es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 097
Suscriptores
-624 horas
-57 días
+3430 días
Archivo de publicaciones
#digital_evangelism Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY I
+1
#digital_evangelism Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ማክሰኞ_30_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አብ እንደ ወደደኝ እኔ ደግሞ ወደድኋችሁ፤ በፍቅሬ ኑሩ።” — ዮሐንስ 15፥9 “Even as the Father has loved me, I also have loved you. Remain in my love.” — John 15፥9

#ሰኞ_29_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።” — ዮሐንስ 17፥26 “I made known to them your name, and will make it known; that the love with which you loved me may be in them, and I in them."” — John 17፥26

ውድ እንትናዬ ፣ እግዚአብሔር በልጁ በኢየሱስ አንድ ቤተሰብ አድርጎናል። ቃሉ እንደሚል ደግሞ ፥ ይህ ቤተሰብ የዘላለም ነው። እግዚአብሔር አንተን/አንቺን ስለሰጠኝ አመሰግናለሁ።

ቅሬታዎች 👉 ቅሬታዎች በማይመች የእግዚአብሔር ጊዜ በማይመስልበት ሁኔታ ከእግዚአብሔር ጋር የቆሙ ናቸው። 👉 ቅሬታዎች ለእግዚአብሔር ራሳቸውን የለዩ (የቀደሱ) ናቸው። ➡️ሳሙኤል ሁሉም በረከሱ ጊዜ ብቻውን የተቀደሰ። ➡️ሁሉም ለወርቁ ምስል ሲሰግዱ ሲድራቅ ሚሳቅ እና አብድናጎም ግን ራሳቸውን ለዩ። ➡️ኤልያስና 7000 ሰዎች ለበአል ሳይሰግዱ ለእግዚአብሔር ቀሩለት። ➡️ ዳንኤል በንጉስ መብልና መጠጥ እንዳይረክስ አስቦ ራሱን ለየ። 👉ቅሬታዎች የእግዚአብሔር ሀሳብ ይዘው ከእግዚአብሔር ለራቁ የሚላኩ ናቸው ። ➡️ሕዝቅኤል ➡️ኤርሚያስ 👉 ቅሬታዎች ከጥፋት ታዳጊዎች ናቸው። ➡️ “ከዚህም በኋላ ዳንኤል ንጉሡ የባቢሎንን ጠቢባን ያጠፋ ዘንድ ወዳዘዘው ወደ አርዮክ ገባ፤ በገባም ጊዜ፦ የባቢሎንን ጠቢባን አታጥፋ፤ ወደ ንጉሡ አስገባኝ፥ እኔም ፍቺውን ለንጉሡ አሳያለሁ አለው።” — ዳንኤል 2፥24 👉ቅሬታዎች እግዚአብሔር አስከባሪ ናቸው። ➡️“እኔም እንደዚህ የሚያድን ሌላ አምላክ የለምና በሲድራቅና በሚሳቅ በአብደናጎም አምላክ ላይ የስድብን ነገር የሚናገር ወገንና ሕዝብ በልዩ ልዩም ቋንቋ የሚናገሩ ይቈረጣሉ፥ ቤቶቻቸውም የጕድፍ መጣያ ይደረጋሉ ብዬ አዝዣለሁ አለ።” — ዳንኤል 3፥29 👉ቅሬታዎች በጉብዝናቸው እግዚአብሔር የሚያስቡ ናቸው። 👉ቅሬታዎች ምሪት ጠያቂዎች ናቸው። 👉ቅሬታዎች ጥቂት ናቸው 👉 ቅሬታዎች እንደ ዘር ናቸው። ቀጣዩን የእግዚአብሔር ትውል የሚያስቀጥሉ ናቸው። 📎ቅሬታዎችን ከእግዚአብሔር ለማራቅ ➡️እግዚአብሔር እንዲረሱ ማድረግ። ➡️ስምንና ማንነትን ማስረሳት ⭐️ዳንኤል ማለት እግዚአብሔር ዳኛ ነው ማለት ነው። ⭐️ሚሳኤል ማለት እንደ እግዘብሔርን ያለ ማን ነው ማለት ነው። ⭐️አናንያ ማለት እግዚአብሔር ፀጋን ያሳያል ማለት ነው። ⭐️አዛርያ ማለት እግዚአብሔር ይረዳል ማለት ነው። ⚠️የቀየሩላቸው ስም የራሳቸውን አማልክት ስም እና ማስታወሻ ነው። ⚫️ብልጣሶር ማለት ቤል( ማርዱክ) ህይወቱን ይጠብቃል ማለት ነው። ⛔️ቤል( ማርዱክ) ከአማልክታቸው ውስጥ ነው ማለት ነው። ⚫️ሲድራቅ ማለት የአኩ ትዕዛዝ ማለት ነው። ⛔️አኩ የሱሜራውያን የጨረቃ አምላክ ነው። ⚫️ሚሳቅ ማለት እንደ አኩ ያለ ማን ነው ማለት ነው። ⚫️አብድናጎ ማለት የኔሳ(የኔቦ) አገልጋይ ማለት ነው። ⛔️ ኔሳ(ኔቦ) አማልክታቸው ነው።

