ዮጵሐበሻ
ሀገራችንን እንወቃት🗂
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
181
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅቡቲ ገቡ
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የተመራ የልዑካን ቢድን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ጅቡቲ ገብቷል።
ጅቡቲ ሲደርሱም ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። በዚህ ጉብኝትም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቅርቡ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ ያሸነፉትን የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌህ በዓለ ሲመት ላይ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@Addis_Mereja
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅቡቲ ገቡ
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የተመራ የልዑካን ቢድን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ጅቡቲ ገብቷል።
ጅቡቲ ሲደርሱም ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። በዚህ ጉብኝትም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቅርቡ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ ያሸነፉትን የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌህ በዓለ ሲመት ላይ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Addis_Mereja
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅቡቲ ገቡ
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የተመራ የልዑካን ቢድን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ጅቡቲ ገብቷል።
ጅቡቲ ሲደርሱም ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። በዚህ ጉብኝትም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቅርቡ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ ያሸነፉትን የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌህ በዓለ ሲመት ላይ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@Addis_Mereja
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅቡቲ ገቡ
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የተመራ የልዑካን ቢድን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ጅቡቲ ገብቷል።
ጅቡቲ ሲደርሱም ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። በዚህ ጉብኝትም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቅርቡ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ ያሸነፉትን የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌህ በዓለ ሲመት ላይ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@Addis_Mereja
ከሀገሩ ውጪ ላሉ ጭቁኖች የተፋለመው ኢትዮጵያዊው አፄ ካሌብ
👉በ 5ኛው ክ/ዘመን ኢትዮጵያን ንጉሥ አፄ ካሌብ በሚአስተዳድሩበት ዘመን በዓረብ አገራት የሚኖሩትን የክርስትና እምነት ተከታዮች ላይ አይሁዳውያኑ በፋርስ ድጋፍ አማካኝነት በመጨፍጨፍ፣ በማሰቃየትና በመጨቆን አላኖር አሏቸው። በአሁን አጠራር የመን አካባቢ የሚኖሩ ህዝቦችን ንጉሥ ፊንሐስ ክፋኛ መከራቸውን አበዛው ፤ በአንድ ቀን ብቻ 20,000 ክርስቲያኖችን እንዳስፈጀ ብዙዎች ፅፈዋል። በዚህ ጊዜም ቶማስ የተባለ ጳጳስ ከየመን አምልጦ ወደ አክሱም በመምጣት ለአክሱም ንጉሥ ካሌብ የተፈፀመውን ግፍ ሁላ አብራራ። አፄ ካሌብም ሁኔታውን እንደሰማ ለዘመቻ ዝግጅት ጀመረ። ከዝግጅቱ በኋላም 72 ታላላቅ መርከቦችና 70,000 የሚሆኑ ሰራዊት ይዞ ጉዞ ጀመረ። በቦታው እንደደረሰም ውጊያው መርከብ ላይ እንዳሉ በጦር በቀስትና መርከቦቻቸው ተጠጋግተው በጨበጣ ለጥቂት ጊዜ ሲካሄድ ቆይቶ ፍልሚአው ወደየብስ ተቀይሮ በሁለቱም ወገን ብዙ ሰራዊት ካለቀ በኋላ ድሉ የአፄ ካሌብ ሆነና አይሁዳውያኑ ሲበታትኑ ንጉሥ ፊንሐስም ሸሸ። ከዚያም አፄ ካሌብ ወደ የመን ከተማ ወደ ዛፋር ሔዶ የከተማውን ጠባቂዎች አሸንፎ ከተማውን ያዘ። አፄ ካሌብና ንጉሥ ፊንሐስም ፊት ለፊት ተገናኝተው በጨበጣ ፈረሶቻቸው ላይ ሆነው ሲዋጉ ካሌብ ፊንሐስን ወግቶ ከፈረሱ ላይ በመጣል ወደ ባህር ገፍትሮ ወርውሮ በመገድል ድል አረገው። ከዚህ በኋላ የሸሹትና የተደበቁት ክርስቲያኖች ወደየመንደራቸው ተመለሱ። የፈረሱትንና ያረጁትን ቤተክርስቲያኖች ራሳቸው አፄ ካሌብ እየቆፈሩ በማሰራት ጥቂት ጊዜ በየመን ተቀመጡ። በየመን ህዝብ ፍላጎትም መሰረትም አርያት የተባለውን ሰው ንጉስ አርጎ ሾሞላቸው በየአመቱም ለአክሱም ቤተ መንግስት እንዲገብሩ ትዕዛዝ ሰጠ። በዚህም የየመን ህዝብ ከካሌብ ጀምሮ ለ100 ዓመታት በመገበር ቀጥለው የነበር ሲሆን ከዚያ በኋላ ግን ፋርሶች መጥተው የመንን በመቆጣጠር ቤተክርስቲያናትን አፍርሰው የጣኦት ቤተ መቅደሶችን ገነብተዋል። ረሱለላሂ ነብዩ መሐመድ መጥተው ፋርሶችን አሸንፈው የጣኦት ቤተ መቅደስ በማስፈረስ መስጊድ እስካአስገነቡበት 630 ዓ.ም ፋርሶቹ በየመን ቆይተዋል። እንግዲህ አፄ ካሌብ የአክሱምን ስልጣኔ ከማሳደጋቸው ባለፈ ከሀገራቸው ውጪ ላሉ ጭቁኖች በመፋለም ነፃነትን ያጎናፅፋ መሪ በመሆናቸው በአረቦችና በቆስጠንጢኒያ የገነኑ ንጉሥ ናቸው። ዛሬ ድረስ የሮም ቤተክርስቲያን ከሠማዕታቱ ጋር ቆጥራ በየዓመቱ የአፄ ካሌብን በዓል ኦክቶበር 27 ቀን ታከብራለች።
©ታሪካዊት ኢትዮጵያ