es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 104
Suscriptores
+124 horas
+187 días
+4730 días
Archivo de publicaciones
#አርብ_15_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዕብራውያን 1 ¹ ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥ ² ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ Heb 1 ¹ God, having in the past spoken to the fathers through the prophets at many times and in various ways, ² has at the end of these days spoken to us by his Son, whom he appointed heir of all things, through whom also he made the worlds.

ህግ እና ፀጋ.m4a103.94 MB

የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_14_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዘጸአት 34 ⁶ እግዚአብሔርም በፊቱ አልፎ፦ እግዚአብሔር፥ እግዚአብሔር መሐሪ፥ ሞገስ ያለው፥ ታጋሽም፥ ባለ ብዙ ቸርነትና እውነት፥ ⁷ እስከ ሺህ ትውልድም ቸርነትን የሚጠብቅ፥ አበሳንና መተላለፍን ኃጢአትንም ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችንም ኃጢአት በልጆች እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድም በልጅ ልጆች የሚያመጣ አምላክ ነው ሲል አወጀ። Exo 34 ⁶ The Lord passed by before him, and proclaimed, "The Lord, the Lord, a merciful and gracious God, slow to anger, and abundant in loving kindness and truth, ⁷ keeping loving kindness for thousands, forgiving iniquity and disobedience and sin; and that will by no means clear the guilty, visiting the iniquity of the fathers on the children, and on the children's children, on the third and on the fourth generation."

#ረቡዕ_13_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 2ኛ ቆሮ 3 ⁷ ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ስለዚያ ስለ ተሻረው ስለ ፊቱ ክብር የሙሴን ፊት ትኩር ብለው መመልከት እስኪሳናቸው ድረስ፥ ያ በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸ የሞት አገልግሎት በክብር ከሆነ፥ ⁸ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም? 2Cor 3 ⁷ But if the service of death, written engraved on stones, came with glory, so that the children of Israel could not look steadfastly on the face of Moses for the glory of his face; which was passing away: ⁸ won't service of the Spirit be with much more glory?

#ማክሰኞ_12_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሙሴስ በኋላ ስለሚነገረው ነገር ምስክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታመነ ነበረ፥ ክርስቶስ ግን እንደ ልጅ በቤቱ ላይ የታመነ ነው፤” — ዕብራውያን 3፥5 “Moses indeed was faithful in all his house as a servant, for a testimony of those things which were afterward to be spoken,” — Heb 3፥5

Track 5.mp35.69 MB

#ሰኞ_11_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዮሐንስ 1 ¹⁴ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። ¹⁵ ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ እንዲህም ብሎ ጮኸ፦ ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፤ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነበረ። ¹⁶ እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ¹⁷ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ። John 1 ¹⁴ The Word became flesh, and lived among us. We saw his glory, such glory as of the one and only Son of the Father, full of grace and truth. ¹⁵ John testified about him. He shouted out, saying, "This was he of whom I said, 'He who comes after me has surpassed me, for he was before me.'" ¹⁶ For of his fullness we all received, and grace upon grace. ¹⁷ For the Law was given through Moses, grace and truth were realized through Jesus Christ.

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፪ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑 ፕሮግራም በሰ
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፪ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ጥቅምት 10 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_09_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 30 ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ። ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ። -ዮሐንስ 19:30 30 When Jesus therefore had received the vinegar, he said, It is finished: and he bowed his head, and gave up the ghost. -John 19:30

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፩ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑 ፕሮግራም በሰ
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፩ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ጥቅምት 10 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_08_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 26 ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና። እንካችሁ፥ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ። 27 ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው እንዲህም አለ። ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤ 28 ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው። -ማቴዎስ 26:26-28 26 And as they were eating, Jesus took bread, and blessed it, and brake it, and gave it to the disciples, and said, Take, eat; this is my body. 27 And he took the cup, and gave thanks, and gave it to them, saying, Drink ye all of it; 28 For this is my blood of the new testament, which is shed for many for the remission of sins. -Matthew 26:26-28

#ሐሙስ_07_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 1 ወንድሞች ሆይ፥ ይህን ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ። አባቶቻችን ሁሉ ከደመና በታች ነበሩ ሁሉም በባሕር መካከል ተሻገሩ፤ 2 ሁሉም ሙሴን ይተባበሩ ዘንድ በደመናና በባሕር ተጠመቁ፤ 3 ሁሉም ያን መንፈሳዊ መብል በሉ ሁሉም ያን መንፈሳዊ መጠጥ ጠጡ፤ 4 ይከተላቸው ከነበረው ከመንፈሳዊ ዓለት ጠጥተዋልና፥ ያም ዓለት ክርስቶስ ነበረ። -1 ቆሮንቶስ 10:1-4 Moreover, brethren, I would not that ye should be ignorant, how that all our fathers were under the cloud, and all passed through the sea; 2 And were all baptized unto Moses in the cloud and in the sea; 3 And did all eat the same spiritual meat; 4 And did all drink the same spiritual drink: for they drank of that spiritual Rock that followed them: and that Rock was Christ. -1 Corinthians 10:1-4

About Sundays youth service #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ # Glory be to The almighty God October 13 2024 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - h
+5
About Sundays youth service #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ # Glory be to The almighty God October 13 2024 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

