አዲስ ነገር መረጃ
2 537
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Prohibited content
ኢትዮጰያውያን እንኳን ደስ አላችሁ
።።በሳፍሪኮም plc የተዘጋጀው ሽልማት የብዙ ሰዎችን ህይወት ቀየረ ተሸላሚ ለመሆን ቡቱን start ብለው ያስጀምሩ ይሳተፉ።።👇👇👇👇👇
http://t.me/Safari_Ethiopia_bot
http://t.me/Safari_Ethiopia_bot
14800
Prohibited content
ኢትዮጰያውያን እንኳን ደስ አላችሁ
።።በሳፍሪኮም plc የተዘጋጀው ሽልማት የብዙ ሰዎችን ህይወት ቀየረ ተሸላሚ ለመሆን ቡቱን start ብለው ያስጀምሩ ይሳተፉ።።👇👇👇👇👇 @Onlysafafricomethiopia_bot
@Onlysafafricomethiopia_bot
8810
Prohibited content
🏮ሰበር ዜና ሼር 🏮
💔አሳዛኝ ዜና
ይህን ቪዲዮ ከ 18 አመት በታች እንዳያዮ
#ነፍስ_ይማር ። ዝርዝሩን ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ 👇👇👇
https://t.me/+L6-3aIiQy7kxNWU0
https://t.me/+L6-3aIiQy7kxNWU0
12500
Prohibited content
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ክሮሺያ ብራዚልን ጥላ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አለፈች
በ22ኛው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ምሽት የተገናኙት ብራዚልና ክሮሺያ 90ውን ደቂቃ ያለምንም ግብ በማጠናቀቃቸው ተጨማሪ 30 ደቂቃ ለመጫወት ተገደዋል።
በጭማሪው የመጀመሪያ 15 ደቂቃ ኔይማር ባስቆጠራት ጎል ብራዚል ክሮሺያን 1 ለ 0 መምራት ብትችልም በሁለተኛው 15 ደቂቃ ክሮሺያ አቻ መሆን ችላለች።
ጨዋታው በአቻ ውጤት በመጠናቀቁ በተሰጠው የመለያ ምት ክሮሺያ 4 ለ2 አሸንፋ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፋለች።
12000
Prohibited content
የማይጨው ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘቷን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው የተቀናጀ ሥራ የማይጨው ከተማ በዛሬው ዕለት የኤሌክትሪክ አገልግሎት አግኝታለች፡፡አገልግሎቱ በክልሉ ያሉ የመብራት አግልግሎት የተቋረጠባቸው ከተሞች ዳግም አግልግሎት እንዲያገኙ መጠነ ሠፊ ተግባራትን እያከናወነ እንዳለም አቶ መላኩ ገልጸዋል፡፡
11800
Prohibited content
የመጀመሪያዋ ሴት የፋሽን ዲዛይነር እማማ ፂዮን ሚካኤል አንዶም በ 100 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል‼️
በኢትዮጲያ የመጀመሪያ የባህል አልባሳት ዲዛይየር ፣ ላለፉት 56 ዓመታት 365 ቀናት የጥበብ አልባሳትን ብቻ በመልበስ የሚታወቁት ፣ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የጥበብ አልባሳት ለዓለም ያስተዋወቁ ፣ የሴት ባህላዊ አልባሳት በሽመና በማሰራትና ዲዛይን በማድረግ እራሳቸው እየሰፉ እንዲሁም እየለበሱ ሌላውንም እንዲለብሱ ትልቁ አስተዋጽዖ ያደረጉት እማማ ፂዮን ሚካኤል አንዶም በ 100 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
12800
Prohibited content
ሰበር መረጃ!
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ከስልጣኗ ተነስታለች!
10800
Mostrar todo...
46400
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.