EECMYMC-YM
Ir al canal en Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Mostrar más1 100
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
+3230 días
Archivo de publicaciones
1 104
#እሁድ_04_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ጌታም ከክፉ ነገር ሁሉ ያድነኛል ለሰማያዊውም መንግሥት ይጠብቀኛል፤ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥18
“And the Lord will deliver me from every evil work and preserve me for His heavenly kingdom. To Him be glory forever and ever. Amen!”
— 2Tim 4:18 (NKJV)
1 104
#ቅዳሜ_03_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
1ኛ ጢሞቴዎስ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ወደ ዓለም ምንም እንኳ አላመጣንምና፥
⁸ አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን፥ እርሱ ይበቃናል።
1Tim 6 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ For we brought nothing into this world, and it is certain we can carry nothing out.
⁸ And having food and clothing, with these we shall be content.
1 104
#አርብ_02_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።”
— ኤፌሶን 1፥4
“just as He chose us in Him before the foundation of the world, that we should be holy and without blame before Him in love,”
— Eph 1:4 (NKJV)
1 104
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
#ሐሙስ_01_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በሰማይ ያለኝ ምንድር ነው? በምድርስ ውስጥ ከአንተ ዘንድ ምን እሻለሁ?”
— መዝሙር 73፥25
“Whom have I in heaven but You? And there is none upon earth that I desire besides You.”
— Ps 73:25 (NKJV)
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ጥዋት የደም ልገሳ መርሀግብር ይኖራናል።
ሁላችሁም በሰዓቱ ተገኝታቹ ደማቹሁን አንድትለግሱ በትህትና እንጠይቃለን።
#መካኒሳ_መካነ_ኢየሱስ_የወጣት_አገልግሎት
⏰ ጥዋት ከ2፡30 ጀምሮ
🗓 መጋቢት 4 የፊታችን እሁድ
⛳️ መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
#ረቡዕ_30_06_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤”
— ዮሐንስ 14፥2
“In My Father's house are many mansions; if it were not so, I would have told you. I go to prepare a place for you.”
— John 14:2 (NKJV)
1 104
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
#ማክሰኞ_29_06_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ፊልጵስዩስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤
²¹ እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል።
Phil 3 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ For our citizenship is in heaven, from which we also eagerly wait for the Savior, the Lord Jesus Christ,
²¹ who will transform our lowly body that it may be conformed to His glorious body, according to the working by which He is able even to subdue all things to Himself.
1 104
Sundays service
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 104
Sundays service
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 104
#ሰኞ_28_06_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ማቴዎስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤
¹⁴ ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፥ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።
Mat 7 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ "Enter by the narrow gate; for wide is the gate and broad is the way that leads to destruction, and there are many who go in by it.
¹⁴ Because narrow is the gate and difficult is the way which leads to life, and there are few who find it.
1 104
#እሁድ_27_06_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።”
— መዝሙር 14፥2
“The Lord looks down from heaven upon the children of men, To see if there are any who understand, who seek God.”
— Ps 14:2 (NKJV)
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
ነገ እሁድ ልዩ የአምልኮ ጊዜ ይኖራናል።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 የካቲት 27
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 104
#ቅዳሜ_26_06_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማያትም፥ ምድርም በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የእግዚአብሔር ነው።”
— ዘዳግም 10፥14
“Indeed heaven and the highest heavens belong to the Lord your God, also the earth with all that is in it.”
— Deu 10:14 (NKJV)
