገሮች አግኘው» አሉ።
★ አላህ ያዘዘውን ግዴታ በመፈጸም፣
★ አላህ ከከለከለውና ሀራም ካደረጋቸው ነገሮች በመራቅ፣
★ አላህ በመልካም ያዘዘውን በመፈጸም፣
★ አላህ የሚጠላውን ነገር መሥራት የአላህን ቁጣ ስለሚያመጣ ፈርቶ በመተው ናቸው፡፡
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.