cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

Publicaciones publicitarias
221
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ለማሳደግ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል - አቶ አህመድ ሽዴ አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ለማሳደግ፣ አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና የታለመለት ግብ እንዲሳካ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የልዑካን ቡድን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ጎብኝቷል፡፡ የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠናን ለማሳደግ፣ አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና የታለመለትን ግብ ለማሳካት መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አቶ አህመድ ሽዴ አረጋግጠዋል። ነፃ የንግድ ቀጠናውን ለማሳደግ እና ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በጉብኝቱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጀዋርን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
Mostrar todo...
በአውቶብስ ውስጥ ለመጨናነቅ ፈቃደኛ ያልሆነው ብቸኛው የአፍሪካ ተወካይ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለ-ወርቅ 🇪🇹" - ታላቋ አፍሪካ ...... በእንግሊዝ 🇬🇧 የንግስት የቀብር ስነስርአት ላይ የአፍሪካ መሪዎች በአውቶብስ ውስጥ እንዴት እንደታጨቁ ትናንት ጠቅሰናል። በአለም ዙሪያ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦች ሥርዓቱን በቀጥታ ተከታትለዋል .የአውስትራሊያ መሪን፣የስዊድን መሪን፣ ቢደንን፣ እንዴት እንደያዙ አይተናል....ይህ የመደብ ጉዳይ ነው። በአውቶብስ ውስጥ ለመጨናነቅ ፈቃደኛ ያልነበረው ብቸኛው አፍሪካዊ ተወካይ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለ-ወርቅ ናቸው ።በአውቶብስ እንድትሄድ ተጠየቀች ።እኔ እንደዚህ አልሄድም ፣እኔ ተመሳሳይ ክብር እፈልጋለሁ ። እንደሌሎችም ይህ ብዙ እንድምታ አለው ለፕሮቶኮሉ የራሴ የኤምባሲ መኪናዎች አሉኝ ...” ሊያሳምኗት አልቻሉም እና የኢትዮጵያን ኢምባሲ ፕሮቶኮል እንድትጠቀም ፈቀዱላት። የአፍሪካ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ሲሆኑ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦቻቸውን ይወክላሉ። የሚወክሉትን ህዝብ በፍፁም ማዳከም የለባቸውም። via- ታላቁ አፍሪካ
Mostrar todo...
🔷 #መልካም_ጊዜ 🔷
Mostrar todo...
Photo unavailable
Photo unavailable
Photo unavailable
Photo unavailable
Photo unavailable
X
Mostrar todo...
Photo unavailable
sticker.webp0.33 KB
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.