cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegaciĂłn. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

GOD,S WORD REVELEARS CHURCH

👇👇👇👇JOIN JOIN JOIN JOIN US👇👇👇👇👇👇https://youtube.com/channel/UCt5_wEwDnBwI9-8uOCw2ehQ. Subscribe my youtube channel

Mostrar mĂĄs
El paĂ­s no estĂĄ especificadoEl idioma no estĂĄ especificadoLa categorĂ­a no estĂĄ especificada
Publicaciones publicitarias
201
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 dĂ­as
Sin datos30 dĂ­as

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

👉በአማርኛ ሥጋ የሚለው ቃል 👉በግሪኩ አራት ( 4 )ትርጉሞች አሉት፦ 👉1 ሶማ 👉2 ሰርኮስ 👉3 ቶ ሶማቶስ ሐማርቲያ 👉4 ሶማቶስ ትርጉማቸው እንዲህ ነው👇👇👇👇👇👇👇👇👇 👉1 ሶማ ማለት ፦በአይናችን የምናያው #ሥገና #አጥንት ነው። 1ኛ ተስሎንቄ 5:23 👉2 ሰርኮስ ማለት፦ለእግዚአብሔር #የማይታዘዘው የሰው #የማመጽ በሕርይ ( #ከአዳም የተወረሰውና የተበላሸው ተፈጥሯዊ ማንነት) ነው።ሮሜ 8፡3-7 እናም ሮሜ 7፡24 👉3 ቶ ሶማቶስ ሐማርቲያ ማለት፦ #የሰርኮስና #የሶማ የመተባበር ውጤት የሆነው የተግባር ሐጥያት መገለጫ በመሆን ለእግዚአብሔር የማይጠቅምና የተበላሸ ማንነት ነው ። 👉4 ሶማቶስ ማለት ፦ እግዚአብሔር የሚፈልገውና የተቀደሰ ማንነት ወይም ከክርስቶስ የተቀበልነው ሥጋ ማለት ነው። #ስለዝህ መጽሐፈ ቅዱስ ሥጋ እርኩስ ነው የሚለው #ሰርኮስን እንጂ #ሶማን አይደለም። 👉ኢየሱስ #ሶማችንን ወስዶ #ሰርኮስን አስወግዶ ነው #ሶማቶስ አድርጎ የለወጠው!!!! በመሆኑም ሥጋችን የክርስቶስ ሥጋ ሶማቶስ ስለሆነ በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ሥጋ ነው። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtube.com/channel/UCt5_wEwDnBwI9-8uOCw2ehQ
Mostrar todo...
ማቴዎስ 24 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፥ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ። ² እርሱ ግን መልሶ፦ ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው። ³ እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው፦ ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። ⁴ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። ⁵ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ። ⁶ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። ⁷ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ ⁸ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው። ⁹ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። ¹⁰ በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤ ¹¹ ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ¹² ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። ¹³ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል። ¹⁴ ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል። ¹⁵ እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋትን ርኩሰት በተቀደሰችው ስፍራ ቆሞ ስታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፥ ¹⁶ በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ ¹⁷ በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፥ ¹⁸ በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ። ¹⁹ በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። ²⁰ ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ፤ ²¹ በዚያን ጊዜ ከዓለም መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያልሆነ እንግዲህም ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናልና። ²² እነዚያ ቀኖችስ ባያጥሩ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን እነዚያ ቀኖች ስለ ተመረጡት ሰዎች ያጥራሉ።
Mostrar todo...
#መንፈሱን ተሞሉ 🔥ሐዋሪያቶች ኢየሱስ ብለው ጀምረው ኢየሱስ ብለው የጨረሱት፤#ከኢየሱስ ውጪ ሌላ ርዕስ ያልሰበኩት ፤ ንግግራቸው ሕይወታቸው ሁሉ ነገራቸው #ኢየሱስ ብቻ የሆነው #በባለ #ሃምሳ ቀን ከወረደባቸው #መንፈስ ከተቀበሉት #ሃይል የተነሳ ነው። 🔥መንፈስ ቅዱስን ስንሞላ ኢየሱስን በልባችንና በሀሳባችን የሚያተልቅ ሃይል ይሰጠናል። 🔥ሰው የሚያወራው በልቡ ያለውን በሀሳቡ የላቀውን አእምሮውን የተቆጣጠረውን ስለሆነ ያኔ ኢየሱስን ብቻ እንሰብካለን። 🔥ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ሲጸልይ ኢየሱስን በልባቸው ዙፋን ላይ የሚሾም ሃይል በመንፈሱ በኩል እንዲሰጣቸው እ/ርን ይለምናል። 🔥#ሐዋሪያት የአለምን ዝናና ክብር ወርቅና ገንዘብ ንቀው #ኢየሱስን የተከተሉት ሞኝ ስለሆኑ ሳይሆን ከወይን ጠጅ ይልቅ የሚጣፍጠውን #መንፈስ ቅዱስን #ስለቀመሱና እና ስለተሞሉ ነው። #ተፈፀመ #ተፈፀመ #ተፈፀመ @winnerswaytv @winnerswaytv
Mostrar todo...
#መንፈሱን ተሞሉ 🔥ሐዋሪያቶች ኢየሱስ ብለው ጀምረው ኢየሱስ ብለው የጨረሱት፤#ከኢየሱስ ውጪ ሌላ ርዕስ ያልሰበኩት ፤ ንግግራቸው ሕይወታቸው ሁሉ ነገራቸው #ኢየሱስ ብቻ የሆነው #በባለ #ሃምሳ ቀን ከወረደባቸው #መንፈስ ከተቀበሉት #ሃይል የተነሳ ነው። 🔥መንፈስ ቅዱስን ስንሞላ ኢየሱስን በልባችንና በሀሳባችን የሚያተልቅ ሃይል ይሰጠናል። 🔥ሰው የሚያወራው በልቡ ያለውን በሀሳቡ የላቀውን አእምሮውን የተቆጣጠረውን ስለሆነ ያኔ ኢየሱስን ብቻ እንሰብካለን። 🔥ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ሲጸልይ ኢየሱስን በልባቸው ዙፋን ላይ የሚሾም ሃይል በመንፈሱ በኩል እንዲሰጣቸው እ/ርን ይለምናል። 🔥#ሐዋሪያት የአለምን ዝናና ክብር ወርቅና ገንዘብ ንቀው #ኢየሱስን የተከተሉት ሞኝ ስለሆኑ ሳይሆን ከወይን ጠጅ ይልቅ የሚጣፍጠውን #መንፈስ ቅዱስን #ስለቀመሱና እና ስለተሞሉ ነው። #ተፈፀመ #ተፈፀመ #ተፈፀመ @winnerswaytv @winnerswaytv
Mostrar todo...