cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ኑ በጌታ ደስ ይበለን!🎧🎤..🎸.🎵..

እዚህ ቻናል ላይ :- 👉አዳዲስና ዘመን የማይሽራቸዉ ዝማሬዎች 👉አምልኮዎችን(Live Songs) 👉 ስብከቶች፣ የመ.ቅ ጥቅሶችን 👉ልዩ መልዕክት ያላቸውን ፒክቸሮችን ያገኛሉ! ይ🀄️ላ🀄️ሉን 👉ለ አስታያየት አና ማገልገል ለምትፈልጉ @Wendi4th @bibi_son

Mostrar más
Advertising posts
188Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የዕለቱ ቃል🗞 “በወንጌል #እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን #ኢየሱስ ክርስቶስን #አስብ፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
Mostrar todo...
ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat https://t.me/wengel1
Mostrar todo...
ስብሐት ለክርስቶስ ❤

ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat

፦የአባቴ ብሩካን ✨ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከእየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ፦ያህ በአሰላ የሚገኝ ኤሎሄ የተሀድሶ መንፈሳዊ ግሩፕ ሲሆን ፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ይ🀄️ላ🀄️ሉን https://t.me/ELI_ADONAI https://t.me/ELI_ADONAI
Mostrar todo...
ኤሎሄ የተሃድሶ አገልግሎት በአሰላ

፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ፦የበሚለቀቁት ትምህርቶች ላይ ጥያቄ፣ሀሳብ ካልዎት .....መጠየቅ ይችላሉ 👉 @Nigaaat @bibi_son

“በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።” — መዝሙር 65፥11 ✨ጻድቅ አባት ያለፈውን አሮጌ ያህን አዲሱን አዲስ ብለን እንድንልና እንድንቀበል ስላደረከን ክበር ተመስገን!!! አሜን😍😍🙏🙏
Mostrar todo...
“የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያም እኮ የሚሻለውን ድርሻ መርጣለች፤ ይህም ከእርሷ አይወሰድም።”” — ሉቃስ 10፥42 (አዲሱ መ.ት)
Mostrar todo...
“ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣ በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።” — መዝሙር 147፥11 (አዲሱ መ.ት) ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለዚህ ማለዳ ተመስገን!!!
Mostrar todo...
“But seek first the kingdom of God and His righteousness, and all these things shall be added to you.” — Mat 6:33 (ABC)
Mostrar todo...
“በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።” — 1ኛ ነገሥት 2፥3 ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለ ሁሉ ተመስገን!!
Mostrar todo...
“ስምዖን ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤” — ዮሐንስ 6፥68 (አዲሱ መ.ት) ✨እድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
Mostrar todo...
“ለሚጠፋ እንጀራ አትሥሩ፤ ነገር ግን የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር ምግብ ሥሩ፤ ለዚህም እግዚአብሔር አብ ማረጋገጫ ማኅተሙን በእርሱ ላይ አትሞአልና።”” — ዮሐንስ 6፥27 (አዲሱ መ.ት) ✨በእድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
Mostrar todo...