🇪🇹ቆይታ ከበዕምነት ጋር ፩🇪🇹
ሁሌም የሚያተርፉበት እንጂ በአንዳችም ምክንያት የማይከስሩበት እጅግ አስተማሪና አዝናኝ የቴሌግራም ቻናል በተከታዩ ማስፈንጠሪያ የቆይታ ከበዕምነት ጋር ቤተሰብ ይሁኑ። t.me/koyeta_ke_bemnet t.me/koyetakebemnet
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
296Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ባለወርቃማ ድምጿ የቀድሞ ስመጥር የኢቲቪ ጋዜጠኛ-ብርቱካን ሀረገወይን
በዛሬው የማራኪ ወግ ዝግጅት ላይ ተነግሮ የማይጠገብ ታሪኳን ያጋራችው ይህቺ ተወዳጅ ጋዜጠኛ በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን በአጠቃላይ ለ26 ዓመታት በጋዜጠኝነት ሙያና በአመራርነት የሰራች ዕንቁ ጋዜጠኛ ናት።
ብርቱካን ሀረገወይን በቀድሞ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ጊዜ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ዲፕሎማት ጋር በጋብቻ ተጣምራ እየኖሩ ነው።
ታድያ ብርቱካን ኢትዮጵያና ኤርትራ የአልጀርስ ስምምነት ሲፈራረሙ ከጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊ ጋር በአንድ አውሮፕላን ሄዳ ተደጋጋሚ ዘገባ የሰራች፤
የቀድሞ የሊብያው ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ጋዳፊ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ቻርተር በመሪዎች ፊት ሲቀዱ ብርቱካን ሀረገወይን በሥፍራ ተገኝታ በዓይኗ ለመመልከት የቻለች፣
በጠረጴዛ ቴኒስ ሀገሯን የወከለች የልዩ ተሰጥዖ ባለቤት ናት-ቡርቴ
በቃ የዛሬው ሾው ጥፍጥ ብሎኝ አልቆ እጄን በአፌ አስጭኖኛል።ጋዜጠኛ ግዛቸው አሻግሬ ለዛሬው ምርጥ ዝግጅትህም ዛሬም አድናቆቴ ይድረስህ።
የቀጣዩ ሳምንት የማራኪ ወግ እንግዳ ማን እንደሆነ ግዝሽ ሹክ ሲለኝ የማሳውቃችሁ ይሆናል።
ቸር ይግጠመን!
#Dstvethiopia
#AbolTv
t.me/koyetakebemnet
#Ethiopia | "የሚጮኸውን ውሻ ሁሉ አፍ ለማዘጋት ጊዜያችንን የምናባክን ከሆነ ሀገርን እና ወገንን ለማገልገል የሚተርፍ ጊዜ አይኖረንም፡፡
ወርቅን አቧራ ስላለበስከው ዋጋውን አትቀንሰውም ለጊዜው መልኩን ታሳስተው ይሆናል እንጂ፡፡ ማንጠሪያው ሲመጣ ሁሉም ይታወቃል፡፡"
ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
via Getu Temesgen
t.me/koyetakebemnet
አሜሪካ ዳግም በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ ዳግመኛ ማዕቀብ ልትጥል እንደምትችል በገለፀችበት ዕለት ሳይውል ሳያድር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐብይ ለአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የፃፉት ጥርስ ያወጣ ግልፅ ደብዳቤ
፨ስለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በጣም በተደጋጋሚ የአፍሪካን ስም ጠቅሰው ዳግም የፓን አፍሪካኒዝምን ፅንሰ ሃሳብ እንዲያንሰራራ በማድረጋቸው አድናቆት እየጎረፈላቸው ይገኛል።
ጎረቤት ሀገር ኤርትራም የሰሞኑን የጆ ባይደን፣ ዛቻ ተከትሎ አሜሪካን መስሚያዬ ጥጥ ነው ብላታለች።
t.me/koyetakebemnet
ፖስት ባረኩ በተወሰነ ሰዓት ውስጥ ይሄ ሁሉ ላይክ የሚጎርፍላት፣በኮመንት የምትንበሸበሽ ልዩ ሴት ሳያት ደምሴ(እናና) ብቻ ናት።
የሰው ፍቅርና መውደድ ከላይ ሲሰጥ እንዲህ ነው!
#Sayat Demissie❤
t.me/koyetakebemnet
በቅርቡ በተካሄደው ኢትዮጵያ ሽልማት ላይ አርቲስት ሳያት ደምሴ(እናና) የልዩ ሽልማት ባለቤት ከሆኑ አርቲስቶች አንዷ መሆን ችላለች።
ይህቺን ለብዙዎች ተምሳሌት የሆነች እንቁ ወጣት አርቲስት ሳያት ደምሴ፣የብዙዎቻችንን ቀልብ በሳበችበት የእረኛዬ ድራማ ስምዋ እናናን እንኳን ደስ አለሽ ለማለት እወዳለሁ።
ለሌሎች ተምሳሌትነት ያለው ሥራ የሰራ ሁሉ ይመሰገናልና በእርግጥም ቢያንስብሽ እንጂ አይበዛብሽም።
ወደፊትም እያበብሽ ኑሪልን።
#Sayat Demissie
/በዕምነት ዘነበ/
t.me/koyetakebemnet
ቆይታ ከበዕምነት ጋር የቴሌግራም ቻናል ካሉት ቤተሰቦች ውስጥ ህፃናትና ታዳጊዎች ይገኙበታል።
ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ አንዷ ምህረት(ምሬ) ከደብረዘይት ትገኝበታለች።
ያቺ የትላንቷ ምሬ አድጋ ይኸው ፎቶዋን ልካልኛለች።
@koyetakebemnet
በአሁኑ ሰዓት ሁለት ዓይነት ትውልድ ነው ያለው።"Off line" እና "Online" ትውልድ።
"Online" ትውልድ በመብዛቱ ነው ችግሮቻችን የበዙት።
ክቡራትና ክቡራን ይህ ንግግር "የዓባይ ፖለቲካና የባዕዳን ተንኮል" የሚል መጽሐፍ የደረሰውና በቅርቡ በተደረገው የበጎ ሰው ሽልማት ላይ በሚዲያ ዘርፍ አሸናፊ የሆነው ጋዜጠኛ ስለአባት ማናዬ ነው።
/ዛሬ ባደመጥኩትና ከደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ጋር ባደረገው ቃለመጠይቅ/
t.me/koyetakebemnet
ተወዳጁ ተዋናይ ሚሊዮን ብርሃኔ ለወንድሙ የሕይወት ምዕራፍ መቀየር ከፍተኛ ሚና ተወጥቷልና እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርከው።
እነ ኢሳይያስ ታምራትን ጨምሮ ሌሎች ወንድምና እህቶችም ውለታቸው አይዘነጋም።
t.me/koyetakebemnet