es
Feedback
ስለ እኔ

ስለ እኔ

Ir al canal en Telegram

Fully dedicated To your feelings! ' Turn Yourself On ' @yohannn

Mostrar más
6 719
Suscriptores
-524 horas
-507 días
-10630 días
Archivo de publicaciones

heyy ስለ እኔ

AnimatedSticker.tgs0.17 KB

Dear me !

አርብ 🩸

ሰኞ 🩸

ድንቀ ነው

እንኳን አደረሳችሁ ❤️✨

ወደ መድሃኒት መሄድ ለምን ያስፈራል

እንኳን ለአስተርዕዮ ማርያም አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏 እጅግ አብዝቶ የሚገርመው ሞት ለአዳም የተነገረው መሬት ነህ ወደ መሬት ትመለሳለህ የሚለው ቃል የማይፈጸምበት ሰብአዊ ፍጡር የለም፡፡ ሌላው ቀርቶ
እንኳን ለአስተርዕዮ ማርያም አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏 እጅግ አብዝቶ የሚገርመው ሞት ለአዳም የተነገረው መሬት ነህ ወደ መሬት ትመለሳለህ የሚለው ቃል የማይፈጸምበት ሰብአዊ ፍጡር የለም፡፡ ሌላው ቀርቶ አምላካችን እግዚአብሔር በቅድስናቸው ከፍ ያደረጋቸው ቅዱሳን ሁሉ ስጋዊ ሞትን ቀምሰዋል፡፡ እነርሱ ግን በስጋዊ ሞታቸው ወደ ዘለዓለማዊ የክብር እረፍታቸው ነው የሔዱት፡፡ የሕይወትና የሞት ባለቤት እርሱን ወለደችው የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት ግን ከሁሉ ይገርማል፡፡ የአምላክ እናቱ ስትሆን ሞትን ቀምሳለችና፡፡ ሞትስ ለሟች ይገባዋል የእመቤታችን የቅድስት ማርያም ሞት ግን አስደናቂ ነው፡፡ እመቤታችን በዚህ ዓለም በሥጋ ስድሳ አራት ዓመት ኖራለች፡፡ ልጇ ወዳጇ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምታርፍበት ጊዜ እንደደረሰ ሲነግራት ሞትን መቅመስ እንደማትፈልግ ነገረችው፡፡ እርሱም ስጋን የለበሰ የአዳም ዘር ሁሉ ሞትን እንደሚያይ ነገራት፤ በመላእክት ምስጋና፣ በዳዊት ዝማሬ ቅድስት ነፍሷ ከቅድስት ስጋዋ ተለየች፡፡ የቅድስት ድንግል ማርያም ሞት በሁለት ምክንያት እንደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት ያስረዳል፡፡ በዓለ እረፍቷን በታላቅ ክብር የሚያስቡት ገዳማውያን የስጋ እረፍታቸው የማይቀር እንደሆነ አምነው አስቀድመው ይዘጋጃሉ፣ በጾም፣ በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡         ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 1000442598391 ወይም አቢሲኒያ ባንክ 141029444 የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444