cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

༒ሹክሹክታ ግጥሞች

Publicaciones publicitarias
534
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

እኩል ነዉ አትበለኝ ናፍቆትህ ናፍቆቴ ሚዛን ላይ ቢወጣ ለአይን እማኝ ከኔም ካንተም ሰዉ ቢመጣ መዳኒት ከህመም እንዴት ይወዳደር እኩልማ ቢሆን የለም ሰዉ ማስቸገር እቅፍ ነበር ከ ሂዊ
Mostrar todo...
00:33
Video unavailableShow in Telegram
ባይቋጭ ነገራችን ሳይለይለት ቢቀር እኔ እንደው አላዝን አልከፋም ነበር ቀርቶም በትዝታ መኖር ቢሆንም እጣዬ እሱን ማስብ ይሆናል ስራህም ስራዬ እንግዲ ስምህን ከልቤ ብፍቀው ዛሬም ያመኛል ድሮም አመሌ ይሄ ነው። #ከሂዊ
Mostrar todo...
00:41
Video unavailableShow in Telegram
አንዳንዴ ከራስክ በላይ ወደከዉና በልብክ ዉስጥ ትልቁ ቦታ ላይ ያስቀመጥከዉ ሰዉ በትንች ነገር ልትናደድበት ልታመናጭቀዉ ትችላለክ ግን በዛ ቢባል ለ 10 ደቂቃ ያህል ቢሆን ነዉ ንዴቱ። የሚገርመዉ ነገር በጣም የምትወደዉ ወይም የምትፈልገዉ ሰዉ ልክ እራስክን አድርገህ ስለ ምትስለዉ የሚሰማንን ነገር ሳንደብቀዉ እናወጣዋለን ግን እኮ ያ ሰዉ በልባችን ዉስጥ የሰጠነዉን ቦታ ላይ አይቀመጥም ሌላ ብዙ አማራጮች ስለ ሚኖራቸዉ ስማቸዉን  ማነታቸዉን የነሱን ትዉስታ ጠረናቸዉ ድምፃቸዉ ሳይቀር መላ አካላችሁ ላይ እንዳይፋቅ አድርገዉ ይነቅሷችሁና ወደ መራቸዉ ወይም ወዳሰቡት ቦታ ምንም እንዳልተፈጠረ አድርገዉ ትተዋችሁ ይሄዳሉ በሰአቱ ሚጎዳዉ አካል የኔ ነዉ  የግሌ ብሎ ያሰበዉ አካል ቢሆንም እያንዳንዷን እንባችን ና ሀዘናችን ለዛ ሰዉ ለነበረን ፍቅርን ክብርን ፍላጎትን ምንገልፅበት ብቸኛዉ መፍትሄ ነዉ                                                 hiwi @Yegxm_afkariwoch6868
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ያልታደሉትስ . . .?? @yekaldebdabewoch
Mostrar todo...
#ሳዛዝን አንተ ጭፍን ሁነህ እኔ አልታይህም ወዳጅ ስለሌለኝ ስለኔ መልካሙን አሰማም ፍላጎቴን ፍቅሬ እንግዲህ አልተውም በሄድክበት ሄዳለው ስትቆምም ቆማለው ከሩቅ ያንተን ጠረን ማሽተት ማ በነገረህ ልቤ እንደሚደስት መክረሜ ነውና ከቤታቹ ደጅ ፍቀድልኝና.ማረፊያዬን ላዘጋጅ። ~🥀🥀~ #ሂዊ
Mostrar todo...
00:30
Video unavailableShow in Telegram
ማርያም "አራራይ" ኤልያስ ሽታኹን (በመወድስ አልቅስ) ~        ~       ~        ~      ~ እግዜር እሳት ሰው ለማዳን የለበሳት ወርቅ ልብሱ የመለኮት ዓይኗ ትሁት አንበርክኮት ሲድህ ታየ አምላክ ህፃን ማርያም አጥባን ዳግም ነጻን:: ግን ንግሥት እንበል እንጂ ለደስታ ቃሉ ማርያም እና ሀዘን ይተዋወቃሉ:: እመእምላክ ንጹህ ዜና ፍቅር ገድል እርሷ ብቻ ሰው ሳትበድል ሸማ ታለብሳለች ሐር ትህትና ታስማማለች አሉ ወርቅ ሴት ናትና:: ግን ንግሥት እንበል እንጂ ለደስታ ቃሉ ማርያም እና ሀዘን ይተዋወቃሉ:: እመአማን የነፍስ ልብስ ሸማ የክት ሰው የመሆን ሴት ምልክት ባህር ትሁት እምነት ወንዟ አሳመረው አዳም ወዛ ነፍስ ጩኸት "አድህነኒ" ምስጢር ማርያም "ይኩነኒ" ሆነ አንዴ ላይደገም ለሰው የለም ሁሌ መርገም:: ግን አንድ ቀን ያይደለ እድሜ ልኳን ሁሉ ማርያም እና ሀዘን ይተዋወቃሉ:: አለቅሰች ሲጎትቱት ከምን ትግባ ሲገርፉባት ዓይኗ እያየ ነበር ልጇን የገፉባት:: ሲጠጣ ከፊቷ አይታለች ሀሞቱ ቆማ ታዘበችው ሞትን እስከሞቱ:: ወርቅ ልጅ ቀብራለች ተፈትና በእሳት መከራ ያውቃታል ሰው ባያስታውሳት:: ብርቅ ልጅ ተሰቅሎ እርቃኑን ተገድሎ ቆማ ስላየችው ሀዘን እንደድግስ የከፋው ሰው ካለ ማርያም እቅፍ ያልቅስ:: ድንኳን መሐል ሆነው ሁሉም ይስቃሉ ለምን አትበሉ ማርያም እና ሀዘን ይተዋወቃሉ:: እርሷ እንደደሀ ተናነስች የልጇን ደም እያፈሰች:: እርሷ ዓለም አይቶ ተላለፋት እግዜር ብቻ ችሎ ጻፋት:: እርሷ ንጋት ለሰው ብርቅ ወጋገን ምድር ያለች የእግዜር ወገን እርሷ አይደርስ ቅድስና አይልኬ ልግስና ዜማ ሰማን ከርሷ ቀዳን አራራይ ናት የሰው መዳን:: @Yegxm_afkariwoch6868  @hiwet_eko_new6547              
Mostrar todo...
እውነተኛ ፍቅር ውስጦ እንደሆንን የምንረዳው የደስታቸው ተካፋይ እንኳን ሳንሆን ስለምናፈቅራቸው ብቻ ደስታቸውን ሁሌም እንመኛለን።
Mostrar todo...