#ቅዳሜ_27_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔም ከእስራኤል ጕልበታቸውን ለበኣል ያላንበረከኩትን ሁሉ፥ በአፋቸውም ያልሳሙትን ሁሉ፥ ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስቀራለሁ።” — 1ኛ ነገሥት 19፥18 “Yet will I leave seven thousand in Israel, all the knees which have not bowed to Baal, and every mouth which has not kissed him."” — 1Kin 19፥18

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ስነ ፅሀፍ #ግጥም #ደራማ #ኰሮግራፊ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሃምሌ 28 2016 Join us👇 Y.b - https://
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ስነ ፅሀፍ #ግጥም #ደራማ #ኰሮግራፊ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓   ሃምሌ 28 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_26_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለቆሬም ለወገኑም ሁሉ፦ ነገ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆነውን፥ ቅዱስም የሚሆነውን ያስታውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ ያቀርበዋል።” — ዘኍልቁ 16፥5 “and he spoke to Korah and to all his company, saying, "In the morning the Lord will show who are his, and who is holy, and will cause him to come near to him: even him whom he shall choose he will cause to come near to him.” — Num 16፥5

#ሐሙስ_25_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዳንኤል 3 ¹⁷ የምናመልከው አምላካችን ከሚነድደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፥ ንጉሥ ሆይ! ¹⁸ ነገር ግን፥ ንጉሥ ሆይ፥ እርሱ ባያድነን፥ አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ አሉት። Dan 3 ¹⁷ If it be so, our God whom we serve is able to deliver us from the burning fiery furnace; and he will deliver us out of your hand, O king. ¹⁸ But if not, be it known to you, O king, that we will not serve your gods, nor worship the golden image which you have set up."

#ረቡዕ_24_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን አምላካዊ መልስ ምን አለው? ለበአል ያልሰገዱትን ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስቀርቼአለሁ።” — ሮሜ 11፥4 “But how does God answer him? "I have reserved for myself seven thousand men, who have not bowed the knee to Baal."” — Rom 11፥4

Voice 012.m4a115.01 MB

#ማክሰኞ_23_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” — ዕብራውያን 12፥1-2 Heb 12 ¹ Therefore let us also, seeing we are surrounded by so great a cloud of witnesses, lay aside every weight and the sin which so easily entangles us, and let us run with patience the race that is set before us, ² looking to Jesus, the author and perfecter of faith, who for the joy that was set before him endured the cross, disregarding its shame, and has sat down at the right hand of the throne of God.

#ሰኞ_22_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሆኖም፦ ጌታ ለእርሱ የሆኑትን ያውቃል፥ ደግሞም፦ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከዓመፅ ይራቅ የሚለው ማኅተም ያለበት የተደላደለ የእግዚአብሔር መሠረት ቆሞአል።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥19 “However God's firm foundation stands, having this seal, "The Lord knows those who are his," and, "Let every one who names the name of the Lord depart from unrighteousness."” — 2Tim 2፥19

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሃምሌ 21 2016 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓   ሃምሌ 21 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_20_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር ስለ ወደድኸኝ የሰጠኸኝን ክብሬን እንዲያዩ እኔ ባለሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ደግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዘንድ እወዳለሁ።” — ዮሐንስ 17፥24 “Father, I desire that they also whom you have given me be with me where I am, that they may see my glory, which you have given me, for you loved me before the foundation of the world.” — John 17፥24

#አርብ_19_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።” — 2ኛ ቆሮ 3፥18 “But we all, with unveiled face beholding as in a mirror the glory of the Lord, are transformed into the same image from glory to glory, even as from the Lord, the Spirit.” — 2Cor 3፥18