Grade 11&12 books and teacher guides
Ir al canal en Telegram
1 422
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
+2130 días
Archivo de publicaciones
"በተፈጥሮ ሳይንስ Physics , Biology እና Chemistry በአንፃሩ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል።" - ፕሮፈሰር ብርሃኑ
#ውጤት : የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ።
ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
መግለጫውን ከላይ በቀጥታ ይከታተሉ።
#Update
የዘንድሮው ውጤት ከአምና ካቻምናዎቹ የተሻለ ነው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ አማካኝ ውጤቱ 29.7 ነው ብለዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
ውጤቱ ምን ይመስላል ?
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ " በጥቅሉ የዘንድሮው ውጤት ካለፉት 2 ፈተናዎች የተሻለ ነው " ብለዋል።
@tikvahethiopia
#Update
ከፈተና የደንብ ጥሰት ጋር በተያያዘ
👉353 ተማሪዎች ላይ የሙሉ ፈተና ውጤት ተሰርዟል።
👉 36 ተማሪዎች ላይ ደግሞ አንድ የትምህርት ዓይነት ተሰርዟል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
#ውጤት : የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ።
ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
መግለጫውን ከላይ በቀጥታ ይከታተሉ።
@tikvahethiopia
በዚህ ሰዓት ትምህርት ሚኒስቴር መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።
በመግለጫውም👇
ለፈተና ከተመዘገቡ ተማሪዎች ውስጥ
👉326 የናቹራል ተማሪዎች
👉39 የሶሻል ተማሪዎች
👉በድምሩ 365 ተማሪዎች ከፈተና ደንብ ጥሰት ጋር በተያያዘ ታግደዋል።
📌92% ተማሪዎች በወረቀት ተፈትነዋል።
📌8% ተማሪዎች በኦንላይን ተፈትነዋል።
https://t.me/Ewunet_Media
መግለጫው በሚጀመርበት ሰዐት ላይ በዚ ቻናል live ምናቀርብ ይሆናል እስከዛ share: @makid00
የ12ተኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል✅
ትምህርት ሚኒስቴር ከሰዓት መግለጫ ይሰጣል። 8:00 ጠብቁን። ትክክለኛው የሚለቀቅበት ሰዓት ይነገራል።
ውጤት የሚለቀቅበት Website እና Telegram ቦት በጊዜው ይነገራል ተብሏል።
ለሁሉም የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል🙏
ከዚህ ቀደም ውጤት ሚታይባቸው መንገዶች እነዚህ ናቸው ::እንደተለቀቀ ለማየት እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላችሁ::
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
5. SMS 6284
6.https://t.me/EAESbot
ከዚህ የተለየ ነገር ካለ በፍጥነት የምናደርሳችሁ ይሆናል ❤️
ውጤት ወደ ማታ ይለቀቃል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከሰዓት መግለጫ ይሰጣል። ስለ ፈተናው ሁኔታ፣ ምን ያክል ተማሪ 50 እና ከዛ በላይ አመጣ የሚለውን ከሰዓት እንሰማለን ።
ዘንድሮ የተፈታኞች ቁጥር 684,205 ተማሪዎች ነው። ከነዚህ ውስጥ 29,718 ተማሪዎች በ #Online ተፈትኗል።
Remedial ይቀር ይሆን? ስንት ተማሪ ያልፋል ? ካለፈው ሁለቱ አመት የተለየ ያርግልን።
ውጤት ወደ ማታ ላይ ከ 12 ሰዓት ቡሃላ ይለቀቃል።
በሀገሪቱ ያለው ሰው ሁሉ ማለት በሚቻል መልኩ ሙከራ ያደርጋል። ስለዚህ ሳተዩ እስከ ነገ ልቆይባችሁ ይችላል ። Network ይጨናነቃል።
ውጤት ነገ ይፋ የሆናል።
የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና ነገ ጳጉሜ 4, 2016 ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
የተማሪዎች ውጤት እስካሁን ሙሉ ለሙሉ ወደ ሲስተም ገብቶ አላለቀም። እና ዛሬም ቀኑን ሙሉ እየሰሩ እንደኘበር መረጃዎች ደርሰውናል።
የፈተናው ውጤት ነገ ሰኞ እስከ ምሽት 6:00 ይፋ ልሆን ይችላል። የፈተናው ውጤት ነገ ማይለቀቅም ከሆነ መች እና ስንት ሰዓት እንደሚለቀቅ ይፋ ይደረጋል።
ውጤት ሲለቀቅ ኔትወርክ ይጨናነቃል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በመጪው ሰኞ ይፋ ይሆናል
ጳጉሜን 1/2016 (አዲስ ዋልታ) የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በመጪው ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 684 ሺሕ 372 ተማሪዎች መውሰዳቸው ይታወሳል።
የአለማችን አደገኛው Virtual Reality
ሰዎች virtual reality ለብሰው ሲጨነቁ ፣ያልሆነ እንቅስቃሴ ሲያሳዩ እና ከፍተኛ ፍርሀት ሲያድርባቸው አስተውለናል። ነገር ግን የሚገድል VR እንዳለ ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ?
