es
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Ir al canal en Telegram

EEP Communication

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram EEP Communication

El canal EEP Communication (@eepcommuication) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 554 suscriptores, ocupando la posición 8 399 en la categoría Tecnologías y Aplicaciones y el puesto 2 163 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 554 suscriptores.

Según los últimos datos del 20 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 12, y en las últimas 24 horas de 7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 26.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 14.92% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 157 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 320 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 10.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
EEP Communication

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 21 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Tecnologías y Aplicaciones.

15 554
Suscriptores
+724 horas
+77 días
+1230 días
Archivo de publicaciones
ተቋሙ ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ትኩረት ሰጥቷል .........///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱን በተቋሙ የዲጂታል ትራንስፎርሜ
+5
ተቋሙ ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ትኩረት ሰጥቷል .........///…….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱን በተቋሙ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበለጸገው የፈተና ሥርዓት አስተዳደር መተግበሪያ ላይ የልምድ ልውውጥ አካሂደዋል። የዘርፉ ተወካይ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ጽዮን በቀለ በልምድ ልውውጥ መድረኩ ላይ እንደገለጹት መተግበሪያው በውስጥ አቅም ለምቶ ወደ ሥራ መግባቱ ተቋሙ ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ የሠጠውን ትኩረት ያሳያል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-ለዲጂታል-ትራንስፎርሜሽን-ትግበራ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም

ሥልጠናው የአመራር ክህሎትን በማሳደግ የኦፕሬሽን ሥራዎችን ለማሳለጥ የሚያስችል ነው፤ ‎.....///.... ‎በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢትዮጵያ ፓወር አካዳሚ ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና የአመራር ክህሎትን በማሳደግ በሥራ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታትና የኦፕሬሽን ሥራዎችን ለማሳለጥ ምቹ መደላድል የሚፈጥር መሆኑን ሠልጣኝ አመራሮች ገለጹ። ‎ የኢትዮጵያ ፓወር አካዳሚ ከኃይል ማመንጫዎች፣ ሪጅኖችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለተውጣጡ የሥራ መሪዎች በ10 ዙር የሰጠው የአመራር ክህሎት ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ ‎ ‎የደዴሳ ባለ 500 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ተሰማ ገብሬ እና የሚዛን ባለ 132 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ጽጌነሽ ሞላ እንደገለጹት ሥልጠናው የአመራር ክህሎታቸውን በማጎልበት የኦፕሬሽን ሥራዎችን ለማሳለጥ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። ‎ ‎የማከፋፈያ ጣቢያ ሥራ አስኪያጆች አብዛኞቹ የቴክኒክ ሠራተኞች በመሆናቸው ‎ከሠው ኃይል አስተዳደር፣ ከፋይናንስ፣ ከጊዜ አጠቃቀምና ከኦፕሬሸን ሥራዎች ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በፍጥነት ለመፍታት ሥልጠናው እንዳገዛቸው አብራርተዋል። ‎ ተመሳሳይ የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች ተቋማዊ ግቦችን ለማሳካት ትልቅ ተሳነሽነት የሚፈጥሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሰልጣኝ አመራሮቹ ሠራተኛውም በአስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ በቂ ግንዛቤ ኖሮት ሥራውን ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲፈጽም ሥልጠናው እስከ ታች ድረስ ሊሰጥ እንደሚገባ አሳስበዋል። ‌‎ ከህክምና፣ ከውሃ፣ ከመኪና፣ ከግብዓት ከመለዋወጫ ዕቃ አቅርቦት፣ ከሥልጠናና ልምድ ልውውጥ፣ ከሀብት አያያዝና አጠቃቀም፣ ከደንብ ልብስና ከበርሃ አባል ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች በሰልጣኝ አባላቱ ቀርበው በሚመለከታቸው አካላት ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ በተቋሙ የኢትዮ ፓወር አካዳሚ የአመራር ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ተናኜ መኮንን በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ፓወር አካዳሚው ከአመራር ክህሎትና ከአስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት፣ ብቁ የሥራ መሪዎችን ለማፍራት እና ተቋማዊ ግቦችን ለማሳካት በሚያስችሉ 7 ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መሰጠቱን አብራርተዋል፡፡ ‎ ‎ወ/ሮ ተናኜ አክለውም ሥልጠናው በአመራሮች መካከል የልምድ ልውውጥ እንዲኖር እድል ከመፍጠሩም ባሻገር በኃይል ማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በመለየት የሥራ ክፍሎች ችግሮችን ለመፍታት በዕቅድ አካተው እንዲሰሩ ሥልጠናው የጎላ ሚና እንዳለውም ተናግረዋል፡፡ ‎  💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 20 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+8

