188Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የዕለቱ ቃል🗞
“በወንጌል #እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን #ኢየሱስ ክርስቶስን #አስብ፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! ....
በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!!
በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤
@Nigaaat
https://t.me/wengel1
ስብሐት ለክርስቶስ ❤
ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat
Repost from የተሃድሶ አገልግሎት በአሰላ
፦የአባቴ ብሩካን
✨ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከእየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
፦ያህ በአሰላ የሚገኝ ኤሎሄ የተሀድሶ መንፈሳዊ ግሩፕ ሲሆን ፦በእዚህ ገፅ
፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ
፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ
፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ
ይ🀄️ላ🀄️ሉን
https://t.me/ELI_ADONAI
https://t.me/ELI_ADONAI
ኤሎሄ የተሃድሶ አገልግሎት በአሰላ
፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ፦የበሚለቀቁት ትምህርቶች ላይ ጥያቄ፣ሀሳብ ካልዎት .....መጠየቅ ይችላሉ 👉 @Nigaaat @bibi_son
“በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።”
— መዝሙር 65፥11
✨ጻድቅ አባት ያለፈውን አሮጌ ያህን አዲሱን አዲስ ብለን እንድንልና እንድንቀበል ስላደረከን ክበር ተመስገን!!! አሜን😍😍🙏🙏
“የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያም እኮ የሚሻለውን ድርሻ መርጣለች፤ ይህም ከእርሷ አይወሰድም።””
— ሉቃስ 10፥42 (አዲሱ መ.ት)
“ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣ በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።”
— መዝሙር 147፥11 (አዲሱ መ.ት)
✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለዚህ ማለዳ ተመስገን!!!
“But seek first the kingdom of God and His righteousness, and all these things shall be added to you.”
— Mat 6:33 (ABC)
“በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።”
— 1ኛ ነገሥት 2፥3
✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለ ሁሉ ተመስገን!!
“ስምዖን ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤”
— ዮሐንስ 6፥68 (አዲሱ መ.ት)
✨እድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
“ለሚጠፋ እንጀራ አትሥሩ፤ ነገር ግን የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር ምግብ ሥሩ፤ ለዚህም እግዚአብሔር አብ ማረጋገጫ ማኅተሙን በእርሱ ላይ አትሞአልና።””
— ዮሐንስ 6፥27 (አዲሱ መ.ት)
✨በእድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!