በተለምዶ VR goggles ተብሎ በሚጠራው VR ጌም እየተጫወታችሁ ጌሙ ላይ ብትሞቱ በተመሳሳይ real life ይገላችኋል።
ይህ vr headset ከmeta quest pro ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ውስጡ በተገጠሙለት 3 አደገኛ charged ፈንጅዎች አማካኝነት ተጫዋቾችን መግደል ይችላል። በምስሉ ላይ የምትመለከቷቸውም 3ቱ ነገሮች የተጫዋቹን አዕምሮ በፍጥነት destroy የሚያደርጉ ናቸው።
ይህንን VR የሰራው የOculus መስራች የሆነው Palmer Luckey ሲሆን በ2014 meta 2 billion ዶላር በማውጣት ገዝቶ የግሉ አድርጎታል።
ይህ VR እስካሁን ለገበያ ያልቀረበ ሲሆን Meta አዲሱን Meta Quest Pro VR ሞዴል ከዚ VR እንደወሰደው ይገመታል።
Read the full blog here
🚨 የDogs ቶታል ሰፕላይ 200 ቢልየን ነው እየተባለ ይገኛል 👀 በአጠቃላይ ዶግስ August 14 ሊስት ይደረግ ወይም ኤርድሮፑ ይጠናቀቅ ያልተገለፀ ቢሆንም ብዙዎች የዶግስን ቶታል ሰፕላይ 200 ቢልየን መሆኑን በመግለፅ የዋጋ ግምት እያወጡ ይገኛሉ
🚨 በብዙ መረጃዎች ላይ 100,000 dogs እየተገመተ ያለው ከ300$ እስከ 500$ ነው 🥶
🚨 እንደተባለው ከሆነ ያው 100,000 የሰራ 50,000 ብር ያህል ያገኛል ማለት ነው......የፕሪማርኬት ዋጋው 0.005 ነው የዶግስ
Dogs ያልጀመራቹ ብዙዎች መቆጨታቹ አይቀርምም እያሉ ነው ስለዚ ጀምሩ ያልጀመራቹ😅
Dogs link👇👇
https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=6DST-DOASyqn6Fus4q0FjQ
Avacoin ዛሬ 4:00 ነው Listing Date ብተዋል ግቡና ስሩት 1:00 ነው የቀረው እንዳትረሱ ትኩረት አርጋቹ ስሩት 👇
https://t.me/avagoldcoin_bot?start=e570a4b4423de5466ca6
Avacoin አዳዲስ ታስኮች ገብተዋል ግቡና ስሩት 4 ቀን ነው የቀረው እንዳትረሱ ትኩረት አርጋቹ ስሩት 👇
https://t.me/avagoldcoin_bot?start=e570a4b4423de5466ca6
Avacoin
➖ በTon Blockchain July 30 Launch ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቅ Airdrop ነው ።
➖ጥሩ ነገሩ አሁን እየሰበሰብን ያለንው ትክክለኛ Avatoken ስለሆነ ምንም ሳይቀነስብን ነው የምንሸጠው ።
➖Ava መሰብሰብ አስቸጋሪ ነው ፤ ግን አሁን ላይ አጭር መንገድ መጥቷል List እስከሚደረግበት July 30 3ሰው ብቻ ጋብዛችሁ በየቀኑ 500-1000 Ava token ማግኘት ትችላላችሁ ።
በዚህ ሳምንት ብትሰሩት 30-40$ ትሰራላችሁ ብዬ አስባለሁ ።
እስካሁን ያልጀመራችሁ ካላችሁ ➡️ Avacoin👇
https://t.me/avagoldcoin_bot?start=e570a4b4423de5466ca6
የኢትዮጵያ መንግስት ከተባበሩት አረብ ኢምሬት ጋር በመተባበር በቀጣይ 3 አመታት 5 ሚሊየን ፕሮግራመሮችን ለማፍራት እቅድ ይዘዋል ።
ይህ ስልጠና ትምህርቱን በኢንተርኔት ከቤታችሁ የምትማሩት ሲሆን Udacity ጋር በትብብር የቀረበ ነው ።
የሚሰጡ ትምህርቶች፦
1. Web Programming
2. Mobile Programming
3. Data Science
4. Artificial Intelligence
ለመመዝገብ 👉 https://ethiocoders.et