Repost from EECMYMC-YM
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

የእግዚአብሔር የመቤዠት ስራ በኦሪት ዘፀአት የእግዚአብሔር የመቤዠት ስራ በዘፀአት ላይ ካለው የበለጠ በሌላ በማንኛውም የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ የለም። እስራኤላውያን ፣ እሱ እንደ ልጆቹ ቢመርጣቸ
የእግዚአብሔር የመቤዠት ስራ በኦሪት ዘፀአት የእግዚአብሔር የመቤዠት ስራ በዘፀአት ላይ ካለው የበለጠ በሌላ በማንኛውም የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ የለም። እስራኤላውያን ፣ እሱ እንደ ልጆቹ ቢመርጣቸውም ያለማቋረጥ የእግዚአብሔርን ፍቅር የሚንቁ አሉን፤ በሌላ በኩል ደግሞ እግዚአብሔር፣ እስራኤላውያን ቢያጉረመርሙም፣ አለመታዘዝና የጣኦት አምልኮ ቢፈጽሙም በፍቅሩና በደግነቱ ታማኝ የሆነ አምላክ ነበራቸው። ነገር ግን እስራኤላውያን ከባርነት ወጥተው የተስፋይቱን ምድር ለመድረስ በምድረ በዳ ያደረጉት ጉዞ የእስራኤላውያን ታሪክ ብቻ አይደለም - የእኛም ታሪክ ነው። በኃጢአታችን ከእስራኤላውያን አንለይም፣ የእግዚአብሔርም በ እስራኤላውያን ላይ የነበረው ቸርነት ከእኛ የተለየ አይደለም። ልክ እንደ እስራኤላውያን፣ እርሱ እኛን ለማዳን በመምጣት በብዙ ፀጋ በልጁም በኢየሱስ ክርስቶስ የመስቀል ላይ ስራ ከእኛ ጋር ግንኙነት ለማድረግ ከሀጥያት ባርነት ዘፀአትን አድርጎልናል። ኦሪት ዘፀአትን እንደ እስራኤል የታሪክ መጽሐፍ ብቻ ስናነብ ይህን እንስታለን። ስለዚህ፣ በአዲሱ ቃል ኪዳን ዓለም ውስጥ ያለነው፣ ኢየሱስ በዘፀአት ጊዜ ውስጥ እንደዚህ ባሉ ያልተጠበቁ መንገዶች ሲገለጥ ማየት እውነትም ሁሉ ስለሱ እንደሚያወሩ ያረጋግጥልናል።

God's work of redemption in Book of Exodus In no other Old Testament book is God’s pattern for redemption laid out more clear
God's work of redemption in Book of Exodus In no other Old Testament book is God’s pattern for redemption laid out more clearly than in Exodus. We have the Israelites, who continuously spurn God’s love even though He chose them as his children. And we have God, who despite the Israelites’ grumbling, complaining, disobedience and false worship, is faithful in his steadfast love. But the journey of the Israelites out of slavery through the wilderness in pursuit of the Promised Land is not just the story of the Israelites-it’s our story, too. We are no different than the Israelites in our sinfulness, and God is no different to us in his goodness. Just like with the Israelites, He comes to our rescue, showers us with an abundance of grace and through His Son, Jesus Christ and His work on the cross he gave us an Exodus from the bondage of sin. We miss this when we read Exodus as a history book. So, us, who are in the world of the new covenant, it is surprising to see Jesus laid out in book of Exodus.

#ረቡእ_06_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 31 ይበሉ ዘንድ ከሰማይ እንጀራ ሰጣቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ አባቶቻችን በምድረ በዳ መና በሉ አሉት። 32 ኢየሱስም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እውነተኛ እንጀራ ከሰማይ የሚሰጣችሁ አባቴ ነው እንጂ ከሰማይ እንጀራ የሰጣችሁ ሙሴ አይደለም፤ 33 የእግዚአብሔር እንጀራ ከሰማይ የሚወርድ ለዓለምም ሕይወትን የሚሰጥ ነውና አላቸው። 34 ስለዚህ። ጌታ ሆይ፥ ይህን እንጀራ ዘወትር ስጠን አሉት። 35 ኢየሱስም እንዲህ አላቸው። የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም። -ዩሐንስ 6:31-35 31 Our fathers did eat manna in the desert; as it is written, He gave them bread from heaven to eat. 32 Then Jesus said unto them, Verily, verily, I say unto you, Moses gave you not that bread from heaven; but my Father giveth you the true bread from heaven. 33 For the bread of God is he which cometh down from heaven, and giveth life unto the world. 34 Then said they unto him, Lord, evermore give us this bread. 35 And Jesus said unto them, I am the bread of life: he that cometh to me shall never hunger; and he that believeth on me shall never thirst. -John 6:31-35

የመስዕዋቱ በግ.m4a90.78 MB

#ማክሰኞ_05_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 7 እንግዲህ ያለ እርሾ እንዳላችሁ አዲሱን ሊጥ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ አስወግዱ። ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤ -1 ቆሮንቶስ 5:7 Purge out therefore the old leaven, that ye may be a new lump, as ye are unleavened. For even Christ our passover is sacrificed for us: -1 Corinthians 5:7