es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 101
Suscriptores
+324 horas
+157 días
+4630 días
Archivo de publicaciones
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት_1 #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሐምሌ 13 2017 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት_1 #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሐምሌ 13 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_12_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” — ሐዋርያት 4፥12 “Neither is there salvation in any other: for there is none other name under heaven given among men, whereby we must be saved.” — Acts 4፥12

22/10/2017 የሀሙስ ፕሮግራም #Predestination Part two Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

Predestination #2.m4a20.47 MB

#አርብ_11_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእናንተ እያንዳንዱ የአንዱን ሸክም ይሸከም እንዲሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ።” — ገላትያ 6፥2 “Bear ye one another's burdens, and so fulfil the law of Christ.” — Galatians 6፥2

#ሀሙስ_10_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 “And without controversy great is the mystery of godliness: God was manifest in the flesh, justified in the Spirit, seen of angels, preached unto the Gentiles, believed on in the world, received up into glory.” — 1 Timothy 3፥16

#ረቡዕ_09_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በውኃ ውስጥ ባለፍህ ጊዜ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ በወንዞችም ውስጥ ባለፍህ ጊዜ አያሰጥሙህም፤ በእሳትም ውስጥ በሄድህ ጊዜ አትቃጠልም፥ ነበልባሉም አይፈጅህም።” — ኢሳይያስ 43፥2 “When thou passest through the waters, I will be with thee; and through the rivers, they shall not overflow thee: when thou walkest through the fire, thou shalt not be burned; neither shall the flame kindle upon thee.” — Isaiah 43፥2

#ማክሰኞ_08_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔርም መልእክተኛ ሐጌ በእግዚአብሔር መልእክት ሕዝቡን፦ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር ብሎ ተናገረ።” — ሐጌ 1፥13 “Then spake Haggai the LORD'S messenger in the LORD'S message unto the people, saying, I am with you, saith the LORD.” — Haggai 1፥13

#ሰኞ_07_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ልባችሁን በመንገዳችሁ ላይ አድርጉ።” — ሐጌ 1፥7 “Thus saith the LORD of hosts; Consider your ways.” — Haggai 1፥7

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ህብረት #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሐምሌ 062017 Join us👇 Y.b - https://yout
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ህብረት #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሐምሌ 062017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_05_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀ መዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከበራል።” — ዮሐንስ 15፥8 “Herein is my Father glorified, that ye bear much fruit; so shall ye be my disciples.” — John 15፥8

#አርብ_04_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ በፍቅሩም እንደምኖር፥ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ።” — ዮሐንስ 15፥10 “If ye keep my commandments, ye shall abide in my love; even as I have kept my Father's commandments, and abide in his love.” — John 15፥10

የመንፈስ ቅዱስ ሀይል 2.m4a149.10 MB

#ሀሙስ_03_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ።” — ሕዝቅኤል 37፥12 “Therefore prophesy and say unto them, Thus saith the Lord GOD; Behold, O my people, I will open your graves, and cause you to come up out of your graves, and bring you into the land of Israel.” — Ezekiel 37፥12

#ረቡዕ__02_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከደስታም ጋር በሁሉ ለመጽናትና ለመታገሥ እንደ ክብሩ ጉልበት መጠን በኃይል ሁሉ እየበረታችሁ፥ በቅዱሳንም ርስት በብርሃን እንድንካፈል ያበቃንን አብን እያመሰገናችሁ፥ በነገር ሁሉ ደስ ልታሰኙ ለጌታ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እንለምናለን።” — ቆላስይስ 1፥12 “Giving thanks unto the Father, which hath made us meet to be partakers of the inheritance of the saints in light:” — Colossians 1፥12

ሰላም ወድ የመካኒሳ መካነ እየሱስ ወጣቶች በ LHM የተዘጋጀ ለሁለት ወር የሚቆይ ክረምት የመፅሃፍ ቅዱስ የርቀት ትምህርት አለ በዚህም ላይ መሳተፍ እና መማር የምትፈልጉ ዛሬ ስለሆነ የመጨረሻው ቀን ለመመዝገበ ሙሉ ስማችሁን በ @BuffM እስከ ቀኑ 9:00 ስዕት ደርስ እንዳትልኩ በትህትና እንጠይቃለ. መልካም ቀን

#ማክሰኞ_01_11_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?” — ማቴዎስ 16፥26 “For what is a man profited, if he shall gain the whole world, and lose his own soul? or what shall a man give in exchange for his soul?” — Matthew 16፥26

+1
ፖስት እና ፕሮፋይል

“ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” ማቴ 16፥26 ዲጂታል ወንጌል ሥርጭት Digital Evangelism ሰኔ 2017 ዓ.ም. ይህ በየወሩ መጨረሻ የምናደርገው የዲጂታል
“ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” ማቴ 16፥26 ዲጂታል ወንጌል ሥርጭት Digital Evangelism ሰኔ 2017 ዓ.ም. ይህ በየወሩ መጨረሻ የምናደርገው የዲጂታል ወንጌል ሥርጭት ሰዓታችን ነው። ከዚህ በታች ተያይዘው የተቀመጡትን ምስሎች በምትጠቀሟቸው ማህበራዊ ድረገጾቻችሁ ፕሮፋይል፣ ፖስት እና ስቶሪ በማጋራት እንዲሁም የአንድ ለአንድ ምስክርነት በየማህበራዊ ድረገጾች በማድረግ የዲጂታል ወንጌል ሥርጭቱን ከአሁን ጀምሮ ተቀላቀሉ። ስለ ተሳትፏችሁ ጌታ ይባርካችሁ።

+1
ፖስት እና ፕሮፋይል