ምቹ የሥራ አካባቢ መፍጠር ለሠራተኞች ውጤታማነትና ምርታማነት ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ ‎......///..... ‌‎በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ምቹ የሥራ አካባቢ መፍጠር ለሠራተኞች ውጤታማነትና ምርታማነት
+9
ምቹ የሥራ አካባቢ መፍጠር ለሠራተኞች ውጤታማነትና ምርታማነት ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ ‎......///..... ‌‎በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ምቹ የሥራ አካባቢ መፍጠር ለሠራተኞች ውጤታማነትና ምርታማነት ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ‎ ‎በተቋሙ የኮርፖሬት ገቨርናንስና ኮምፕሊያንስ ዘርፍ ሥር የሚገኙ የሥራ ክፍሎች በሆለታ ባለ 500 እና በገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ‎ ‎በዚህ ወቅት በተቋሙ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ደረጀ አጥናፌ  እንደገለፁት የመስክ ምልከታው በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ ውስጥ እየሰሩ የሚገኙ ሠራተኞች ያሉባቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመለየት እና  ሰላማዊና ውጤታማ የሥራ አካባቢ መኖሩን ለማረጋገጥ ያለመ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ምቹ-የሥራ-አካባቢ-መፍጠር-ለሠራተኞች-ውጤ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም

በዘርፉ ያለውን የሴቶች ተሳትፎ ለማሳደግ ከታዳጊ ህፃናት ጀምሮ መስራት ይገባል፤ ወ/ሮ ሌንሴ ኢደኤ ….///…. በኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማሳደግ መስራት እንደሚገባ በኢ
+9
በዘርፉ ያለውን የሴቶች ተሳትፎ ለማሳደግ ከታዳጊ ህፃናት ጀምሮ መስራት ይገባል፤ ወ/ሮ ሌንሴ ኢደኤ ….///…. በኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማሳደግ መስራት እንደሚገባ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ገለጸፀ። ከደጃዝማች ወንድይራድ ትምህርት ቤት የተወጣጡ ሴት ተማሪዎች በተቋሙ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል፡፡ በጉብኙቱ ላይ የተገኙት የመምሪያው ዳይሬክተር ወ/ሮ ሌንሴ ኢደኤ የኃይል ዘርፉን ለማሳደግ ብቃት ያለው እና በሥርዓተ ፆታ የተመጣጠነ ባለሙያ ቢያስፈልግም አሁን ላይ በዘርፉ የተሰማሩ ሴቶች ቁጥር አነስተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በዘርፉ-ያለውን-የሴቶች-ተሳትፎ-ለማሳደግ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለኢንዱስትሪ ልማት የልብ ትርታ ነው - ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) .......///........ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለኢንዱስትሪ ልማትና ለኢኮኖሚያዊ እድገት ወሳኝ
+5
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለኢንዱስትሪ ልማት የልብ ትርታ ነው - ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) .......///........ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለኢንዱስትሪ ልማትና ለኢኮኖሚያዊ እድገት ወሳኝ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። ዋና ስራ አስፈፃሚው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በጉባ ባዘጋጀው "ስለ ኢትዮጵያ" መድረክ የፓናል ውይይት ላይ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በኃይል መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ ያደረገችው ኢንቨስትመንት ለዛሬው ኢኮኖሚያዊ ለውጥ መሠረት ሆኗል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=አስተማማኝ-የኃይል-አቅርቦት-ለኢንዱስት&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

ህዳሴ ለሀገር ውስጥ የኃይል አቅርቦት እና ለጎረቤት ሀገራት የኃይል ትስስር ትልቁን ሚና እየተወጣ ነው - ኢንጂነር አሸብር ባልቻ .......///...... ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሀገር ውስ
+2
ህዳሴ ለሀገር ውስጥ የኃይል አቅርቦት እና ለጎረቤት ሀገራት የኃይል ትስስር ትልቁን ሚና እየተወጣ ነው - ኢንጂነር አሸብር ባልቻ .......///...... ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሀገር ውስጥ የኃይል አቅርቦት እና ለጎረቤት ሀገራት የኃይል ትስስር ትልቁን ሚና እየተወጣ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ ገለፁ። "ሕዳሴ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሃሳብ  የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በጉባ ባዘጋጀው "የስለ ኢትዮጵያ" መድረክ ላይ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኃይል መሰረተ ልማት አቅም እና ለቀጣናዊ ትስስር በሚል ርዕስ የውይይት መነሻ ሀሳብ አቅርበዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ህዳሴ-ለሀገር-ውስጥ-የኃይል-አቅርቦት-እና&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ትስስር .....///..... ትልቅ የታሪክ እጥፋት የፈጠረ፣ ለኢትዮጵያውያን የጋራ አንድነት ማረጋገጫ የሰጠና የታሪካዊ ድሎች ትልቅ ማሳያ መሆ
+5
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ትስስር .....///..... ትልቅ የታሪክ እጥፋት የፈጠረ፣ ለኢትዮጵያውያን የጋራ አንድነት ማረጋገጫ የሰጠና የታሪካዊ ድሎች ትልቅ ማሳያ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ። "ሕዳሴ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሃሳብ  የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያዘጋጀው "የስለ ኢትዮጵያ" መድረክ በጉባ እየተካሄደ ይገኛል። የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በመድረኩ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፤ ግድቡ የሕብረ ብሔራዊ አብሮነት ማጠናከሪያ፣ የብልጽግና አይቀሬነት ማሳያና የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክት ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ታላቁ-የህዳሴ-ግድብ-ለምስራቅ-አፍሪካ-ትል&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

