es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 101
Suscriptores
+424 horas
+107 días
+4230 días
Archivo de publicaciones
#ማክሰኞ_13_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ፤ እርሱንም አምልክ በስሙም ማል።” — ዘዳግም 6፥13 “Thou shalt fear the LORD thy God, and serve him, and shalt swear by his name.” — Deuteronomy 6፥13 (KJV)

#ሰኞ_12_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ያዕቆብ 1 ²-³ ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት ⁴ ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም። James 1 ² My brethren, count it all joy when ye fall into divers temptations; ³ Knowing this, that the trying of your faith worketh patience. 4 But let patience have her perfect work, that ye may be perfect and entire, wanting nothing.

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 11 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EEC
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 11 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_10_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም፦ የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።” — ዘጸአት 10፥3 “And Moses and Aaron came in unto Pharaoh, and said unto him, Thus saith the LORD God of the Hebrews, How long wilt thou refuse to humble thyself before me? let my people go, that they may serve me.” — Exodus 10፥3 (KJV)

#አርብ_09_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዘፍጥረት 50 ¹⁹ ዮሴፍም አላቸው፦ አትፍሩ፤ እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ ነኝን? ²⁰ እናንተ ክፉ ነገርን አሰባችሁብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው። ²¹ አሁንም አትፍሩ፤ እኔ እናንተንና ልጆቻችሁን እመግባችኋለሁ። አጽናናቸውም ደስ አሰኛቸውም። ²² ዮሴፍም በግብፅ ተቀመጠ፥ እርሱና የአባቱም ቤተ ሰብ፤ ዮሴፍም መቶ አሥር ዓመት ኖረ። Genesis 50 ¹⁹ And Joseph said unto them, Fear not: for am I in the place of God? ²⁰ But as for you, ye thought evil against me; but God meant it unto good, to bring to pass, as it is this day, to save much people alive. ²¹ Now therefore fear ye not: I will nourish you, and your little ones. And he comforted them, and spake kindly unto them. ²² And Joseph dwelt in Egypt, he, and his father's house: and Joseph lived an hundred and ten years.

#ሐሙስ_08_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እናንተ ክፉ ነገርን አሰባችሁብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።” — ዘፍጥረት 50፥20 “But as for you, ye thought evil against me; but God meant it unto good, to bring to pass, as it is this day, to save much people alive.” — Genesis 50፥20 (KJV)

ቅዱስ ቁርባን ክፍል 2 ሰኔ 8 የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለ
ቅዱስ ቁርባን ክፍል 2 ሰኔ 8 የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ረቡዕ_07_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ያ መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ይመሰክራል።” — ሮሜ 8፥16 “The Spirit itself beareth witness with our spirit, that we are the children of God:” — Romans 8፥16 (KJV)

photo content
+3

photo content
+9

#ማክሰኞ_06_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በሕይወቴ ሳለሁ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ፥ ለአምላኬም በምኖርበት ዘመን ሁሉ እዘምራለሁ።” — መዝሙር 104፥33 “I will sing unto the LORD as long as I live: I will sing praise to my God while I have my being.” — Psalms 104፥33 (KJV)

4/10/15 አገልጋይ - ብሩክታዊት የወጣቶች ፕሮግራም Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_05_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከዚህም በኋላ እየሰበከና ስለ እግዚአብሔር መንግሥት የምሥራች እየተናገረ በየከተማይቱ በየመንደሩም ያልፍ ነበር፤” — መኃልየ. 3፥1 “And it came to pass afterward, that he went throughout every city and village, preaching and shewing the glad tidings of the kingdom of God: and the twelve were with him,” — Songs of Solomon 3፥1 (KJV)

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 4 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 4 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_03_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም መዝሙር 25 ⁵ አንተ የመድኃኒቴ አምላክ ነህና በእውነትህ ምራኝ፥ አስተምረኝም፤ ቀኑን ሁሉ አንተን ተስፋ አድርጌአለሁ። ⁶ አቤቱ፥ ምሕረትህንና ቸርነትህን አስብ፥ ከጥንት ጀምሮ ናቸውና። ⁷ የልጅነቴን ኃጢአትና መተላለፍ አታስብብኝ፤ አቤቱ፥ ስለ ቸርነትህ ብዛት እንደ ምሕረትህ አስበኝ። Psalms 25 ⁵ Lead me in thy truth, and teach me: for thou art the God of my salvation; on thee do I wait all the day. ⁶ Remember, O LORD, thy tender mercies and thy lovingkindnesses; for they have been ever of old. ⁷ Remember not the sins of my youth, nor my transgressions: according to thy mercy remember thou me for thy goodness' sake, O LORD.

#አርብ_02_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ማርቆስ 10 ⁴⁶ ወደ ኢያሪኮም መጡ። ከደቀ መዛሙርቱና ከብዙ ሕዝብ ጋር ከኢያሪኮ ሲወጣ የጤሜዎስ ልጅ ዕውሩ በርጤሜዎስ እየለመነ በመንገድ ዳር ተቀምጦ ነበር። ⁴⁷ የናዝሬቱ ኢየሱስም እንደ ሆነ በሰማ ጊዜ፦ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ማረኝ እያለ ይጮኽ ጀመር። ⁴⁸ ብዙዎችም ዝም እንዲል ገሠጹት፤ እርሱ ግን፦ የዳዊት ልጅ ሆይ፥ ማረኝ እያለ አብዝቶ ጮኸ። ⁴⁹ ኢየሱስም ቆመና፦ ጥሩት አለ። ዕውሩንም፦ አይዞህ፥ ተነሣ፥ ይጠራሃል ብለው ጠሩት። ⁵⁰ እርሱም እየዘለለ ተነሣና ልብሱን ጥሎ ወደ ኢየሱስ መጣ። ⁵¹ ኢየሱስም መልሶ፦ ምን ላደርግልህ ትወዳለህ? አለው። ዕውሩም፦ መምህር ሆይ፥ አይ ዘንድ አለው። ⁵² ኢየሱስም፦ ሂድ፤ እምነትህ አድኖሃል አለው። ወዲያውም አየ በመንገድም ተከተለው። Mark 10 ⁴⁶ And they came to Jericho: and as he went out of Jericho with his disciples and a great number of people, blind Bartimaeus, the son of Timaeus, sat by the highway side begging. ⁴⁷ And when he heard that it was Jesus of Nazareth, he began to cry out, and say, Jesus, thou Son of David, have mercy on me. ⁴⁸ And many charged him that he should hold his peace: but he cried the more a great deal, Thou Son of David, have mercy on me. ⁴⁹ And Jesus stood still, and commanded him to be called. And they call the blind man, saying unto him, Be of good comfort, rise; he calleth thee. ⁵⁰ And he, casting away his garment, rose, and came to Jesus. ⁵¹ And Jesus answered and said unto him, What wilt thou that I should do unto thee? The blind man said unto him, Lord, that I might receive my sight. ⁵² And Jesus said unto him, Go thy way; thy faith hath made thee whole. And immediately he received his sight, and followed Jesus in the way.

ቅዱስ ቁርባን ክፍል 1 ሰኔ 1 የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለ
ቅዱስ ቁርባን ክፍል 1 ሰኔ 1 የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

photo content
+9

About Sundays youth service #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት Glory be to The almighty God June 4/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https:
+9
About Sundays youth service #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት Glory be to The almighty God June 4/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ሐሙስ_01_10_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥12 “For now we see through a glass, darkly; but then face to face: now I know in part; but then shall I know even as also I am known.” — 1 Corinthians 13፥12 (KJV)