cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Job Vacancy for fresh & Experience

👉All JOBS IN ONE PLACE. ✍️Beeksisa Hojii fi Odeeffannoo wayitawaa Argachu yoo fettan join godhaa 👌በየቀኑ የሚወጡ አዳዲስ ማስታወቅያዎችን ለማግኘት ይቀላቀሉን! የስራ ማስታወቂያዎችን የሚያገኙበት ምርጥ Channel ይቀላቀሉን

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
2 551
Suscriptores
Sin datos24 horas
-117 días
-4130 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Job vacancies at development bank of Ethiopia requires more than 1000 employees
Mostrar todo...
Let's play telecom telewin games together to win data/voice/SMS package. Login https://telewin.ethiotelecom.et with referal code 733181, we both can get 2 free tickets to play game to win prize.
Mostrar todo...

Repost from ግዮን-አማራ
Photo unavailableShow in Telegram
100,000 ሰራተኛ በኢትዮጲያ የስራ ገበያ መረጃ ስርዓት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር በውስጥ አቅም ባለማው የስራ ገበያ መረጃ ስርዓት በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር በሚኖሩ የስራ ዕድሎች ተጠቃሚ ለመሆን ፍላጎት ያላቸው ዜጎች እንዲመዘገቡ ባደረግነው ጥሪ ፍላጎት ያላቸው በርካታ ዜጎች በለማው ስርዓት እየተመዘገቡ ይገኛሉ። በለማው ስርዓት እስካሁን ከ100,000 በላይ ዜጎች የተመዘገቡ ሲሆን ይህንን ወርቃማ ዕድል ተጠቅማችሁ ለተመዘገባችሁ እንዲሁም አሁንም ለመመዝገብ በዝግጅት ላይ ላላችሁ የዕድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ በድጋሚ ጥሪ እናቀርባለን። ከዚህም በኋላ መመዝገብ እና የእድሉ ተጠቃሚ መሆን የምትፈልጉ በዚህ የድህረ ገጽ አድርሻ ( https://lmis.gov.et ) በቀላሉ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን ስትመዘገቡ ስርዓቱ የሚሰጣችሁን የባዮሜትሪክስ መስጫ ኮድ በመያዝ በአቅራቢያቹ በሚገኙ አንድ ማዕከል ምዝገባውን የምታጠናቀቁ ሲሆን በአንድ ማዕከል የሚኖረውን የባዮሜትሪክስ መረጃ ምዝገባ የሚጀምርበትን ቀን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል። መረጃው የየስራና ክህሎት ሚኒስቴር ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Gionamhara
Mostrar todo...
500ሺ ኢትዮያውያን ወደ ሳውዲ‼️ የኢትዮጵያ መንግሥት በሳዑዲ ዓረቢያ በቤት ሠራተኛነት ቀጥረው የሚሠሩ ዕድሜያቸው ከ18 እስከ 40 የሚኾኑ 500 ሺህ ሠራተኞችን እየመለመለ መኾኑን አልጀዚራ ዘግቧል። አማራ ክልል ብቻ 150 ሺህ አመልካቾችን እንዲመዘግብ በመንግሥት መታዘዙን መናገሩን ዘገባው አመልክቷል። ተቀጣሪ ሠራተኞች ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በመንግሥት ወጪ እንደሚጓዙና ወርሃዊ ደመወዛቸው 1 ሺህ የሳዑዲ ሪያል ወይም 266 የአሜሪካ ዶላር እንደሚኾን ዘገባው አመልክቷል።መንግሥት አመልካቾች እንዲመዘገቡ በተለያዩ ከተሞች ጥሪ ሲያደርግ እንደነበር ይታወሳል(ዋዜማ)። ሚያዝያ 9/2015 ዓ.ም =======≠======== ለተጨማሪ መረጃዎች ቻናላችንን join ያድርጉ፣መረጃ ለሚፈልጉ ለሌሎች ጋብዙ👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Mostrar todo...
#ተነስቷል በድንገት እየሩሳሌምን ከወደ ጎሎጎታ አካባቢ አስደንጋጭ ድምፅ አናወጣት ክርስቶስም በራሱ ሐይል እና ስልጣን በታላቅ ክብር ፈጥኖ ተነሳ። ሞት ሊይዘው አልቻለምና የተገነዘበትን ልብስ ትቶ ልብሰ መንግስቱን ለብሶ ተነሳ... በተወለደ ጊዜ የእናቱን መሀተመ ድንግልና እንዳለወጠ ሁሉ በትንሳኤውም መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል በመላእክት ታጅቦ በክብር ተነሳ። እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓለ ፋሲካ ይሁንልን!! እንደተናገረ ተነሥቶአል በዚህ የለም። ማቴ 28፡6
Mostrar todo...
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ስቅለቱ በሰላም አደረሳቸሁ!
Mostrar todo...
Call for Written Exam =========== Dear Candidates, Thank you for your interest to join Awash Bank. This is to inform you that written exam sessions, for those who applied on Customer Service Officer I/Direct Sales Representative Position posted on January 20,2023, have been scheduled on March 28, 2023 in two rounds. 1st round @9:00AM(morning) and 2nd round@2:00PM(afternoon) at Addis Ababa Ras Hotel, around Legehar. Criteria:- 1.Graduates of 2022 & 2023 with CGPA of 3.11 and above 2. Age 27 years and below 3. Banking & Finance, Accounting & Finance, Management, Economics, Marketing Management, Business Administration, Public Administration & Development Management, International Trade & Investment Management, Cooperative Business Management & MIS fields are considered for the test. 4. Distance graduates have not yet been considered. 5. For CGPA below 3.11, another round will be available soon. N.B. Candidates are also advised to have their ID card/passport when they appear for the test & mobile phones are not allowed in exam hall.
Mostrar todo...