በኃይል መሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በሕግ በቁጥጥር ስር ዋሉ ....///.... በጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥ
+3
በኃይል መሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በሕግ በቁጥጥር ስር ዋሉ ....///.... በጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገለጸ። የጽ/ቤቱ አዛዥ ተወካይ ዋ/ሣጅን ያዕቆቦ ካሳሁን እንደገለጹት ተጠርጣሪዎቹ ጨለማን ተገን በማድረግ የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ብረቶችን በቡድን በመስረቅ ወንጀል  ተጠርጥረው በኦፕሬሽን ሥራ በሕግ  ቁጥጥር ስር ውለዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በኃይል-መሠረተ-ልማት-ላይ-ስርቆት-የፈጸሙ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

በተቋሙ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት ላይ ተመስርቶ መፍታት ይገባል - አቶ ሙላት ገዛኸኝ ……..///…….. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት ላይ ተመስርቶ መፍታት እንደሚገባ
+4
በተቋሙ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት ላይ ተመስርቶ መፍታት ይገባል - አቶ ሙላት ገዛኸኝ ……..///…….. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት ላይ ተመስርቶ መፍታት እንደሚገባ የተቋሙ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ኃላፊ ገለፀ፡፡ የኢትዮ ፓወር አካዳሚ ከአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር “በኢትዮ ኬኒያ ከፍተኛ ቮልቴጅ የቀጥታ መስመር ላይ ያሉ የኦፕሬሽን ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ጥናታዊ ጽሑፍ ዙሪያ አውደ ጥናት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በተቋሙ-የሚያጋጥሙ-ችግሮችን-በጥናት-ላይ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም

ለግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኩ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው …...///..... ለቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርክ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ
+4
ለግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኩ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው …...///..... ለቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርክ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የአግሮ ኢንዱስትሪ የኃይል አቅርቦት ፕሮጀክት ቢሮ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮናስ አባዲ እንዳስታወቁት ለፓርኩ ኤሌክትሪክ ለማቅረብ የሚያስችል የማከፋፈያ ጣቢያና ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ ሥራ እየተከናወነ ሲሆን የፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀም ከ37 በመቶ በላይ ደርሷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ለግብርና-ማቀነባበሪያ-ፓርኩ-ኃይል-ለማቅ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

የውጤት ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሾፌር-1ኛ (ጂኤስ-6) የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በዚህም መ
የውጤት ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሾፌር-1ኛ (ጂኤስ-6) የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት የተሰጠውን የጽሁፍ እና የተግባር ፈተና ወስዳችሁ ካለፋት ተወዳዳሪዎች መካከል ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ስማችሁ የተገለጸው ተወዳዳሪዎች ከታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ ኮተቤ በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል ቅጥር እና ምደባ ቢሮ በመገኘት የትምህርት ማስረጃ፣ የስራ ልምድና የመንጃ ፈቃድ ዋናውን እና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ የቅጥር ሂደት እንድትፈጽሙ እናሳውቃለን፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሀገሪቱን የኃይል ትስስር መቶ በመቶ ለማድረስ ይሰራል .….///…… በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ያለው የኃይል ትስስር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል ሲሉ ጠ
+1
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሀገሪቱን የኃይል ትስስር መቶ በመቶ ለማድረስ ይሰራል .….///…… በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ያለው የኃይል ትስስር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዲጂታል 2030 መጀመር ይፋ በሆነበት መድረክ ላይ እንደገለፁት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽነት ሳይሟላ የሚረጋገጥ እድገት አይኖርም፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በቀጣዮቹ-አምስት-ዓመታት-የሀገሪቱን-የኃ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም

ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ ነው ....///..... ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክት
+6
ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ ነው ....///..... ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የኮርፖሬት ገቨርናንስና ኮምፕሊያንስ ዘርፍ ሥር የሚገኙ የሥራ ክፍሎች በፓወር ግሪድ ኦፕሬሽን እና በወረገኑ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ብልሹ-አሰራሮችንና-ብክነቶችን-በማስወገ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+3

የዲጂታል ኢትዮጵያ ግቦችን ለማሳካት የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ወሳኝ ነው .......///........ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ግቦችን ለማሳካት የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ወሳኝ መሆኑን ገለፁ። የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ ይፋ ተደርጓል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስትራቴጂው ይፋዊ ማብሰሪያ ወቅት እንደገለጹት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ግቦች እንዲሳኩ መሠረታዊና አስቻይ ሁኔታዎች መካከል የመጀመሪያውና ዋነኛው የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ነው። የኤሌክትሪክ ኃይል ለዲጂታል ቴክኖሎጂ መስፋፋት እንደምግብ ነው ብለዋል። የቴክኖሎጂ መሣሪያዎች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚፈልጉ በመሆናቸው በሁሉም አማራጮች የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ማስፋት ግድ እንደሚል አስገንዝበዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+7

ለሥነ-ምግባር ሕጎች፣ ደንቦችና ለአሰራር ሥርዓቶች መገዛት ይገባል ......///....... ለሥነ-ምግባር ሕጎች፣ ደንቦችና ለአሰራር ሥርዓቶች መገዛት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮምፒሊያንስና ገቨርናንስ ዘርፍ ሥራ አስፈጻሚ አሳሰቡ፡፡ በተቋሙ የሥነ ምግባር ጸረ ሙስና መከታተያ መምሪያ ለመካከለኛ አመራሮች በሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ሕጎችና ጽንሰ ሀሳቦች ላይ አተኩሮ ሲሰጥ የነበረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ ሥራ አስፈጻሚው አቶ ዱጉማ ነዳ እንደገለጹት የሙስና ወንጀል ውስብስብ መሆኑን ከግምት በማስገባት መካከለኛ አመራሩ ሥራዎቹን ተቋማዊ አሰራሮችን፣ ሕግና ደንብ ተከትሎ ሊሰራ ይገባል፡፡  በተቋሙ ለሙስናና ብልሹ አሰራሮች ተጋላጭ የሆኑ የሥራ ክፍሎችን በመለየት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው ከዚህ በተጠናከረ መልኩ ሊሰራ  እንደሚገባም አስገንዝበዋል። ሙስናና ብልሹ አሰራሮች በፕሮጀክት አፈፃፀሞች እና በኦፕሬሽን ሥራዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እንዳለው የጠቆሙት አቶ ዱጉማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው መካከለኛ አመራሩ ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የበኩሉን ሚና እንዲወጣ እንደሚያግዘው አብራርተዋል፡፡ በሥልጠናው የተሳተፉት በጀኔሬሽን ቢዝነስ ካሳ ጉዳዮች ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘውዱ ገዛኸኝ ሥልጠናው የሙስና ውስብስብ ባህሪን በመረዳት ብልሹ አሰራሮችን ለመታገል የሚያስችል ግንዛቤን ያገኙበት መሆንን ተናግረዋል፡፡ ሌላኛዋ የሥልጠናው ተሳታፊ በኢንጂነሪንግና ኮንሰትራክሽን ዘርፍ የኤሌክትሮ መካኒካል  ሲቪል ስራዎች ሳይት ሥራ አስኪጅ ወ/ሮ ፅጌ ጥላሁን በበኩሏ የሙስናና ሥነ-ምግባር ሕጎችን አለማወቅ ከሕግ ተጠያቂነት የማያድን በመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው አስፈላጊ እንደሆነ ገልጻለች፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም

ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት አመራሩ ሚናውን መወጣት አለበት ….….///….…. ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት በየደረጃው ያለው አመራር የድርሻውን መወጣት እንዳ
ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት አመራሩ ሚናውን መወጣት አለበት ….….///….…. ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት በየደረጃው ያለው አመራር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮምፕሊያንስና ገቨርናንስ ዘርፍ ገለጸ፡፡ የዘርፉ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አቶ ዱጉማ ነዳ እንደገለጹት የሥራ ባህሪያቸው በገቨርናንስ ዙሪያ ላይ ትኩረት ያደረጉ የሥራ ክፍሎችን በማስተባበር በተቋሙ ውስጥ ግልጸኝነትና ተጠያቂነት ለማስፈንና የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት ዘርፉ በ2017 ዓ.ም እንደ አዲስ ተቋቁሟል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ግልጸኝነትን-በማስፈን-የተቋሙን-ገጽታ-ለ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም